Tender Notice Board
Discover the latest public procurement and private sector tenders from across Ethiopia. Register to unlock full details.
Search Tenders
ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ.97/1990 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር አባይ 72/2018 ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ.97/1990 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተቁ የተበዳሪው ስም የንብረት አስያዥ ስም የንብረቱ አድራሻ የቦታው ስፋት የባለቤትነት ማረጋገጫ/የይዞታ ልዩ መለያ/ ሰነድ(ካርታ)ቁጥር የንብረቱ አይነት የጨረታ መነሻ ዋጋ ጨረታው የሚከናወንበት ጊዜ አበዳሪው ቅ/ፍ ከተማ ወረዳ/ ቀበሌ የቤት.ቁ ቀን ሰዓት 1 ሟርሲ መልቲ ሚዲያኃ/የተ/የግ/ማ አቶ አስቻለው ካሱ አፍሪካ ጎዳና ጥቁር ዉሀ ሻሸመኔ 40,000ካ ሜ inv.51-301-2001 የንግድ 29,508,406.00 ሰኔ 4 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 2 ዳካሶስ ኢንዱስትሪያል ኃ/የተ/የግ/ማ ተበዳሪው ቦሌ አ/ቃሊቲ ክ/ከ 07 2,400.0 0ካ.ሜ 010057 የኢንዱስትሪ 10,824,478.00 ሰኔ 2 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 3 አለምሰገድ ካሳሁን ተበዳሪው ባሕርዳር ባሕርዳር 04 236ካ/ሜ ፈ/ክ/ከ/997/13 ለድርጅት 20,414,274 .00 ሰኔ 2 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 ማሳሰቢያ ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን ወይም ሃያ አምስት በመቶ (25%) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (CPO) በማቅረብ ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ መወዳደር ይችላሉ፡፡ በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረጋል፡፡ የጨረታው አሸናፊ ቀሪውን ገንዘብ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡ ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል፡፡ የባንኩን የብድር መመሪያ መስፈርት ለሚያሟላ ገዢ ባንኩ የከፊል ብድር ሊሰጥ ይችላል፡፡ በተ.ቁ 1 የተጠቀሰው የኢንዱስትሪ ቦታ ጨረታ የሚካሄደው በሀዋሳ ዲስትሪክት ጽ/ቤት ሲሆን በተራ ቁጥር2 ላይ ያለው ቤት ጨረታ የሚካሄደው ደግሞ ባምቢስ አካባቢ ባለው እና በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ዝቋላ ሕንጻ ጀርባ ባለው አዳማ ሪልስቴት ሕንጻ ሶስተኛ ፎቅ ላይ ባለው አዳራሽ ሲሆን በተራ ቁጥር 3 ላይ ያለው ቤት ጨረታ የሚካሄደው በባሕር ዳር ዲስትሪክት ጽ/ቤት ውስጥ ይሆናል፡፡ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ፤ተጨማሪ እሴት ታክስ፣የስም ማዘዋወሪያ እና ሌሎች ውዝፍ ክፍያዎች እንዲሁም ገዥ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮችን ገዢው/ አሸናፊው ይከፍላል፡፡ ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡ ለበለጠ ማብራሪያ በስ.ቁ 011 554 97 36 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
Closing Date
Check Details
ቡና ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ. 97/1990 (እንደተሻሻለው) እና በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር፤ ቡባ/ሕአዳ/ሐራጅ/033/2018 ቡና ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ. 97/1990 (እንደተሻሻለው) እና በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተ.ቁ የተበዳሪ ስም የንብረት አስያዥ ስም አበዳሪ ቅርንጫፍ ለጨረታ የቀረበው ንብረትና የቦታ ስፋት የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር ጨረታው የሚከናወንበት ጨረታው የወጣው ለጨረታ የቀረበው ንብረት ከተማ/ክ/ከተማ/ ቀበሌ ወረዳ/ የቤት ቁጥር የካርታ ቁጥር የቦታ ስፋት ቀን ሰዓት 1 አቶ ታምሩ አብዲሳ ገሰሰ ተበዳሪ ዓብይ የመኖሪያ ቤት በአዲስ አበባ ከተማ፣ ቂሪቆስ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 5፣ እልልታ ሪል እስቴት 8ኛ ወለል ላይ የሚገኝ አፓርታማ AA00000405000012010802 272.85 ካ/ሜ 36,958,148.55 ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ.ም 4፡00-5፡00 ለሦስተኛ ጊዜ 2 አቶ መሳይ ገረመው (መሳይ ገረመው ህንጻ ሥራ ተቋራጭ) ወ/ሮ ትዕግስት ጋሻው እርቅይሁን እና አቶ በሱፈቃድ ታደለ ሲሳይ ሻላ መናፈሻ ቅይጥ የመኖሪያ አገልግሎት G+5 በአዲስ አበባ ከተማ፣ ልደታ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 08 ወጣት ማዕከል አካባቢ AA000030900043/B 250 ካ.ሜ 55,045,136.85 ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ.ም 5፡00-6፡00 ለመጀመሪያ ጊዜ ተሽከርካሪ ተ.ቁ የተበዳሪ ስም የንብረት አስያዥ ስም አበዳሪ ቅርንጫፍ የሰሌዳ ቁጥር የመያዣ አይነት/ሞዴል የሻንሲ ቁጥር/ሴሪያል ቁጥር የሞተር ቁጥር የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር የጨረታ ቀን እና ሰዓት ጨረታው የወጣው 1 አቶ ሮቤል አለማየሁ አሰፋ አቶ በረከት አለማየሁ አሰፋ ዓብይ አአ-02-B79009 የ2020 ስሪት ታይላንድ ሚትስቡሺ አውቶሞቢል MMDAFT6J8MH004326 3A92KB9852 1,900,000.00 ግንቦት 17 ቀን 2018 ዓ.ም 4፡00-5፡00 ለመጀመሪያ ጊዜ የሐራጅ ደንቦች፣ ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ (1/4ኛ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ.) ብቻ በቡና ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡ አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ አሸናፊ መሆኑ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ባሉት በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ ተጠቃሎ መከፈል አለበት፡፡ ካልተከፈለ የተያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል፡፡ በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሐራጅ ሲቀርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃሉ፡፡ ላላሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ በዕለቱ ይመለስላቸዋል፡፡ በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪ እና ንብረት አስያዥ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ብቻ ናቸው፡፡ ተበዳሪ እና ወኪሎቻቸው ባይገኙም ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል፡፡ የተጫራቾች ምዝገባ ከእያንዳንዱ የንብረት ሐራጅ መዝጊያ ሰዓት ከሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡ በሐራጁ የመጨረሻ ሰላሳ ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ አይካሄድም፡፡ የሐራጁ አሸናፊ /ገዢ/ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን፤ ግብር በዋጋው ላይ የሚታሰብ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (15%) ካለ ከስም ማዛወሪያ ክፍያ ጋር የተገናኙና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ታክስ እና ግብሮች ገዥው /አሸናፊው/ ይከፍላል፡፡ በሐራጁ የተዘረዘሩትን ንብረቶች ለማየት ከአበዳሪ ቅርንጫፉ ጋር በመነጋገር ፕሮግራም አስይዞ መጎብኘት ይቻላል፡፡ ተጫራቹ የጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው
Closing Date
Check Details
ላቭ ኢን አክሽን ኢትዮጲያ በመሆኑም ከስር በተዘረዘሩት የስራ ዘርፎች የተለያዩ አቅራቢዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል። LOT 1: በመሆኑም በአሁን ሰዐት በተለያዩ አከባቢዎች ለሚተገበሩ ፕሮጀክት የተለያዩ ስብሰባዎችን እናካሄዳለን። በዚሁ መሰረት ሆቴሎች አዳራሽ፣ የምሳ እና የሻይና ቡና አገልግሎት ለመስጠት የሚችሉ አዲስ አበባ፣ ቢሾፍቱ እና በሀረር ከተሞች የሚገኙ 4 ኮከብ እና 3 ኮከብ ሆቴ
ላቭ ኢን አክሽን ኢትዮጵያ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ ድርጅታችን ላቭ ኢን አክሽን ኢትዮጲያ በጤና፣ በትምህርት፣ በኢኮኖሚ አቅም ግንባታ፣ በሰላም እና እርቅ ልማት፣ መልካም አስተዳደር እና በማህበራዊ ተጠያቂነት በማስፋት እና በማስረጽ፤ በድንገተኛ አደጋ ድጋፍ እና በመልሶ ማቋቋም፤ እና ሁለገብ የማህበረሰብ ድጋፍ ፕሮግራሞችን በመደገፍ ረገድ ከመንግስት እና ከተጠቃሚዉ ህብረተሰብ ጋር በመቀናጀት መጠነ ሰፊ ስራዎችን ላለፉት 25 አመታት በ ሁሉም ክልሎች ላይ ሲሰራ መቆየቱ ይታወቃል። በመሆኑም ከስር በተዘረዘሩት የስራ ዘርፎች የተለያዩ አቅራቢዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል። LOT 1: በመሆኑም በአሁን ሰዐት በተለያዩ አከባቢዎች ለሚተገበሩ ፕሮጀክት የተለያዩ ስብሰባዎችን እናካሄዳለን። በዚሁ መሰረት ሆቴሎች አዳራሽ፣ የምሳ እና የሻይና ቡና አገልግሎት ለመስጠት የሚችሉ አዲስ አበባ፣ ቢሾፍቱ እና በሀረር ከተሞች የሚገኙ 4 ኮከብ እና 3 ኮከብ ሆቴሎችን አወዳደርን ውል በመግባት መስራት እንፈልጋለን። LOT 2: ድርጅታችን የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በሚያካሄድበት አከባቢዎች የመኪና ኪራይ አገልግሎት መስጠት የሚችል LOT 3: ድርጅታችን ለሚያካሂደው ማንኛውም የሆነ የሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጭ በረራዎችን ማመቻቸት የሚችል የጉዞ ወኪል ስለዚህ በዘርፉ የተሰማሩ የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈሉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የምስክር ወረቀት እና የታክስ መለያ (TIN) ማቅረብ የሚችሉ እንዲሳተፉ እየጋበዘን ዝርዝር የጨረታ መመሪያ እና ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሰኔ 15 2018 ባሉት ተከታታይ የስራ ቀኖች በስልክ ቁጥር +251-910-49-12-33 ወይም በ liaebidliaebid@gmail.com ኢ-ሜል አድራሻ የጨረታ ሰነድ በመጠየቅ መውሰድ የምትችሉ ሲሆን፤ አቅራቢዎች የቴክኒካል እና የፋይናንሻል ፕሮፖዛል liaebidliaebid@gmail.com እስከ ሰኔ 18 2018 ከጠዋቱ 8:00 ሰዐት ድረስ ማቅረብ ትችላላችሁ። ጨረታው ሰኔ 18 2018 ከጠዋቱ 8፡30 በዋና መ/ቤት ሁሉም ሰነዶች በኮሚቴው ይመረመራሉ። በአካል በመቅረብ ጨረታውን ማስገባት የምትፈልጉ አቅራቢዎች ከስር በሚገኘው አድራሻችን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። አድራሻ፡ “ ሰሚት ከተባበሩት አደባባይ ወደ አቤም በሚወስደው መንገድ አሜሪካ ሜዲካል ሴንተር ገባ ብለው ባለው የግራው መንገድ ሰማያዊው የሰንሻይን አጥር እንደጨረሱ በስተግራ ባለው አስፓልት ስትታጠፉ በቀኝ በኩል ያለው ሶስተኛው ቤት ለበለጠ መረጃ፡ በ 011-6-7-57-26/27 ወይም 0910-49-12-33 መደወል ይችላሉ። ላቭ ኢን አክሽን ኢትዮጵያ ጨረታውን በከፊል እንዲሁም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
Closing Date
Check Details
Habesha Cement Share Company invites sealed bids from qualified and eligible audit firms to provide audit services for a three‑year period.
RE ADVERTISEMENT OF INVITATION FOR BID: PROCUREMENT OF EXTERNAL AUDIT SERVICES Procurement Reference Number: HCSC//NCB/0003/2018 Habesha Cement Share Company invites sealed bids from qualified and eligible audit firms to provide audit services for a three‑year period. The Company seeks to engage an independent external auditor for the financial years beginning December 31, 2025, with the option for annual renewal subject to approval by the Annual General Meeting (AGM) The purpose of the financial statement audit is to allow the auditors to provide an independent professional opinion on the Company’s financial statements for the three consecutive years beginning December 31, 2025, and to verify that the Company’s resources have been utilized for their intended purposes. The following requirement is expected for the companies to participate in the bid; Must be licensed by Accounting and Auditing Board of Ethiopia as Public Auditor as per proclamation No. 847/2014 Article 18. Must have appropriate experience with audits of industrial projects and manufacturing companies Demonstrate sufficient knowledge of relevant laws, regulations and rules in the country concerned Interested eligible Bidders with licenses valid for the current Ethiopian Fiscal Year, (EFY, 2018), Trade License valid for the current Ethiopian Fiscal Year (EFY, 2018), VAT Registration Certificate, TIN Certificate, and valid Tax Clearance Certificate), collect the bidding document starting from 18th March 2026 during office hours from 8:30AM-12:30AM and 1:30- 5:00 PM local time from Monday to Saturday before the deadline date and time. Bids must be delivered to the address below on or before 1st April 2026, 10:00 A.M Local Time (Addis Ababa Time). Electronic Bidding will not be permitted. Bids will be publicly opened on the same date in the presence of the Bidders designated representatives and anyone who chooses to attend at the address below at 10:30 A.M. The address (es) referred to above is (are): Habesha Cement Share Company Attn: Corporate Procurement and Sourcing Address: Arada Sub-city, Woreda 01 GetAs International Bldg. 7th Floor off Churchill Road, behind Lycée Guebre-Mariam School, E-mail: melakug@habeshacement.com, hanaa@habehshacement.com Addis Ababa, Ethiopia
Closing Date
Check Details
አማራ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ከዚህ ቀጥሎ የቀረበውን ንብረት በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር አማራ ባንክ 36/2018 አማራ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ከዚህ ቀጥሎ የቀረበውን ንብረት በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል ለአንደኛ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ ተ.ቁ የተበዳሪው ስም የንብረት አስያዥ ስም አበዳሪው ቅርንጫፍ የንብረቱ አድራሻ የቦታው ስፋት የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር የንብረቱ ዓይነት/የይዞታው አገልግሎት የጨረታ መነሻ ዋጋ /ብር/ ጨረታው የሚከናወንበት ክ/ከተማ ከተማ ወረዳ ቀበሌ ቀን ሰዓት ቦታ 1 ማቴዎስ ማጋ ማና ማቲዎስ ማጋ ማና ፊጋ ቦሌ አዲስ አበባ 08 – 240 ካሬ ሜትር AA000060801513 መኖሪያ 30,228,432.43 ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ከ3:00 እስከ 4፡00 ሰዓት አማራ ባንክ አ.ማ ዋና መስሪያ ቤት 18ኛ ወለል 2 ሲሳይ አስንቆ ከበደ ሲሳይ አስንቆ ከበደ ቦሌ ፍላሚንጎ አቃቂ ቃሊቲ አዲስ አበባ 04 – 75.59 ካሬ ሜትር AA0000704057141670323 መኖሪያ (ኮንዶሚንየም) 4,052,295.39 ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ከ4:00 እስከ 5፡00 ሰዓት አማራ ባንክ አ.ማ ዋና መስሪያ ቤት 18ኛ ወለል 3 ፀጋዬ ገላና ሀ/ማርያም ፀጋዬ ገላና ሀ/ማርያም ወሊሶ – ወሊሶ – 02 200 ካሬ ሜትር W/4155/99 መኖሪያ 2,883,054.26 ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ከ5:00 እስከ 6፡00 ሰዓት አማራ ባንክ አ.ማ ዋና መስሪያ ቤት 18ኛ ወለል 4 መስፍን መንግስቴ ውድነህ መስፍን መንግስቴ ውድነህ ባህርዳር ግንቦት 20 ባህርዳር – 14 3000 ካሬ ሜትር 32541/2010 ለኢንዱስትሪ 41,996,341.54 ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ከ3:00 እስከ 4፡00 ሰዓት አማራ ባንክ አ.ማ ባህር ዳር ዲስትሪክት ቢሮ እታገኘሁ ሁነኛው ባህርዳር ጣና ባህርዳር – 16 244 ካሬ ሜትር 16411/98 መኖሪያ 7,745,444.22 ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ከ4:00 እስከ 5፡00 ሰዓት አማራ ባንክ አ.ማ ባህር ዳር ዲስትሪክት ቢሮ 5 ምድረ ፈውስ የቅባትና የጥራጥሬ እህሎች ላኪነት ኃ/የተ/የግ/ማህበር ዶ/ር መላኩ የኔነህ ፈንታ ፍኖተ ሰላም – ፍኖተ ሰላም – 02 622 ካሬ ሜትር 4632/2009 ለድርጅት 45,412,901.88 ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ከ5:00 እስከ 6፡00 ሰዓት አማራ ባንክ አ.ማ ባህር ዳር ዲስትሪክት ቢሮ 6 ጥሩ ኤ እርሻ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ካሳሁን እውነቴ አለልኝ በላይ ዘለቀ ጣና ባህርዳር – – 6000 ካሬ ሜትር ባህኢፖ/0062/09 ለኢንዱስትሪ 62,133,310.57 ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ከ7:00 እስከ 8፡00 ሰዓት አማራ ባንክ አ.ማ ባህር ዳር ዲስትሪክት ቢሮ 7 ፀሀይነሽ ሆኔ ኃይሌ ፀሀይነሽ ሆኔ ኃይሌ ደብረታቦር – ደብረታቦር – 01 650 ካሬ ሜትር 8.2/27/898/14 መኖሪያ 14,994,071.19 ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ከ8:00 እስከ 9፡00 ሰዓት አማራ ባንክ አ.ማ ባህር ዳር ዲስትሪክት ቢሮ ማሳሰቢያ 1 ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ ¼ ወይም ሃያ አምስት በመቶ (25%) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (C.P.O) ብቻ በአማራ ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት; በማስያዝ እና በመመዝገብ በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡፡ 8 ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰው ቀን፤ ሰዓትና ቦታ ተጫራቾች፤ ተበዳሪ እና ንብረት አስያዥ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው እና ታዛቢዎች በተገኙበት ይካሄዳል፡፡ ነገር ግን ተበዳሪውም ሆነ መያዣ ሰጪዉ ባይገኙ ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል፡፡ 2 ከፍተኛ ዋጋ የሰጠው ተጫራች የጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው ከባንኩ አሸናፊነቱን የሚገልጽ ደብዳቤ በጽሁፍ ሲደርሰው ብቻ ነው፡፡ 9 ንብረቱን/ቶቹን በጨረታ አሸንፎ የገዛ ግለሰብ/ድርጅት የሽያጭ ገንዘቡን ከፍሎ ባጠናቀቀ በ15 ቀናት ጊዜ ውስጥ ንብረቱን መረከብ ያለበት ሲሆን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ንብረቱን ካልተረከበ በንብረቱ ላይ ለሚደርስ ጉዳት ባንኩ ኃላፊነት አይወስድም፡፡ ገዥው በተጠቀሰው ጊዜ ንብረቶቹን ካል
Closing Date
Check Details
Dashen Bank invites eligible and interested potential bidders for the procurement of different consumable Items and IT related Items as per the below detail;
DASHEN BANK S.C CALL FOR NATIONAL COMPETITIVE BID (NCB) Dashen Bank invites eligible and interested potential bidders for the procurement of different consumable Items and IT related Items as per the below detail; Bid Ref. No. Procurement Description Bond Amount in ETB DBOT00126/27 Stationery ETB 150,000.00 DBOT00226/27 Computer Supplies (Printer & Copier Toners & Pos Paper) ETB 350,000.00 DBOT00326/27 Sanitary/Cleaning Materials ETB 35,000.00 DBOT00426/27 Sundry (cable, screw, socket, tracking, Glue and others) ETB 200,000.00 DBOT16725/26 Request For Proposal (RFP) SUSE Linux Renewal For Enterprise Server For SAP Applications On IBM POWER Systems ETB 200,000.00 DBOT16825/26 Request For Proposal (RFP) IBM Storage Software Suite SW License Renewal ETB 1,000,000.00 Interested and eligible bidders are invited to purchase and download the bidding document via https://dashenbanksc.com/sap-ariba-supplier-registration/ to access the bidding document by having paid Non-refundable fee ETB 500.00 (Birr Five Hundred only) starting from June 15, 2026. Renewed Commercial Registration, Business License, TIN Registration Certificate, VAT Registration Certificate, and Incorporation Documents (i.e., Articles of Association, Memorandum of Association, Bylaws, Minutes, etc.) are required while submitting the bid document. Bidders shall present a bid security in the form of unconditional & irrevocable Bank Guarantee or cashier’s payment order (CPO) or) at least valid for 120 days upon submission of proposal/or offer. At the same time, the bid validity shall be 90 days for each bid reference Number. Bidders must submit the FINANCIAL OFFER electronically and all bidders should submit sample of procurement involving items on or before bid submission deadline for bid ref.no. DBOT00126/27, DBOT00226/27, DBOT00326/27, and DBOT00426/27 as below specified address. Bid document shall be submitted through online system, electronically for bid. Ref. no. DBOT00126/27, DBOT00226/27, DBOT00326/27, and DBOT00426/27 on/ before June 23, 2026 up to 5:00 PM Afternoon and be opened electronically tentatively on June 24, 2026 at 2:00 P.M Afternoon. Bid document shall be submitted through online system, electronically for bid ref.no. DBOT16725/26, and DBOT16825/26 on/ before June 26, 2026 up to 5:00 PM Afternoon and be opened electronically tentatively on June 27, 2026 at 10:00 A.M Morning. Failure to comply with any of the conditions stated above shall result in automatic rejection. The Bank reserves the right to accept or reject the bid either partially or fully. For any information you may contact with Tel no. 011 5-18-03-56 extension 3158ma, 3152, 3151 or 3158. E-mail:- Kalkidan.TadesseHunde@dashenbanksc.com, Beza.TadesseWolde@dashenbanksc.com, Roza.YirsawAbeje@dashenbanksc.com and Masho.negash@dashenbanksc.com Dashen Bank S.C, Supply Chain Management Department Head Quarter Building 7th floor, Located in Front of National Bank of Ethiopia Addis Ababa, Ethiopia. Dashen Bank Always One Step ahead!
Closing Date
Check Details
Liyu Microfinance invites qualified and licensed external audit firms to submit bids for the provision of external audit services for three (3) consecutive fiscal years, beginning with the fiscal year ending June 30, 2026.
ልዩ ማይክሮ ፋይናንስ ኢንስቲትዩሽን አ.ማ. Liyu Microfinance Institution S.C (Liyu MFI) INVITATION TO BID FOR EXTERNAL AUDIT SERVICES Interested and eligible bidders may obtain the Terms of Reference (TOR) from the Head Office of Liyu Microfinance and are required to submit their Technical and Financial Proposals within 15 (fifteen) calendar days from the date of this announcement. Address: Hayahulet Mazoria, near New Day Hotel, Addis Ababa, Ethiopia. Telephone: +251 11 557 6238 / +251 11 557 8442.
Closing Date
Check Details
ብርሃን ባንክ አ.ማ ከባለእዳዎቹ ላይ ለሚፈልገው ገንዘብ በዋስትና የያዛቸውን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረትቶች በአዋጅ ቁጥር 97/1990፣ 1147/2011 እና በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 216/92 ለባንኮች በተሰጠው ስልጣን መሠረት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
ብርሃን ባንክ አ.ማ እንደ ስማችን ብርሃን ነው ስራችን! BERHAN BANK S.C የሐራጅ ማስታወቂያ ብርሃን ባንክ አ.ማ ከባለእዳዎቹ ላይ ለሚፈልገው ገንዘብ በዋስትና የያዛቸውን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረትቶች በአዋጅ ቁጥር 97/1990፣ 1147/2011 እና በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 216/92 ለባንኮች በተሰጠው ስልጣን መሠረት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች በመገንዘብ ማክበር ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋውን የ1/4 (አንድ አራተኛ) (ሲፒኦ) በብርሃን ባንክ አ.ማ ስም ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡ የጨረታው አሸናፊ ጨረታውን እንዳሸነፈ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ ንብረቱን መረከብ አለበት፡፡ በእነዚህ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፡፡ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ ይመለስላቸዋል፡፡ የተሽከርካሪው ጨረታ የሚከናወነዉ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 በሚገኝ ወመሳኮ ሕንጻ 6ኛ ፎቅ ይሆናል፡፡ የመኖሪያ እና ንግድ ቤቶቹ ጨረታ ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ ይከናወናል፡፡ የጨረታ አሸናፊው በሚገዛው ንብረት ላይ የሚፈለግ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ግብር፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ፣ የስም ማዛወሪያ ክፍያዎች እና የሊዝ ክፍያዎች ይመለከተዋል፡፡ መያዣ ሰጪዎች ሐራጁ በሚከናወንበት ቦታ ቀንና ሰዓት መገኘት ይችላሉ፡፡ ባይገኙ ግን ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል፡፡ በባንኩ ብድር መምሪያ መስፈርት መሰረት እና በተሰጠው ጊዜ ውስጥ የሚፈለግበትን ለሚያሟላ ተጫራች ባንኩ 50% ብድር ሊያመቻች ይችላል፡፡ ለጨረታ የቀረቡትን ንብረቶች በስራ ሰዓት ኘሮግራም አስይዞ ለመጐብኘት ይቻላል፡፡ ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው፡፡ የተበዳሪው ስም የመያዣ ሰጭው ስም የተሽከርካሪው ዓይነትእና የተመረተበት ዘመን የሰሌዳ ቁጥር የሻንሲ/ሴሪያል ቁጥር የሞተር ቁጥር የጨረታ መነሻ ዋጋ ጨረታው የሚካሄድበት ቀን እና ሰዓት፣ ምህረትአብ ደስታ ምህረትአብ ደስታ አውቶሞቢል(2008) አአ-02-93533 LLV2A2A1690046566 LF479Q3*090300236* 270,000.00 ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 የመኖሪያ እና ንግድ ቤቶች ተ.ቁ የተበዳሪዉ ስም የመያዣ ሰጭዉ ስም መኖሪያ/ የንግድ ቤት የሚገኝበት አድራሻ የቦታው ስፋት በካሬ ሜትር የንብረቱ አገልግሎት የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር የጨረታ መነሻ ዋጋ ጨረታዉ የሚካሄድበት ቀን እና ሰዓት፤ 1. ጌታሁንና ቤተሰቡ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃ.የተ.የግ.ማህበር ጌታሁን ሲዳ አዲስ አበባ ከተማ የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 457 ካ.ሜ G+3 የንግድ እና የመኖሪያ ቅይጥ AA000050904315 47,350,000.00 ሰኔ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 2. አብይ ታደለ አባይነሽ ቢርቦ ሻሸመኔ ከተማ አፖስቶ ክ/ከተማ ቀበሌ 03 500 ካ.ሜ መኖሪያ ቤት B/0205 4,400,000.00 ሰኔ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 3. አብይ ታደለ ግርማ ታደለ ሻሸመኔ ከተማ አፖስቶ ክ/ከተማ ቀበሌ 03 316.4 ካ.ሜ መኖሪያ ቤት B/0206 2,300,000.00 ሰኔ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00-9፡30 4. እዮብ ተስፋዬ ታመነ ሽብሩ ወረዳ ወናጎ/ቀበሌ ቱማታ ጭረቻ 20,500 ካ.ሜ የእሽት ቡና ሳይት 0638-C3-077047 07-05-01-005-02285 4,800,000.00 ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 5. ተመስጌን ፀጋዬ ተመስጌን ፀጋዬ ጊምቢቹ ከተማ
Closing Date
Check Details
የዳሽን ቢራ ምርቶችን ለማከፋፈል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም፡-
ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አ.ማ ጎዴ ፣ጋሸና ፣ አዲግራት፣ አጣዬ፣ መካነሰላም እና ደላንታ መስመር የዳሽን ቢራ ምርቶችን ለማከፋፈል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም፡- በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለው በቂ ተሽከርካሪ ማቅረብ የሚችል (የራሱ ቢሆን ይመረጣል) ምርቱን ለማከማቸት የሚሆን መጋዘን (የራሱ ቢሆን ይመረጣል) በዘርፉ ተዛማጅ የስራ ልምድ ያለው የስራ ማስኬጃ በቂ ካፒታል ያለው መሆኑን የሚያሳይ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ በአካባቢው ለረጅም ጊዜ ነዋሪ የሆነና በአካባቢው ማህበረሰብ መልካም ስም ያላቸው፤ ማህበራዊ እና ህጋዊ ግዴታዎችን በአግባቡ እየተወጣ ያለና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤ ተጫራቾች ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ ቀናት ውስጥ አስፈላጊውን ሠነድ አሟልተው አዲስ አበባ፣ ዳሽን ቢራ ፋብሪካ ዋና መስሪያ ቤት (22 የቱሪስት ንግድ ስራ ድርጅት አጠገብ) ከሚገኘው የድርጅቱ ቢሮ ለዚህ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ በብር 1000 (አንድ ሺ ብር) ገዝቶ በመሙላት ጨረታውን መሳተፍ የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን:: ጨረታው ከግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ግንቦት 27 2018 ዓ.ም ድረስ አየር ላይ የሚቆይ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ጨረታው ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ/ም ጠዋት 4:00 ተዘግቶ በዚያው እለት 4፡30 የሚከፈት ሲሆን ቀጣይ ባሉት ተከታታይ 5 (አምስት) ቀናት ውስጥ ውጤቱን የምናሳውቅ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አ.ማ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብት አለው፡፡ ከሠላምታ ጋር
Closing Date
Check Details
WaterAid Ethiopia (WAE) invites eligible and qualified firms to submit bids for the supply of Digital Smart Water Meters, CI fittings, HDPE pipe and fittings and GS pipe and fittings, in accordance with the Tender document.
Bid Invitation for Supply of Digital Smart Water Meters, CI fittings, HDPE pipe and fittings and GS pipe and fittings (Ref. WAE/MFP/26/0011) Background WaterAid is a global federation working to improve access to clean water, sanitation, and hygiene (WASH). As a leading WASH actor, WaterAid has played a key role in transforming the lives of poor and marginalised communities. In Ethiopia, WaterAid has been active in the WASH sector since 1991, driven by the vision that everyone, everywhere has access to sustainable WASH services. To further its commitment, WaterAid Ethiopia (WAE) invites eligible and qualified firms to submit bids for the supply of Digital Smart Water Meters, CI fittings, HDPE pipe and fittings and GS pipe and fittings, in accordance with the Tender document. Bid Participation and Submission Guidelines Tender document online Access: The Tender document will be available to interested bidders who register on the WaterAid Ethiopia Website wateraid.org/et between June 4 and 16, 2026. Eligibility Documents: Bidders must submit the following valid documents as part of the technical proposal: Renewed business license, Company registration certificate, TIN registration certificate Bid Submission Deadline: All bids must be submitted in sealed envelopes to the WaterAid Ethiopia office no later than June 17, 2026, at 1:30 PM. Bid Security: A bid bond equivalent to 2% of the total price is required, in the form of a bank guarantee or Certified Payment Order (CPO) valid for at least three (3) months from the date of bid opening. The original bid bond must be attached to the original financial proposal. Envelope Identification: Each envelope must clearly display: Bidder’s name and address, Legal stamp and signature, Reference number: WAE/MFP/26/0011. Bid Format: Bidders must submit their bid proposals in two separately sealed envelopes: Technical Proposal (Original and Copy), Financial Proposal (Original and Copy). Each envelope must be clearly marked “ORIGINAL” and “COPY”, stamped and sealed. In case of discrepancy, the original version shall prevail. Bid Opening: in the presence of bidders or their representatives who wish to attend on June 17, 2026, at 8:00 PM, at the WaterAid Ethiopia office. Bid Evaluation and Award Procedure: The bid evaluation shall be conducted using a Quality- and Cost-Based Selection (QCBS) method and will follow a two-stage evaluation process: Stage One: Technical Evaluation Technical proposals will be evaluated first, strictly in accordance with the criteria outlined in the Tender document. Technical proposals will be scored out of a maximum of 70 points. Bidders must obtain a pass technical score to be considered technically responsive. Only bidders who meet or exceed the minimum technical score will qualify for the financial evaluation stage. Stage Two: Financial Evaluation Financial proposals shall be opened and evaluated only for bidders who have passed the technical evaluation. Financial proposals of bidders who do not meet the minimum technical score will not be opened and will be returned unopened. Contract Award: The contract shall be awarded to the bidder who achieves the highest combined technical and financial score, based on a technical weighting of 70% and a financial weighting of 30%, in accordance with WaterAid Ethiopia’s procurement policies and procedures. Disclaimer: WaterAid Ethiopia reserves the right to accept or reject any or all bids, to annul the bidding process, or to cancel the procurement at any time before contract award, without incurring any liability to bidders. Late submissions shall not be accepted. Bid Submission Address WaterAid Ethiopia Bole Sub-City, in front of Bole Medhanialem Church, next to Edna Mall United Insurance Building, 3rd Floor, Addis Ababa, Ethiopia Tel: +251 11 669 5965 Email: ethiopiaprocurementho@wateraid.org / waethiopia@wateraid.org
Closing Date
Check Details
RTI is seeking an independent consultancy firm registered in Ethiopia with a valid license to conduct a consultancy service.
Call for Consultancy to Conduct Organizational Capacity Assessments (OCA) RTI International is an independent, nonprofit research institute dedicated to improving the human condition. Our vision is to address the world’s most critical problems with science-based solutions in pursuit of a better future. Clients rely on us to answer questions that demand an objective and multidisciplinary approach, one that integrates expertise across the social and laboratory sciences, engineering, and international development. The U.S. Department of Agriculture Food for Progress Ethiopia SunGold project (SunGold) implemented by RTI International (RTI) targets Ethiopia’s underdeveloped sunflower sector using a U.S.-led value chain approach that benefits the United States and Ethiopia. The SunGold project will increase sunflower production and yields in Ethiopia through strategic partnerships that leverage U.S. technology (e.g. seed, equipment), build the capacity of both small- and large-scale Ethiopian farmers, and unlock access to finance through contract farming and new loan products. SunGold will also advocate for policy reforms to reduce trade barriers, aligning Ethiopian policies to international standards to increase the export of U.S. agricultural products to Ethiopia. RTI is seeking an independent consultancy firm registered in Ethiopia with a valid license to conduct a consultancy service. The purpose of this consultancy is to conduct an organizational capacity assessment of 20 selected organizations in three regions of Ethiopia and to develop practical, organization-specific capacity development plans that will guide SunGold’s future technical assistance and capacity development support. The results of this assignment are to establish a baseline for tracking organizational performance improvement over time and tailored capacity development plans for each participating organization. Minimum Requirements: This assignment is open to consultancy firms only. Interested consultancy firms must meet the following minimum requirements: Be legally registered and licensed to operate in Ethiopia. Proof of legal registration for similar services as demonstrated by commercial registration certificate and tax identification number (TIN) and Value added tax (VAT). At least three examples of the consultancy firm’s similar engagements undertaken previously, and the results achieved (including references on previous successful accomplishment of similar assignments) Demonstrate experience working in similar INGOs, NGOs, or donor-funded projects Proposal Submission Requirements: Bidders are required to submit both Technical and Financial Proposals as outlined in the RFP, which is available at: https://www.rti.org/current-opportunities. The detailed evaluation criteria are also included in the RFP document. Proposal submission and deadline: Completed proposals must be submitted no later than June 29, 2026, at 5:00 PM EAT. Proposals (both technical and financial) must be submitted electronically to: procurement@sungold.rti.org Late submissions will not be considered. RTI International reserves the right to accept or reject any or all proposals and/or negotiate with the selected bidder without incurring any liability to bidders. For any questions or clarifications, please contact: procurement@sungold.rti.org
Closing Date
Check Details
RTI International Ethiopia is seeking an independent audit firm licensed by the Auditing and Accounting Board of Ethiopia (AABE) to conduct a statutory audit of the financial statements for funds received and expended under RTI International Ethiopia
Call for Audit Proposal RTI International is an independent, nonprofit research institute dedicated to improving the human condition. Our vision is to address the world’s most critical problems with science-based solutions in pursuit of a better future. Clients rely on us to answer questions that demand an objective and multidisciplinary approach one that integrates expertise across the social and laboratory sciences, engineering, and international development. Following the termination of various USAID programs in Ethiopia, RTI will implement a U.S. Department of State–funded program in FY26. The Feed the Future Ethiopia Transforming Agriculture (ETA) activity seeks to increase access to healthy diets, particularly for women and children, by improving the competitiveness, inclusiveness, and resilience of the food and agriculture systems. In FY 2026, RTI also participates in the implementation of the Poverty Reduced Sustainably in an Environment of Resilient and Vibrant Economy (PReSERVE) activity, led by Food for the Hungry as the prime implementer in the Amhara region of Ethiopia. This activity seeks to address and mitigate acute levels of food insecurity experienced by communities in Amhara. In addition, RTI recently began implementing a five-year project funded by the United States Department of Agriculture (USDA). The project, known as SunGold, is designed to strengthen Ethiopia’s underdeveloped sunflower sector. It aims to increase sunflower yields through strategic partnerships that leverage U.S. technology (seed and equipment), build the capacity of both small- and large-scale Ethiopian farmers, and expand access to finance through contract farming arrangements and innovative loan products. The objective of the audit is to examine RTI’s Ethiopia office operations compliance with all the relevant regulations of the FDRE and present consolidated audit report for RTI operations for the financial year operated from July 1, 2025- June 30, 2026. Minimum Requirements: Interested audit firms must meet the following minimum requirements: Be legally registered and licensed to operate in Ethiopia. Be in good standing with the Accounting and Auditing Board of Ethiopia (AABE) and other relevant regulatory bodies. Have a minimum of three (3) years of experience providing audit services to INGOs, NGOs, or donor-funded projects. Demonstrate experience auditing U.S. Government-funded or other major donor-funded projects. Assign qualified and certified audit professionals to the engagement. Proposal Submission Requirements: Bidders are required to submit both Technical and Financial Proposals as outlined in the RFP/Q, which is available at: https://www.rti.org/current-opportunities. The detailed evaluation criteria are also included in the RFP document. Proposal submission and deadline: Completed proposals must be submitted no later than March 31, 2026, at 5:00 PM EAT. Proposals (both technical and financial) must be submitted electronically to: eta@rti.org Late submissions will not be considered. RTI International reserves the right to accept or reject any or all proposals and/or negotiate with the selected bidder without incurring any liability to bidders. For any questions or clarifications, please contact: procurement.eta@rti.org
Closing Date
Check Details