National Opportunities

Tender Notice Board

Discover the latest public procurement and private sector tenders from across Ethiopia. Register to unlock full details.

Search Tenders

Browse Categories

Showing 601 to 612 of 1175 opportunities
A House & Building SaleBank RelatedForeclosureHouse & Building ForeclosureIndustry & Factory Foreclosuresale Recently

ፀደይ ባንክ ለአቶ ወርቁ ሙኃባዉ ኃይሌ  ለሰጠዉ ብድር በመያዣ የያዘዉን በአማራ ክልል ቡልጋ (ቱለፋ) ከተማ  የሚገኘዉንና በአቶ አወቀ ዓለሙ ታዬ ስም የተመዘገበዉን የካርታ ቁጥር 704 የቦታዉ ስፋት 8990 ካ ሜ የሆነ የኢንዱስትሪ ሸድ እና ቦታ ለድርጅት አገልግሎት የሚዉል በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልፅ ጫረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

Tsedey Bank S.C

ለመጀመርያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ሽያጭ  ማስታወቂያ ፀደይ ባንክ ለአቶ ወርቁ ሙኃባዉ ኃይሌ  ለሰጠዉ ብድር በመያዣ የያዘዉን በአማራ ክልል ቡልጋ (ቱለፋ) ከተማ  የሚገኘዉንና በአቶ አወቀ ዓለሙ ታዬ ስም የተመዘገበዉን የካርታ ቁጥር 704 የቦታዉ ስፋት 8990 ካ ሜ የሆነ የኢንዱስትሪ ሸድ እና ቦታ ለድርጅት አገልግሎት የሚዉል በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልፅ ጫረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡  በመሆኑም ተጫራቾች ለጫረታ ከመቅረባቸዉ በፊት የሚከተሉትን ደምቦች በመገንዘብና ቅድመ ሁኔታዎችን በማሟላት ተጫራቾች እንዲጫረቱ ይጋብዛል፡፡ የቤቱ የጫረታ መነሻ ዋጋ ተጨማሪ እሴት ታክስን ሳይጨምር 42,034,860.14 (አርባ ሁለት ሚሊዮን ሰላሳ አራት ሺኅ ስምንት መቶ ስድሳ ብር ከአስራ አራት ሳንቲም) ብቻ ተጫራቾች የቤቱን ጨረታ መነሻ ዋጋ ብር ¼ (በጥሬ ገንዘብ ወይም በሲ.ፒ.ኦ) በጸደይ ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት ለጫረታ ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ የጫረታዉ አሸናፊ አሸናፊነቱ የሚረጋገጠዉ የጫረታዉ ዉጤት በሚመለከተዉ አካል ጸድቆ በባንኩ ደብዳቤ ሲሰጠዉ ብቻ ይሆናል፡፡ በጫረታዉ የሚሳተፈዉ በህግ ሰዉነት ያገኘ ከሆነ የድርጅቱ መመስረቻ ጽሁፍ ወይም መተዳደሪያ ደምብ፤ ህጋዊ ሰዉነት ያገኘበት የምዝገባ የምስክር ወረቀት እንዲሁም ህጋዊ ዉክልና ማቅረብ አለበት፡፡ የጫረታዉ አሸናፊ አሸናፊነቱ በባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ10 ቀናት ዉስጥ አጠቃሎ መክፈልና በጫረታ ያሸነፈዉን ንብረት መረከብ ይኖርበታል፡፡ አሸናፊዉ በ10 ቀናት ዉስጥ ገንዘቡን ካልከፈለ ጨረታዉ ተሰርዞ ለጨራታ ማስከበሪያ ያስያዘዉ ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፡፡ በጫረታዉ ለተሸነፉ ተጫራጮች ያስያዙት ጥሬ ገንዘብ ወይም ሲ.ፒ.ኦ ይመለስላቸዋል፡፡ የጫረታ አሸናፊዉ ከሚገዛዉ ንብረት ዋጋ በተጨማሪ ከቤቱ ጋር የተያያዙ ማናቸዉም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች፡ ግብር፤ ተጨማሪ እሴት ታክስ 15% እና ከስም ዝዉዉሩ ጋር የሚገናኙ ማንኛዉንም ወጭዎች ገዢ ይሸፍናል/ ይከፍላል/፡፡ ዉዝፍ የሊዝ ክፍያ ካለ ባንኩ የሚከፍል ሆኖ ለቀረዉና የክፍያ ጊዜዉ ላልደረሰ  የሊዝ ክፍያ ገዢ ከሚመለከተዉ የመንግስት አካል ጋር በራሱ ዉል የሚወስድ ይሆናል፡፡ ተጫራቾች ቤቱን /ድርጅቱን/ በባንኩ አማካኝነት መጎብኘት ወይም ማየት ይችላሉ፡፡ ከፍ ሲል የተጠቀሰዉን ንብረት ለሚገዛና የባንኩን የብድር ፖሊሲና መመሪያ መመዘኛዎች ለሚያሟላና ፍላጎት ላለዉ ተጫራች በሚሰጠዉ ከፍተኛ ዋጋ ባንኩ እስከ 30% ( ሰላሳ በመቶ) ብድር ሊያመቻች ይችላል፡፡ ጫረታዉ የሚካሄደዉ ሀምሌ 3/2018 ከጠዋቱ 3.00—5.00 የተጫራቾች ምዝገባ፤ ከ5.00 እስከ ቀኑ 6.00 ሰዓት ጫረታ በአዲስ አበባ ከተማ በልደታ ክ/ከተማ ልዩ ቦታዉ ሰንጋ ተራ በባንኩ ዋና መ/ቤት 11ኛ ፎቅ ይሆናል፡፡ ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጫረታዉን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ፀደይ ባንክ ዋና መ/ቤት በስ.ቁ +251918779825 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

Closing Date

Check Details

Baseline ConsultancyConsultancyOrganizational ConsultancyPurchase Recently

St. George School, Call for Consultancy Terms of Reference (TOR) Consultant for Strategic Planning and Management (SPM) St. George School, Gondar

St Giorge School

Call for Consultancy Terms of Reference (TOR) Consultant for Strategic Planning and Management (SPM) St. George School, Gondar 1. Background St George’s School was established in 2013. It operates as a charity school under the support of the Northwood African Education Foundation, a UK-registered charity, with additional registration in Ethiopia. The school is located in Gondar, Ethiopia, specifically in Azezo Kebele 20, with its head office also based in Gondar. The school serves orphaned and vulnerable children between the ages of 5 and 18, currently supporting 643 beneficiaries. Its mission is to provide an independent, co-educational learning environment that offers high-quality education free of charge. With 75 permanent staff members, the school is committed to ensuring that at least 80% of its students pass their exams in key curriculum subjects. Beyond academics, it aims to train young people to be self- disciplined, confident, and responsible citizens who contribute positively to their communities. The school also works to expand children’s future income-generation opportunities, thereby improving the prosperity of their families and the wider community, while offering learning opportunities to community members. St. George School is committed to enhancing its educational impact and institutional sustainability. To achieve this, the school seeks to develop a comprehensive Strategic Plan that will guide its operations, resource allocation, and development priorities over the next 5 years. The school is therefore seeking a qualified consultant to facilitate the Strategic Planning and Management (SPM) process. 2. Objectives of the Assignment The main objective of this consultancy is to lead the development of a Strategic Plan for St. George School through a participatory and evidence-based process. Specific objectives include:           Assessing the current institutional context and performance.           Facilitating stakeholder consultations and workshops.           Developing a strategic framework including vision, mission, goals, and strategic priorities.      Producing a detailed Strategic Plan document with implementation and monitoring mechanisms. 3. Scope of Work The consultant will be expected to: 1. Conduct a situational analysis (SWOT, PESTLE, stakeholder mapping). 2. Facilitate strategic planning workshops with school leadership /Local and UK based board of trustees/, staff, students, parents, and other stakehold 3. Draft the strategic framework (vision, mission, core values, strategic objectives). 4. Develop an implementation plan including timelines, responsibilities, and resource need 5. Design a monitoring and evaluation (M&E) framework with key performance indicators (KPIs). 6. Finalize and submit the Strategic Plan document. 4. Deliverables           Inception report with methodology and work plan.           Workshop facilitation materials and summary reports.           Draft Strategic Plan for review.           Final Strategic Plan document (English and Amharic versions if needed).           Presentation of the Strategic Plan to school stakeholders. 5. Timeline and Milestones The assignment is expected to take 8-10 weeks, starting from the date of contract signing. A detailed timeline will be agreed upon during the inception phase. Milestone Timeline (from start date)   Deliverable Inception report and work plan Week 1-2 Inception report Stakeholder consultations & data gathering   Weeks 3-5   Summary of consultations and findings Strategic planning workshops   Week 5-6 Workshop materials and session reports Draft Strategic Plan Week 6-7 Draft document for review Risk Management & M&E framework Week 7-8 Integrated risk and M&E sections Final Strategic Plan Week 9-10 Final document (English & Amharic) Presentation to stakeholders   Week 10 Presentation slides and feedback summary   6. Required Qualifications           Proven experience in strategic planning, preferably in the education sector.           Strong facilitation and stakeholder engagement skills.           Excellent analytical and writing skills.           Familiarity with the Ethiopian education context is an asset.  Fluency in English; knowledge of Amharic is desirable. 7. Reporting and Coordination The consultant will report to the School Director and work closely with a designated Strategic Planning Committee. Regular updates and feedback sessions will be scheduled throughout the assignment. 8. Risk Management Plan The consultant will be responsible for:      Identifying internal and external risks that may affect the implementation of the Strategic Plan (e.g., financial constraints, staff turnover, policy changes, community engagement challenges).           Assessing the likelihood and impact of each risk.   

Closing Date

Check Details

A House & Building SaleBank RelatedForeclosureHouse & Building Foreclosuresale Recently

ዳሸን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የሚከተለውን የተበዳሪ ወይም የአስያዥ  ንብረት ባለበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል፡፡

Dashen Bank

የሐራጅ ማስታወቂያ  የሐራጅ ቁጥር ዳባ/0015/25 ዳሸን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የሚከተለውን የተበዳሪ ወይም የአስያዥ ንብረት ባለበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል፡፡   የተበዳሪው ስም አበዳሪው ቅርንጫፍ     የአስያዥ ስም   ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ   የንብረቱ   አይነት     የጨረታ   መነሻ ዋጋ ብር       ጨረታው የሚካሄድበት     ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ የካርታ ቁጥር የቦታ ስፋት     ቀን   ሰዓት ቦታ   ዶ/ር አንዳርጌ ተፈራ ታዬ ካዛንቺስ ዶ/ር አንዳርጌ ተፈራ ታዬ አ.አ ለሚኩራ 13 LMK120170402373511827 373.51 ካ.ሜ G+1 የመኖሪያ ቤት 28,849,669.00 ሀምሌ 08/2018 4፡00-6፡00 ንብረቱ በሚገኝበት አድራሻ   ዶ/ር አንዳርጌ ተፈራ ታዬ ካዛንቺስ ዶ/ር አንዳርጌ ተፈራ ታዬ ሸገር ሲቲ መልካ ኖኖ መልካ ገፈርሳ OR00011318905011 500.65 ካ.ሜ G+2 የመኖሪያ ቤት 19,172,770.00 ሀምሌ 09/2018 ዓ.ም 4፡00-6፡00 ንብረቱ በሚገኝበት አድራሻ     ማሳሰቢያ ተጫራቾች የጨረታዉን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ የባንክ ክፍያ ማዘዣ (P.O) በጨረታው ዕለት ይዘው በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀን እና ሰዓት ቤቶቹ በሚገኙበት አድራሻ ይካሄዳል፡፡ ለመንግስት የሚከፈል ግብር፣ታክስ ፣ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ፣ተጨማሪ እሴት ታክስ ፣እና ሌላ ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ወጪዎችን ገዢው ይከፍላል፡፡ ከፍተኛ ዋጋ የሰጠው ተጫራች በጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው ከባንኩ አሸናፊነቱን የሚገልፅ ደብዳቤ በፅሁፍ ሲደርሰው ብቻ ነው። የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሐራጅ ሲቀርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃል፡፡ በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያሲያዙት ሲፒኦ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡ በጨረታው ላይ አስያዥና ተበዳሪ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት ይችላሉ፤ ባይገኙ ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል፡፡ የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ ሠዓት 10 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡ ጨረታው ተጀምሮ በተቀመጠው ሰዓት ውስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል፡፡ ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-1-704038 እና 011-1-704519 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡   ዳሸን ባንክ አ.ማ.

Closing Date

Check Details

Electrical Equipment & AccessoriesMachinery Spare PartsPurchase Recently

ድርጅታችን ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አ.ማ በደብረ ብርሀን ፋብሪካው ውስጥ የሚገኙና የተለያየ ኪሎዋት ያላቸውን የኤሌክትሪክ ዲናሞዎችን (ሞተሮች) ብልሽት የመቃጠል አደጋ ሲያጋጥማቸው የጥገና አገልግሎት ወይም የጥቅለላ ሥራ (motor rewinding service) ጥራት ያለው መዳብ (copper) በመጠቀም የሚሰሩ ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ከአሸናፊው ተጫራች ጋር ለአንድ ዓመት ውል በመያዝ በኮ

Dashen Breweries S.C

Ref. No: DBSC/PD/       /26                                                                                                                   Date: – 24/02/2026 የጨረታ ቁጥር፡ DBSC/ESB/02ESB/2026  የጨረታ ማስታወቂያ  ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች እንዲወዳደሩ ይጋብዛል፡፡ በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ታክስ ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN No) ያላቸው የተጨማሪ ዕሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑ እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣ ተጫራቾች የሞተሮችን ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ (ስፔስፍኬሽን) ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 1000.00 (አንድ ሺ ብር) በመክፈል አ/አ ሃያሁለት አካባቢ ዳሽን ቢራ ፋብሪካ ዋና መ/ቤት ማግኘት ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50‚000.00 (አምሳ ሺህ ብር) በ CPO ወይም ቢድ ቦንድ (Bank Later) ከጨረታ ሰነዱጋር ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አ/አ ዳሽን ቢራ ፋብሪካ ዋና መ/ቤት መጋቢት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ጠዋት 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ መጋቢት 16/2018 ዓ.ም 4፡30 ጨረታው ይከፈታል፡፡                                                                                                                                          ዳሽን ቢራ ፋብሪካ ዋና መ/ቤት አ/አ የግዥ ክፍል ኢኳቶሪያል ጊኒ ጎዳና፣የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 ዳሸን ህንጻ ፣ ስልክ ቁጥር 011 659 0042 አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ በኢሜል፡- Taddele.a@dashenbeer.com  & Kebede.e@dashenbeer.com ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡:  

Closing Date

Check Details

A House & Building SaleBank RelatedForeclosureHouse & Building Foreclosuresale Recently

ፀደይ ባንክ አ.ማ ለአቶ ጌታቸዉ አባት ለሰጠዉ ብድር በመያዣ የያዛቸዉንና ዝርዝር ሁኔታቸዉ ከዚህ በታች በሰንጠረዡ የገለጹትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልፅ ጫረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ 

Tsedey Bank S.C

ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የኃራጅ ሽያጭ  ማስታወቂያ ፀደይ ባንክ አ.ማ ለአቶ ጌታቸዉ አባት ለሰጠዉ ብድር በመያዣ የያዛቸዉንና ዝርዝር ሁኔታቸዉ ከዚህ በታች በሰንጠረዡ የገለጹትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልፅ ጫረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተ.ቁ የተበዳሪ ስም የንብረት አስያዥ ስም የንብረቱ መገኛ፤ደረጃና ካርታ ቄጥር የጫረታዉ መነሻ ዋጋ 1 አቶ ጌታቸዉ አባት አቶ ጌታቸዉ አባት በአ/አ ከተማ ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 12 ካርታ ቁጥር ቦሌ 12/40/4/1/20892/10731/01 B+G+3 መኖሪያ ቤት 29,547,213.39 2 አቶ ጌታቸዉ አባት ወ/ሮ ቤዛ ጌታሁን በአ/አ ከተማ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 05 ካርታ ቁጥር የካ/253124/13 B+G+3 መኖሪያ ቤት 64,510,456.93 3 አቶ ጌታቸዉ አባት ጂኤኤ የጨዉ ማቀነባበሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ የካርታ ቁጥር ሰ/ሎ/ክ/አ/10/9/14 ድርጅት 35,302,143.8 በመሆኑም ተጫራቾች ለጫረታ ከመቅረባቸዉ በፊት የሚከተሉትን ደምቦች በመገንዘብና ቅድመ ሁኔታዎችን በማሟላት ተጫራቾች እንዲጫረቱ ይጋብዛል፡፡ ተጫራቾች የቤቱን ጨረታ መነሻ ዋጋ ብር ¼ (በጥሬ ገንዘብ ወይም በሲ.ፒ.ኦ) በጸደይ ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት ለጫረታ ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ የጫረታዉ አሸናፊ አሸናፊነቱ የሚረጋገጠዉ የጫረታዉ ዉጤት በሚመለከተዉ አካል ጸድቆ በባንኩ ደብዳቤ ሲሰጠዉ ብቻ ይሆናል፡፡ በጫረታዉ የሚሳተፈዉ በህግ ሰዉነት ያገኘ ከሆነ የድርጅቱ መመስረቻ ጽሁፍ ወይም መተዳደሪያ ደምብ፤ ህጋዊ ሰዉነት ያገኘበት የምዝገባ የምስክር ወረቀት እንዲሁም ህጋዊ ዉክልና ማቅረብ አለበት፡፡ የጫረታዉ አሸናፊ አሸናፊነቱ በባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ10 ቀናት ዉስጥ አጠቃሎ መክፈልና በጫረታ ያሸነፈዉን ንብረት መረከብ ይኖርበታል፡፡ አሸናፊዉ በ10 ቀናት ዉስጥ ገንዘቡን ካልከፈለ ጨረታዉ ተሰርዞ ለጨራታ ማስከበሪያ ያስያዘዉ ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፡፡ በጫረታዉ ለተሸነፉ ተጫራጮች ያስያዙት ጥሬ ገንዘብ ወይም ሲ.ፒ.ኦ ይመለስላቸዋል፡፡ የጫረታ አሸናፊዉ ከሚገዛዉ ንብረት ዋጋ በተጨማሪ ከቤቱ ጋር የተያያዙ ማናቸዉም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች፡ ግብር፤ ተጨማሪ እሴት ታክስ 15% እና ከስም ዝዉዉሩ ጋር የሚገናኙ ማንኛዉንም ወጭዎች ገዢ ይሸፍናል/ ይከፍላል/፡፡ ዉዝፍ የሊዝ ክፍያ ካለ ባንኩ የሚከፍል ሆኖ ለቀረዉና የክፍያ ጊዜዉ ላልደረሰ  የሊዝ ክፍያ ገዢ ከሚመለከተዉ የመንግስት አካል ጋር እንዲዋዋል ይደረጋል፡፡ ተጫራቾች ቤቱን /ድርጅቱን/ በባንኩ አማካኝነት መጎብኘት ወይም ማየት ይችላሉ፡፡ ጫረታዉ የሚካሄደዉ ሀምሌ 2/2018 ከጠዋቱ 3.00—5.00 የተጫራቾች ምዝገባ፤ ከ5.00 እስከ ቀኑ 6.00 ሰዓት ጫረታ በአዲስ አበባ ከተማ በልደታ ክ/ከተማ ልዩ ቦታዉ ሰንጋ ተራ በባንኩ ዋና መ/ቤት 11ኛ ፎቅ ይሆናል፡፡ ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጫረታዉን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ፀደይ ባንክ ዋና መ/ቤት በስ.ቁ +251918779825 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

Closing Date

Check Details

Bank RelatedPurchasesaleVehicle PurchaseVehicle Sale Recently

ገዳ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/1992 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውን ከታች በሰንጠረዡ የተገለጸን ንብረት ባለበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ 

GADAA BANK

የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር፡- 003/2/2018 ገዳ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/1992 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውን ከታች በሰንጠረዡ የተገለጸን ንብረት ባለበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ የተበዳሪው ስም የንብረት አስያዥ ስም አበዳሪው ቅርንጫፍ የተሽከርካሪው አይነት፣ የሚገኝበት አድራሻ፣ የሰሌዳ ቁጥርና ሞተር ቁጥር የጨረታ መነሻ ዋጋ የጨረታው ቀንና ሰዓት ጨረታው የወጣው የመኪና አይነት     ንብረቱ የሚገኝበት ቦታ የሰሌዳ ቁጥር የተሰራበት ዘመን የሻንሲ ቁጥር የሞተር ቁጥር ሞዴል ቀን  ሰዓት   ሪኖ ዋን ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማ   ወ/ሪት ካሳች አለ ህሉፍ   ዶሎ ቢዴና ጃፓን ቶዮታ ላንድ  ኪሩዘር (V8) አዲስ አበባ ጎተራ ወንጌላዊት ህንፃ ፊት ለፊት በሚገኘው የባንኩ ዋና መስሪያ ቤት አአ-02-B27246 2018         JTMHV01J8J5042724 1VD-0448091 VDJ200L-GNTAZV 18‚500‚000.00   22/10/2018   4:00-5፡00 ለሁለተኛ ጊዜ   ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ/ሲ.ፒ.ኦ አሰርተው ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በጨረታው ከፍተኛ ዋጋ ላልሰጡ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያዉኑ ይመለስላቸዋል፡፡ ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎቹ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው እና ታዛቢዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 3 በተለምዶ ጎተራ ወንጌላዊት ህንፃ አከባቢ በሚገኝ ገዳ ባንክ ህንፃ 7ኛ ፎቅ ላይ ይካሄዳል፡፡ በዕለቱ ባለ ዕዳዎች እና ታዛቢዎች ባይገኙም ጨረታው ይካሄዳል፡፡ ድርጅቶች ጨረታው ላይ ለመሳተፍ ተረጋግጦ የተመዘገበ የመመስረቻ ፅሁፍ እና እንደአስፈላጊነቱ መተዳደሪያ ደንብ እና ቃለ-ጉባኤዎች ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጅ መዝጊያ በፊት ይጠናቀቃል፡፡ የጨረታ መጠናቀቂያ ሰዓት ድረስ ከፍተኛ ዋጋ የሰጠ ተጫራች ካልተለየ አስኪለይ ድረስ ጨረታው የሚቀጥል ይሆናል፡፡ በጨረታው ከፍተኛ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ከባንኩ የህግ አገልግሎት መምሪያ ሲደርሰው ብቻ አሸናፊ ይባላል፡፡ ጨረታውን ያሸነፈ ተጫራች አሸናፊ መሆኑ በጽሁፍ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀን ውስጥ ለባንኩ አጠቃሎ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል፡፡ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ የማያደርግ የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው ሲፒኦ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ጨረታው ይሰረዛል፡፡ በተጨማሪም ንብረቱ በድጋሚ ለሐራጅ ሲቀርብ ለሚፈጠረው ልዩነት ይጠየቃል፡፡ ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይጽፋል፡፡ ጨረታውን ያሸነፈ ተጫራች ንብረቱን በማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች ግብር፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ፤ የስም ማዛወሪያ እና ማናቸዉም ከጨረታው ጋር በተገናኘ መንግስት የሚጠይቀውን ክፍያ ይከፍላል፡፡ ተጨራቾች ለጨረታ የቀረበውን ንብረት በስራ ሰዓት ፕሮግራም አስይዘው ለመጎብኘት ይችላሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0920885734 ደውለው መጠየቅ ይቻላል፡፡ ባንኩ ጨረታውን በማንኛውም ጊዜ በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡  

Closing Date

Check Details

A House & Building SaleBank RelatedForeclosureHouse & Building Foreclosuresale Recently

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

Commercial Bank of Ethiopia

የሐራጅ ማስታወቂያ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተ.ቁ የተበዳሪው ስም የንብረት አስያዥ  ስም የመያዣ ንብረቱ መለያ የሐራጅ መነሻ ዋጋ (ብር) ሐራጁ የሚከናወንበት ቀን እና ሰዓት አድራሻ የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር/መለያ የይዞታው ስፋት (ካ.ሜ) የይዞታው አይነት/የሚሰጠው አገልግሎት 1. ሚድ ትሬዲንግ ሼር ካምፓኒ ተክሌ ደስታ አዲስ አበባ ቦሌ ክ/ከ/ወረዳ 06 AA000060601983   224 ለመኖሪያ ቤት 23,211,140.65 16/08/2018 ዓ.ም 3፡00- 4፡00 ጠዋት 2. አቶ መስፍን ባዘዘው ጂቲኤም ንግድ አ.ማ አዲስ አበባ ከተማ ለሚኩራ ክ/ከ AA000060809292     933 በግንባታ ላይ የሚገኝ ለንግድ አገልግሎት የሚውል ህንፃ 461,950,785.14 16/08/2018 ዓ.ም 4፡00- 5፡00 ጠዋት 3. አቶ አሰፋ  ዱካሌ ሻሸሞ ዱካሌ ዋቀዮ ሐዋሳ ከተማ መናኸሪያ ክ/ከተማ በቀድሞ 5208፣ በአዲሱ SN001010806078     750 ለድርጅት 10,813,576.57 16/08/2018 ዓ.ም 5፡00 – 6፡00 ጠዋት 4. ዱካሌ እና ቤተሰቦቹ ቡና መፈልፈያ እና ማጠቢያ  ኃ/የተ/የግ/ማኅበር ሃሪፋ ጠ/ን/ኃ/የተ/የግ/ማኅበር ሃዋሳ ከተማ፣ ሐይቅ ዳር ቀበሌ 14039 1501.5 ለንግድ ዓላማ የሚውል ሕንጻ 53,445,074.50 16/08/2018 ዓ.ም 8፡00- 9፡00 ከሰዓት 5. መሃመድ ሴሮ ተበዳሪዉ ሻሸመኔ ከተማ አዋሾ ቀበሌ 3509   500 ለመኖሪያ ቤት 3,986,617.18 16/08/2018 ዓ.ም 3፡00- 4፡00 ጠዋት 6. መሃመድ ሴሮ ተበዳሪዉ ሻሸመኔ ከተማ አዋሾ ድንቁ ክ/ከተማ 5907   1,185 ለመኖሪያ ቤት 9,555,850.08 16/08/2018 ዓ.ም 4፡00- 5፡00 ጠዋት 7. አሌክሳንድራ ታደሰ ባዶ ተበዳሪዉ ሃዋሳ ከተማ፣ ታቡር ክ/ከተማ ሂማታ ቀበሌ 8580   150 ለመኖሪያ ቤት 2,724,365.26 16/08/2018 ዓ.ም 3፡00- 4፡00 ጠዋት በመሆኑም፡- ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የሐራጁን መነሻ ዋጋ 1/4 ኛ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላል፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሲፒኦ ማቅረብ ተመራጭ ነው፡፡ ከተ.ቁ 1-4 የተዘረዘሩ ንብረቶች ጨረታ የሚከናወነው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲሱ ዋናው መስሪያ ቤት 42ኛ (ወለል) ፎቅ ቢሮ ቁጥር 4203 ነው፤ በተራ ቁጥር 5-6 ላይ የተጠቀሰው ንብረት ሻሸመኔ ዲስትሪክት ቅጥር ግቢ ሲሆን በተራ ቁጥር 7 ላይ የተጠቀሰው ንብረት ሀዋሳ ዲስትሪክት ቅጥር ግቢ ነው፡፡ የንግድ ማህበርን ወክሎ ለመጫረት የማህበሩን መመስረቻ እና መተዳደርያ ደንብ የያዘና በማህበሩ ስም ንብረት ለመግዛት ስልጣን ያለው መሆን ያለበት ሲሆን ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሰነድ በማቅረብ ይሆናል፡፡ ለጨረታ ከቀረቡ ከመኖሪያ ቤቶች ዉጪ የሆኑ ንብረቶችን በጨረታ አሸንፎ የገዛ በሽያጩ ገንዘብ ላይ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ ይከፍላል፡፡ የጨረታ አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች፣ ግብር፣ እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውንም ወጪዎች ይከፍላል፡፡ ንብረቶቹን ለመጎብኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋናው መስሪያ ቤት 42 ፎቅ በአካል በመቅረብ ባንኩ በሚያመቻቸው ፕሮግራም መሰረት መጎብኘት ይቻላል፡፡ በጨረታው ከፍተኛ የሆነ የጨረታ ዋጋ የሰጠ ተጫራች በባንኩ የጨረታ አሸናፊነት ደብዳቤ ከደረሰው ቀን ጀምሮ ቀሪ የሽያጩን ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ክፍያውን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ካልከፈለ ለሐራጁ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፡፡ ንብረቶቹን በጨረታ አሸንፎ የገዛ ግለሰብ/ድርጅት የሽያጭ ገንዘቡን ከፍሎ ባጠናቀቀ በ15 ቀናት ጊዜ ውስጥ ንብረቱን መረከብ ያለበት ሲሆን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ንብረቱን ካልተረከበ በንብረቱ ላይ ለሚደርስ ጉዳት ባንኩ ኃላፊነት

Closing Date

Check Details

Electrical Equipment & AccessoriesPurchase Recently

Programme – COOPI – Cooperazione Internazionale Ethiopia receive funds from different donors for humanitarian and development projects and is seeking to enter in to a contractual agreement to Conduct three (3) geophysical investigations using VES tec

Cooperazione Internazionale - COOPI

REQUEST FOR PROPOSAL TO CONDUCT THREE GEOPHYSICAL INVESTIGATIONS / SURVEY USING VERTICAL ELECTRICAL SOUNDINGS (VESS) IN CHIFRA WOREDA, AFAR REGION   Publication Reference: RFP – 038/ 2026 Specific Location: Addis Ababa, Ethiopia Description of the Contract: request of a service provider to Conduct three (3) geophysical investigations using VES techniques at the locations preliminarily identified within the study area: Selected site 1: 11°39’27.45″N; 39°57’25.79″E Selected site 2: 11°38’25.57″N; 39°57’39.45″E Selected site 3: 11°40’24.17″N; 39°56’53.20″E as per COOPI’s technical specification in our ToR. Programme – COOPI – Cooperazione Internazionale Ethiopia receive funds from different donors for humanitarian and development projects and is seeking to enter in to a contractual agreement to Conduct three (3) geophysical investigations using VES techniques at the locations preliminarily identified within the study area as per COOPI’s technical specification in our ToR. Contracting Authority- Cooperazione Internazionale – COOPI is an independent non-governmental humanitarian and development organization with its Head Quarter based in Italy, Milan. COOPI is committed to fight poverty globally and build a future that guarantees everyone has adequate living condition and equal opportunities. How to obtain the ToR The ToR is available from the Contracting Authority by ONLY contacting the following Email addresses: ethiopia@coopi.org and logistic.eth@coopi.org The proposals can be submitted from 18 May 2026 to 29 May 2026 from Monday to Friday 08:30 AM to 05:00 PM at COOPI Coordination Office in Addis Ababa, Bole Sub city, Woreda 06, House Number: 088. Requirements of the proposal document Technical and financial proposals in separate envelops Professional Licence Valid business license TIN certificate VAT registration certificate Company profile Evidence of similar experience Deadline for Submission of the proposals: The deadline for the submission of the proposals is by 29 May 2026, 12:00 PM (Noon) in COOPI Coordination Office, Addis Ababa, around Megenagna behind Mama’s Kitchen Restaurant. Any proposal received after this deadline will NOT be considered. Proposal opening date: 29 May 2026 at 2:00 PM;

Closing Date

Check Details

Bank RelatedForeclosuresaleVehicle ForeclosureVehicle Sale Recently

አዲስ ባንክ አ.ማ ለሰጠዉ ብድር በዋስትና የያዘዉን ተሸከርካሪ በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

Addis Bank

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ አዲስ ባንክ አ.ማ ለሰጠዉ ብድር በዋስትና የያዘዉን ተሸከርካሪ በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሰረት ማንኛዉም ተጫራች ሐራጁ በሚካሄድበት ቀን ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ በመገኘት በጨረታዉ ተወዳድሮ ንብረቱን እንዲገዛ ተጋብዟል፡፡ የተበዳሪዉ ስም የንብረት አስያዥ ስም አበዳሪው ቅርንጫፍ ለጨረታ የቀረበዉ የመያዣ ንብረት አይነት እና ሞዴል የሰሌዳ ቁጥር የሞተር ቁጥር የሻንሲ ቁጥር የጨረታዉ መነሻ ዋጋ ጨረታዉ የሚከናወንበት ቦታ ጨረታዉ የሚከናወንበት ቀንና ሰዓት ግሪን ላንድ ኃ/የተ/የግ/ማህበር አቶ ዳሪዮ ሞሬሎ አብይ ቅርንጫፍ ተሸከርካሪ-ላንድ ክሩዘር (ሀርድ ቶፕ) ጃፓን ሰራሽ ቶዮታ፤ማኑዋል የ09/2017 ምርት ኮድ 3-A53691 አ.አ 1HZ-0886065 JTEE71J 307039510   16,500,000 (አስራ ስድስት ሚሊየን አምስት መቶ ሺ ብር የባንኩ መኪና ማቆያ በሚገኝበት አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 05 ቁስቋም ማርያም ቤተክርስቲያን ፍትለፊት ሚያዝያ 3 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 4.00-6.00 ሰዓት   ተጫራቾች የጨረታዉን መነሻ ዋጋ 25% በባንኩ የክፍያ ማዘዣ ሰነድ(cpo) አሰርቶ በጨረታዉ ቀን ጨረታው በሚካሄድበት ቦታ በመቅረብ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡ ጨረታዉ በማስታወቂያዉ ላይ በተጠቀሰዉ ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎቹ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ፣ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ፣ታዛቢዎች በተገኙበት፣የመያዣ ንብረቱ በሚገኝበት የሚካሄድ ይሆናል፡፡ ጨረታው እለት ተበዳሪዎቹ፤ አስያዥ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቹ ባይገኘም ጨረታው የሚከናወን ይሆናል፡፡ የጨረታዉ አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ ጨረታዉ ከተከናወነበት ማግስት ጀምሮ በሚቆጠር 15 ቀን ዉስጥ ለባንኩ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል፡፡ በእነዚህ ቀናት ዉስጥ ካልከፈለ ግን ለጨረታ ያስያዘዉ ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ጨረታዉ ተሰርዞ ለሐራጅ የሚቀርብ ይሆናል፡፡ በጨረታዉ ተሳትፈዉ ላላሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ጥሬ ገንዘብ ወይም ሲፒኦ ወዲያኑ ተመላሽ ይደረግላቸኋል፡፡ ኃ/የተ/የግል ማህበርን ወይም አክሲዮን ማህበርን ወክሎ መጫረት የሚፈልግ ሥራ አስኪያጅ ወይም ም/ሥራ አስኪያጅ የድርጅት የመመስረቻ ጽሑፍ ይዞ መቅረብ ያለበት ሲሆን የሥራ አስኪያጅ ወይም የም/ሥራ አስኪያጅ ለዉጥ ተደርጎ ከሆነ ይህንኑ የሚገልጽ በሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ጽ/ቤት ቃለ ጉባኤ ከመመስረቻ ጽሑፍ ጋር ይዞ መቅረብ አለበት፡፡ የጨረታዉ አሸናፊ ለመንግስት የሚከፈለዉን አስፈላጊ ግብር እና ተጨማሪ እሴት ታክስ ክፍያ ይከፍላል፡፡ ተጫራቾች ለጨረታ የቀረበዉ ንብረት ያለበትን ሁኔታ በተመለከተ ከጨረታዉ ቀን በፊት ባሉ የስራ ቀናት እና ሰዓት በባንኩ አበዳሪ ቅርንጫፍ በመቅረብ በሚያዘጋጀዉ ፕሮግራም መሰረት ንብረቱ ያለበትን ሁኔታ መመልከት ይችላሉ፡፡ ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ አዲስ ባንክ አ/ማ ሕግ አገልግሎት መምሪያ በስልክ ቁጥር 0115571934፣ አብይ ቅርንጫፍ 0118276004 በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡ አዲስ ባንክ አ.ማ

Closing Date

Check Details

Food Items SupplyPurchase Recently

GOAL invites interested and experienced suppliers, those who have valid and renewed business licenses, to submit their bids; subject to Invitation to Tender (ITT) for supply of various food items for Gambella Region, Ref # ITT-GAM-BTE-49134.

GOAL Ethiopia

TENDER NOTICE ADVERT (Extension) GOAL is an international humanitarian agency established in Ireland over 40 years ago. GOAL’s purpose is to save lives and empower communities to develop resilience and greater control over their lives and livelihoods. GOAL is completely against fraud, bribery, and corruption. GOAL does not ask for money for bids.  If you have any serious concern over wrongdoing, please report it at www.safecall.co.uk/report or email  goal@safecall.co.uk . All information is treated confidentially by Safe call, and you may remain anonymous if you wish. GOAL invites interested and experienced suppliers, those who have valid and renewed business licenses, to submit their bids; subject to Invitation to Tender (ITT) for supply of various food items for Gambella Region, Ref # ITT-GAM-BTE-49134. Office GOAL Ethiopia, Addis Ababa, Country Office Tender Reference Number: Ref: ITT-GAM-BTE-49134 Invitation to Tender (ITT) for supply of various food items for Gambella Region (Nyingnang). (Bids submitted must be in accordance with the instructions outlined in the ITT document) ITT Publication Date April 22, 2026 Deadline for Clarifications (Date & time) May 26, 2026, at 4.30 PM (East African Time) Deadline for Submission (Date & time) May 29, 2026, at 4:30 PM (East Africa Time)   Further detail on the specific requirements of this tender (e.g. volumes, dates, specifications etc.) can be found in the tender dossier. Interested vendors may obtain tender dossiers with instructions, accessing full tender documentation on our website https://www.goalglobal.org/tenders and can obtain a complete set of bidding documents from the first day of this invitation ( April 22, 2026).   Any queries about the ITT should be addressed in writing to GOAL via email at clarifications@goal.ie   Bid submission instructions are in the tender documents, and all bids must comply with the submission requirements. Bids received after the closing date and time will not be considered.  

Closing Date

Check Details

Cleaning & Janitorial Equipment'sPurchaseTextile & Leather ProductsTextiles/ Fabrics & Wearing Recently

Development Expertise Center (DEC) invites eligible and qualified suppliers to submit sealed bids for the supply and delivery of Non-Food Item (NFI) kits.

Development Expertise Centre (DEC)

INVITATION TO BID Supply of Non-Food Item (NFI) Kits Development Expertise Center (DEC) invites eligible and qualified suppliers to submit sealed bids for the supply and delivery of Non-Food Item (NFI) kits. Objective The purpose of this procurement is to provide essential household and hygiene items, in line with humanitarian (Sphere) standards, to support vulnerable communities in maintaining dignity, safety, and improved living conditions. NFI Kit Composition Each kit shall include the following items: Jerrycan Bucket Body soap Laundry soap Washing basin Solar torch Towel Bed sheet Requirements All items must meet minimum quality standards aligned with Sphere guidelines Suppliers must ensure durability, safety, and appropriateness of items Items should be delivered as complete kits, properly packaged Eligibility Criteria Interested bidders must: Be legally registered and licensed Have relevant experience in supplying NFIs or similar goods Provide valid tax clearance and company documentation Submission Details Interested bidders are requested to collect the bid document from the DEC Coordination Office, located near Shola Market Traffic Light, until April 1st, 2026. For further information, please contact: +251 0116 189184/85

Closing Date

Check Details

AccountingAuditing RelatedPurchase Recently

የኢትዮጵያ እወቀትና ቴክኖሎጂ ሽግግር ማኅበር ሀገረ በቀል በጎ አድራጎት ለመጪው 3 ዓመታት የማህበሩን አመታዊ የሂሳብ ምርመራ በውጪ ኢዲተሮች ማስደረግ  ይፈልጋል ፡፡

Ethiopian Knowledge

የኦዲት ጨረታ ማስታወቂ የኢትዮጵያ እወቀትና ቴክኖሎጂ ሽግግር ማኅበር ሀገረ በቀል በጎ አድራጎት ለመጪው 3 ዓመታት የማህበሩን አመታዊ የሂሳብ ምርመራ በውጪ ኢዲተሮች ማስደረግ  ይፈልጋል ፡፡ ማለትም እ . ኤ .አ ከ July 1/2025 – June 30/2026 እ . ኤ .አ ከ July 1/2026 – June 30/2027 እ . ኤ .አ ከ July 1/2027 – June 30/2028 በመሆኑም የሒሳብ ምርመራውን ለማከናወን የሚፈልግ የኦዲት ድርጅት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7  የሥራ ቀናት የሒሳብ ምርመራውን ለማከናወን የሚገባወን ዋጋ እና ስራወን ለመጨረስ የሚፈጀወን ቀን በታሸገ ኤንቨሎፕ ማህበሩ ፅ/ቤት እንዲቀርብ እየጠየቅን በተጨማሪ ተወዳዳሪው የኦዲት ድርጅት የሚከተሉትን  ዶክመንቶች አሟልቶ መወዳደር ይጠበቅበታል ፡፡ 1.የሙያ ማረጋገጫ የታደሰ ንግድ ፈቃድ የዘመኑን ግብር መክፈሉን የሚያሳይ ማረጋገጫ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርተፍኬት ከፌደራል ኦዲት መስሪያ ቤት ለበጀት አመቱ የታደሰ ፈቃድ ከላይ የተቀሱትን አመታት በሙሉ በIPSAS Accounting System ሪፖርቱን ማቅረብ የሚትል AABE ፈቃድ ያለው እንዲሁም ተጨማሪ የሂሳብ ሰነዶችንና መረጃዎችን ከዚህ በታች በተገለፀ የማህበሩ አድራሻ በስራ ሰዓት መወዳደር ትችላላችሁ፡፡ አድራሻ ቃሊቲ ውሃ ልማት ወርድ ብሎ በርታ ኮንስትራከሽ ግቢ ውስጥ በአካል በመቅረብ እንዲሁም በሞባይል ቁጥር 0911-15-13-41 ወይም 0930-28-94-14 አስፈላጊውን  መረጃ በመጠየቅ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ የቦክስ ፋይል ብዛት ቢበዛ 3 ነው፡፡

Closing Date

Check Details