Tender Notice Board
Discover the latest public procurement and private sector tenders from across Ethiopia. Register to unlock full details.
Search Tenders
አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ የሰጠው ብድር ባለመከፈሉ በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) 216/92 መሠረት በእዳ ማካካሻት የወረሳቸውን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ የሰጠው ብድር ባለመከፈሉ በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) 216/92 መሠረት በእዳ ማካካሻት የወረሳቸውን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ንብረት የጨረታ መነሻ ዋጋውን 1/4(አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ በአቢሲንያ ባንክ (አ.ማ) ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው ለመሳተፍ ይችላሉ፡፡ ስለጨረታው አካሄድ እና ንብረቶች ዝርዝር መግለጫ የያዘውን ሰነድ ንብረቶቹ በሚገኙበት የባንኩ አዳማ ዲስትሪክ እና አዲስ አበባ ሰሜን ሆቴል አጠገብ በሚገኘው የባንኩ ሕንጻ 6ኛ ፎቅ በመቅረብ የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ) በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ መውሰድ ይቻላል፡፡ የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ ከባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ በጨረታ ያሸነፈበትን ንብረት/ንብረቶች መረከብ ይኖርበታል፡፡ በእነዚህ ቀናት ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፡፡ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ ይመለስላቸዋል፡፡ ተጫራቾች ንብረቱን ለመግዛት የሚሰጡትን ዋጋ ከጨረታ ሰነዱ ላይ በተያያዘው የዋጋ ማቅረቢያ ቅፁ ላይ ካሰፈሩ በኋላ የጨረታ ማስከበሪያና ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎችን በማያያዝ በስም በታሸገ ፖስታ ዘወትር በስራ ሰዓት እስከ ጨረታው መካሄጃ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ድረስ ጨረታው በሚካሄድበት አዳማ ዲስትሪክት ጽ/ቤት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ አስመዝግበው ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከታች በሰንጠረዥ በተገለጸው ቦታ ሚያዚያ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡30 አስከ 5፡30 ይካሄዳል፡ የጨረታው አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን፣ ግብር ፣15% የተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውም ወጪዎች ገዢ ይከፍላል፡፡ የሊዝ ክፍያ ውል ከሚመለከተው የመንግስት አካል ጋር ይዋዋላል፡፡ ንብረቶቹን በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አሲዞ መጎብኘት ወይም ማየት ይቻላል፡፡ በባንኩ የብድር ፖሊሲ እና መመሪያ መሠረት መስፈርቱን ለሚያሟሉ የጨረታው ከፍተኛ ዋጋ አቅራቢዎች ባንኩ ከፊል ብድር ሊሰጥ ይችላል፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0111-26 45 94 / 0918 – 778427 አዲስ አበባ ወይም 0912 83 52 45 አዳማ በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፤ ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ተቁ የተበዳሪው ሙሉ ስም የመያዣ ሰጭው ስም የንብረቱ ዓይነትና አገልግሎት የቦታው ስፋት የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ የጨረታ መነሻ ዋጋ ጨረታው የወጣበት ጊዜ ጨረታው የሚካሄድበት ቦታ 1 ኢብራሂም መሀሐመድ ኑር ይድነቃቸው መንበሩ ሆቴል 820 ካሜ 804/07 ኦሮሚያ ብ/ክ/መ ኦለንጭቲ ከተማ 16,662,424.75 በድጋሚ ሚያዚያ 21 ቀን 2018 ዓ.ም አ.አ ከተማ ሰሜን ሆቴል ጎን በሚገኘው የባንኩ ህንጻ 6ኛ ፎቅ እና ንብረቶቹ በሚገኙበት አዳማ ዲስትሪክት ጽ/ቤት 2 ኢብራሂም መሀሐመድ ኑር ዮርዳኖስ ንጉሴ መኖሪያ ቤት 188 ካሜ 0264/08 ኦሮሚያ ብ/ክ/መ ኦለንጭቲ ከተማ 2,973,853.00 በድጋሚ “ 3 ዳንኤል መብራቱ ተበዳሪው መኖሪያ ቤት 400 ካ.ሜ 57/34/1892 ኦሮሚያ ብ/ክ/መ መተሐራ ከተማ 709,845.00 በድጋሚ 4
Closing Date
Check Details
አዋሽ ወይን አክሲዮን ማኅበር በኢትዮጵያ ዘላቂ እና አስተማማኝ የአቅርቦት ሰንሰለት ለመገንባት እንዲቻል፣ ኩባንያችን የአቅራቢዎችን መሠረት እያሰፋ ይገኛል። በመሆኑም በዘርፉ በቂ ልምድና ፍላጎት ያላችሁ ተጫራቾች ከታች በሰንጠረዥ የተዘረዘሩት ኬሚካሎች እና ከማሸጊያ ጋር ተዛማችነት ያላቸው ግብአትን በሙሉም ሆነ በከፊል እንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል።
የግብርና ኪሚካሎች፤የማሸጊያ ግብዓቶችን እና እንዱስስሪያል ኬሚካሎች ግዥ የጨረታ ማስታወቂያ አዋሽ ወይን አክሲዮን ማኅበር በኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ ታሪክ ያለውና ቀዳሚ የገበያ ድርሻ የያዘ የወይን አምራች ሲሆን፣ ለአገር ውስጥና ለዓለም አቀፍ ገበያ ጥራት ያላቸውን ምርቶች በማቅረብ ለበርካታ አሥርት ዓመታት ልምድ አከማችቷል። ኩባንያችን በአምራችነት ዘርፉ ያለውን መሪነት ለማስቀጠል እንዲሁም በፈጠራ እና በጥራት የታጀበ ሥራ ለመሥራት ቁርጠኛ ነው። ይህንንም ለማሳካት ምርጥ ጥሬ ዕቃዎችን፣ የማሸጊያ ግብዓቶችን የግብርና ኪሚካሎች፤ እና የኢንዱስትሪ ኬሚካሎችን በምንጭነት ይጠቀማል። ዘላቂ እና አስተማማኝ የአቅርቦት ሰንሰለት ለመገንባት እንዲቻል፣ ኩባንያችን የአቅራቢዎችን መሠረት እያሰፋ ይገኛል። በመሆኑም በዘርፉ በቂ ልምድና ፍላጎት ያላችሁ ተጫራቾች ከታች በሰንጠረዥ የተዘረዘሩት ኬሚካሎች እና ከማሸጊያ ጋር ተዛማችነት ያላቸው ግብአትን በሙሉም ሆነ በከፊል እንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል። 1.Farm Chemical Active Ingredients Product name Active Ingredients Product name Hydrogen peroxide 50% Spiroxamine 500 SC Impulse 500 EC Copper hydroxide 77% WP Blue-gold 77 WP Diazinon 60 % EC Diazinox 60% EC Metalaxyl 80 g/Kg + Mancozeb 640 g/Kg WP Welmax 72% WP Spinetoram 120 g/L SC Radiant Mancozebg/Kg + Dimethomorph 90g/Kg Arobat 69 WP Indoxacarb 120g/L + Chlorfenapyr 180g/L Indopyr 30 SC 53% a.i./L.Propamocarb hydrochloride + 31% a.i./L.Fosetyl-aluminium Previcur Energy 840 SL Abamectin 3.6% EC Hamectin 600g/L of mono and di-potassium salts-phosphoric acid SL Phoguard Macro and Micro nuetrient Crop Lounge(Ucan-poly-feed) Chlorothalonil Fungunil 720 SC Glyphosate Isopropyl Amine Salt Glymax 480 SC/Rid out 480 SC Sulphur 80% Sulphur Jet Paraquat Gramoxone 200g/L Organosilicone Horti gold Hydrogen Cyanamide Dormex 52% SL 2.Cleaning and Sanitizing Chemicals Polix Antifoam Divobrite Everite Liquid soap Sulfuric Acid Oxonia Citric Acid Horolith Sodium Citrate Hydrogen Peroxide 50% Industrial salt Sodium Hypochlorite Topax Caustic Soda 3.packaging and Labeling Materials 4. Other Industrial Chemicals Bottle Labels Carbon Dioxide (CO2) Gas Ink Polymer Glue for labels Sodium Benzoate Makeup Aluminum Sulphate Lab Reagents ፍላጎት ያላችሁ አቅራቢዎች በ 2018 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፍቃድ ቅጅ አና ቫት ሰርተፍኬት በመያዝ እና የዋጋ ቅጅ ከድርጅቱ የግዥ ክፍል በመውሰድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ እንድታስገቡ እናሳስባለን። ለተጨማሪ መረጃ፦ በስልክ ቁጥር 0902486442 ወይም 0966 33 45 57 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ። ማሳሰቢያ፦ ድርጅቱ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ ወይም የማሻሻል መብቱ የተጠበቀ ነው። ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ መስፈርቱን የሚያሟላ ማንኛውንም ተጫራች የመምረጥ መብቱ የተጠበቀ ነው።
Closing Date
Check Details
ብርሃን ባንክ አ.ማ ከባለእዳዎቹ ላይ ለሚፈልገው ገንዘብ በዋስትና የያዛቸውን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረትቶች በአዋጅ ቁጥር 97/1990 እና በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 216/92 ለባንኮች በተሰጠው ስልጣን መሠረት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
ብርሃን ባንክ አ.ማ እንደ ስማችን ብርሃን ነው ስራችን! BERHAN BANK S.C የሐራጅ ማስታወቂያ ብርሃን ባንክ አ.ማ ከባለእዳዎቹ ላይ ለሚፈልገው ገንዘብ በዋስትና የያዛቸውን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረትቶች በአዋጅ ቁጥር 97/1990 እና በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 216/92 ለባንኮች በተሰጠው ስልጣን መሠረት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች በመገንዘብ ማክበር ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋውን የ1/4 (አንድ አራተኛ) (ሲፒኦ) በብርሃን ባንክ አ.ማ ስም ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡ የጨረታው አሸናፊ ጨረታውን እንዳሸነፈ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ ንብረቱን መረከብ አለበት፡፡ በእነዚህ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፡፡ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ ይመለስላቸዋል፡፡ የመኖሪያ ቤቶቹ ጨረታ ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ ይከናወናል፡፡ የጨረታ አሸናፊው በሚገዛው ንብረት ላይ የሚፈለግ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ግብር፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ፣ የስም ማዛወሪያ ክፍያዎች እና የሊዝ ክፍያዎች ይመለከተዋል፡፡ መያዣ ሰጪዎች ሐራጁ በሚከናወንበት ቦታ ቀንና ሰዓት መገኘት ይችላሉ፡፡ ባይገኙ ግን ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል፡፡ በባንኩ ብድር መምሪያ መስፈርት መሰረት እና በተሰጠው ጊዜ ውስጥ የሚፈለግበትን ለሚያሟላ ተጫራች ባንኩ 50% ብድር ሊያመቻች ይችላል፡፡ ለጨረታ የቀረቡትን ንብረቶች በስራ ሰዓት ኘሮግራም አስይዞ ለመጐብኘት ይቻላል፡፡ ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው፡፡ የመኖሪያ ቤት ተ.ቁ የተበዳሪዉ ስም የመያዣ ሰጭዉ ስም መኖሪያ/ የንግድ ቤት የሚገኝበት አድራሻ የቦታው ስፋት በካሬ ሜትር የንብረቱ አገልግሎት የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር የጨረታ መነሻ ዋጋ ጨረታዉ የሚካሄድበት ቀን እና ሰዓት፤ 1. ዮረዳኖስ ተመስገን ጥሩነሸ ደመቀ እና ተመሰገን አያለዉ ሀዋሳ ከተማ ታቦር ክ/ከተማ ቀበሌ ፉራ ብሎክ-98 ብሎክ/ቁ1954 201.63 ካ.ሜ መኖሪያ ቤት SD00120081003 9,300,000.00 ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 2. ተገኘ ደንታሞ ተገኘ ደንታሞ ሆሳዕና ከተማ አራዳ ቀበሌ 235.75 ካ.ሜ መኖሪያ ቤት 1684/06 5,700,000.00 ግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥሮች 011-6506900 እና 011-6506276 በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡
Closing Date
Check Details
ኮሜርሻል ኖሚኒስ ኃ.የተ.የግ.ማ የድርጅታችን ኮሜርሻል ኖሚኒስ ኃ/የተ/የግል ማህበር ለቂርቆስ ቅርንጫፍ የፓርቲሽን ስራ ተጫራቾችን አወዳድሮ ስራ ማሰራት ተፈልጓል፡፡
ኮሜርሻል ኖሚኒስ ኃ.የተ.የግ.ማ Commercial Nominees PLC የጨረታ ማስታወቂያ CN/NCB/24/18 የድርጅታችን ኮሜርሻል ኖሚኒስ ኃ/የተ/የግል ማህበር ለቂርቆስ ቅርንጫፍ የፓርቲሽን ስራ ተጫራቾችን አወዳድሮ ስራ ማሰራት ተፈልጓል፡፡ በዚህም የህንጻ ፓርቲሽን ስራ መስራት የሚችሉ ድርጅቶችን በሀገር ዓቀፍ ግልጽ ጨረታ ደረጃ 6 የህንጻ ተቋራጮችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ተጫራቾች የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ በጨረታ ላይ መሳተፍ እንደሚችሉ የሚገልጽ ደብዳቤ፣ በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡትን ማስረጃ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ፣ የምዝገባ ሰርተፍኬት የመሳሰሉትን የቴክኒክ ሰነዶች በተለየ የታሸገ ፖስታ እንዲሁም ፋይናንሻል ዶኩመንት በተለየ ሁለተኛ የታሸገ ፖስታ በማድረግ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል፡፡ የጨረታ ዶክመንቱን ቦሌ መንገድ ደንበል የገበያ ማዕከል ጀርባ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት ህንፃ 5ኛ ፎቅ የግዢ ዋና ክፍል ብር 100.00 በመክፈል ከሰኞ እስከ ዓርብ (ጠዋት 2፡00-6፡00 እንዲሁም ከሠዓት 7፡00-11፡00) እና ቅዳሜ ግማሽ ቀን ጠዋት ማግኘት ይቻላል፡፡ የጨረታ ማስከበሪያ የህንጻ ፓርቲሽን ስራ ብር 25,000.00(ሃያ አምስት ሺህ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ. ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ከመጫረቻ ዶክመንት ጋር መቅረብ ይኖርበታል፡፡ ተጫራቾች የመጫረቻ ዶክመንታቸውን ከላይ በተጠቀሰው አድራሻና የሥራ ሰዓት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ እስከ ሚያዚያ 15 ቀን 2018 ዓ.ም 4፡00 ጠዋት ድረስ ማስገባት ይችላሉ፡፡ ጨረታው በዚሁ ዕለት በ 4፡30 ጠዋት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡ ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች ያላሟላ ተጫራች ያለተጨማሪ ማስታወቂያ ከውድድሩ ዉጪ ይደረጋል፡፡ ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ኮሜርሻል ኖሚኒስ ኃ.የተ.የግ.ማ ቦሌ መንገድ ደንበል የገበያ ማዕከል ጀርባ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት ህንፃ 5ኛ ፎቅ ስልክ ቁጥር 011-1-569992 አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
Closing Date
Check Details
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ. ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በመያዣ የያዛቸውን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 መሠረት በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
የሐራጅ ማስታወቂያ የሐራጅ ቁጥር – 028/18 ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ. ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በመያዣ የያዛቸውን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 መሠረት በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተ.ቁ የተበዳሪው ስም የንብረት አስያዥ ስም አበዳሪው ቅርንጫፍ የመያዣ ንብረቱ መለያ የሐራጁ መነሻ ዋጋ በብር የሐራጁ ቀንና ሰዓት አድራሻ የንብረቱ ዓይነት የካርታ ቁጥር የቦታ ስፋት (በካ.ሜ) 1 ኢኖክ ኃ/የተ/የግል ማህበር ተበዳሪው አራት ኪሎ ፕሪሚዬም አዳማ ከተማ፣ ጨፌ ቀበሌ ለፋብሪካ አገልግሎት የሚውል መጋዘን 490/84 27,000 190,000,000.00 14/09/2018 ዓ.ም ከ4:00-6:00 ሰዓት 2 ጎዶሊያስ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር አስቻለው አለሙ ተ/ሀይማኖት አዲስ አበባ ከተማ፣ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 1 2B+G+11 ለንግድ አገልግሎት የሚውል ህንፃ AA000020101860 376 158,486,011.67 14/09/2018 ዓ.ም ከ8:00-10:00 ሰዓት ማሳሰቢያ፦ ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (C.P.0) በንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት በሐራጁ ቀን፣ ሰዓትና ቦታ በመገኘት መሣተፍ ይችላሉ፡፡ የሐራጁ አሸናፊ ያሸነፈበትን ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል የሚገባው ሲሆን ካልከፈለ ግን ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡ ባንኩስመንብረቱለገዥውእንዲዛወርለሚመለከተውየመንግስትአካልተገቢውንየድጋፍደብዳቤይጽፋል፡፡ገዥውከሽያጩእናከስምማዛወርጋርበተያያዘሊከፈሉየሚገባቸውየመንግስትታክሶች፣የካፒታልእድገትታክስእናተጨማሪእሴትታክስንጨምሮየመክፈልየሕግግዴታአለበት፡፡ በሐራጁ ላይ ተበዳሪ/መያዣሰጪወይምህጋዊወኪሎቻቸውመገኘትየሚችሉሲሆን፣ባይገኙምሂደቱየሚቀጥልይሆናል፡፡ ሐራጁ የሚካሄደው በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት አዲስ አበባ ከተማ፣ ልደታ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 07፣ ሰንጋ ተራ ንግድ ስራ ትምህርት ኮሌጅ ፊት ለፊት ባለው ህንፃ 3ኛ ፎቅ አዳራሽ ነው፡፡ በባንኩ የብድር ፖሊሲ እና በብሄራዊ ባንክ መመሪያ መሰረት መስፈርቱን ለሚያሟላ የሐራጁ ከፍተኛ ዋጋ አቅራቢ ባንኩ በተራ ቁጥር 1 ለተጠቀሰው ንብረት እስከ 50% እንዲሁም በተራ ቁጥር 2 ለተጠቀሰው ንብረት እስከ 40% ብድር ሊያመቻች ይችላል፡፡ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት በስልክ ቁጥር 0115571685 ወይም 0114622032 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡ ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ሐራጁን በማንኛውም ጊዜ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ
Closing Date
Check Details
Population Services International (PSI) is planning to accomplish the termination construction of multi-village water supply scheme. The WASH facility construction works of the project will be implemented in Habro Woredas of Oromia region and catego
Invitation to Open Tender RFP: PSI-005-2026 Lelisa Multi-Village Water Supply (MVWS) Project Construction and electromechanical work in Habro Woreda – Oromia Population Services International (PSI) is an international non-profit organization based in Washington, D.C., that harnesses the vitality of the private sector to address the health problems of low-income and vulnerable populations in Ethiopia and other countries. PSI Ethiopia works with both the private and public sector in HIV/AIDS prevention and Treatment, Sexual and Reproductive Health, Non-Communicable Diseases and Water, Sanitation & Hygiene (WASH). Recent conflicts and droughts in the Oromia region have taken a toll on the livelihoods of millions of people. In response to this crisis, the WASH project has devised initiatives to address the situation and enhance access to drinking water facilities in Habro districts of the region. Therefore, PSI/E is planning to accomplish the termination construction of multi-village water supply scheme. The WASH facility construction works of the project will be implemented in Habro Woredas of Oromia region and categorized in LOT as follows; LOT# Name of Scheme Type of scheme Zone/Woreda LOT-OROMIA 01 Lelisa MVWSP Multi-Village Water Supply (MVWS)Project Construction and Electromechanical work Wast Harerge / Habro Based on pre-qualification selection process carried out through PSI Office, we are giving this open tender and request for quotation / RFQ/ as Population Service International Ethiopia / PSI-E to invite you to the tender which is focused on WASH facilities construction. Therefore, this is to advise you to prepare and submit your quotation in consideration of the current market price and in response to this bid document. Accordingly, PSI-E hereby invites you to participate in-and-respond to this RFP through submission of a cover/motivation letter, a company profile, legal documents and a financial proposal as requested. Evaluation Process and Method: Bid proposals submitted will be evaluated against the criteria listed below (non-exhaustive): Bidder’s eligibility Bid Responsiveness – proposals’ completeness. Financial competitiveness presented on BoQ Bidders strongly advised to use this link https://forms.cloud.microsoft/r/6gSsBxumUU to obtain bidding documents starting from March 29, 2026, until April 15, 2026. Bid responses must be submitted both financial and technical bids in hard copy at PSI/Ethiopia office by or before April 23, 2026, 10:00 AM. Late bids shall be rejected. PSI Ethiopia Address: Bole Sub City, Kebele 03/07 Namibia Street from Edna Mall to Bole Atlas hotel on the right side of the road. Adjacent to SOS International Villages 11th floor on METI Building Tel:- +251-11-6674820/78 or+251-11-6674607, Addis Ababa, Ethiopia
Closing Date
Check Details
ቡና ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ. 97/1990 (እንደተሻሻለው) በተሰጠው ስልጣን መሠረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር፤ ቡባ/ሕአዳ/ሐራጅ/030/2018 ቡና ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ. 97/1990 (እንደተሻሻለው) በተሰጠው ስልጣን መሠረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተ.ቁ. የተበዳሪ ስም አበዳሪ ቅርንጫፍ ለጨረታ የቀረበው ንብረትና የቦታ ስፋት የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር ጨረታው የሚከናወንበት ጨረታው የወጣው ለጨረታ የቀረበው ንብረት ከተማ/ክ/ከተማ/ ቀበሌ ወረዳ/ የቤት ቁጥር የካርታ ቁጥር የቦታ ስፋት ቀን ሰዓት 1 አቶ አህመድ አብድሩፍ አልአሚን ኢምፔሪያል ለመኖሪያና ለድርጅት አገልግሎት የሚውል ሕንጻ (B+G+12) (ያልተጠናቀቀ) በአዲስ አበባ ከተማ፣ ቦሌ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 03 AA000060401394 658 ካ.ሜ 714,591,754.44 ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም 4፡00-5፡00 ለሁለተኛ ጊዜ የሐራጅ ደንቦች፣ ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ (1/4ኛ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ.) ብቻ በቡና ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡ አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ አሸናፊ መሆኑ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ባሉት በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ ተጠቃሎ መከፈል አለበት፡፡ ካልተከፈለ የተያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል፡፡ በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሐራጅ ሲቀርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃሉ፡፡ ላላሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ በዕለቱ ይመለስላቸዋል፡፡ በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪ እና ንብረት አስያዥ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ብቻ ናቸው፡፡ ተበዳሪ እና ወኪሎቻቸው ባይገኙም ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል፡፡ የተጫራቾች ምዝገባ ከእያንዳንዱ የንብረት ሐራጅ መዝጊያ ሰዓት ከሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡ በሐራጁ የመጨረሻ ሰላሳ ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ አይካሄድም፡፡ የሐራጁ አሸናፊ /ገዢ/ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን፤ ግብር በዋጋው ላይ የሚታሰብ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (15%) ካለ ከስም ማዛወሪያ ክፍያ ጋር የተገናኙና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ታክስ እና ግብሮች ገዥው /አሸናፊው/ ይከፍላል፡፡ በሐራጁ የተዘረዘሩትን ንብረቶች ለማየት ከአበዳሪ ቅርንጫፉ ጋር በመነጋገር ፕሮግራም አስይዞ መጎብኘት ይቻላል፡፡ ተጫራቹ የጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው አሸናፊነቱን የሚገልፅ ደብዳቤ በጽሑፍ ሲደርሰው ብቻ ነው፡፡ ጨረታው በቡና ባንክ አ.ማ ዋናው መስሪያ ቤት ቦሌ ክፍለ ከተማ፤ ከወሎ ሰፈር አደባባይ ወደ ቦሌ ሲሄዱ ሩዋንዳ መታጠፊያ ሳይደርሱ በሚገኘው የባንኩ ሕንፃ 9ኛ ፎቅ በሚገኘው አዳራሽ ውስጥ የሚካሄድ ይሆናል፡፡ የባንኩን የብድር ፖሊሲ እና መመሪያ መስፈርት ለሚያሟሉ ተጫራቾች ባንኩ ብድር ያመቻቻል፡፡ ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ መረጃ ፣ ሕግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ስ.ቁ 011-1-58-08-63/011-1-26-36-09 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
Closing Date
Check Details
ነባር አጠቃላይ ንግድ አ/ማህበር በማሳደሰ ላይ ላለው ህንጻ (G-0) ላይ ለሚያሰራው የኮርኒስ ሥራ በጫረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ድርጅታችን ነባር አጠቃላይ ንግድ አ/ማህበር በማሳደሰ ላይ ላለው ህንጻ (G-0) ላይ ለሚያሰራው የኮርኒስ ሥራ በጫረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርት እምታማሉ ተወዳዳሪዎች እንድትወዳደሩ ተጋብዛቹኃል፡፡ በዚህ ሥራ ላይ የተሠማራቹሁ እና የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለው የዘመኑን ግብር የከፈላችሁ ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ VAT የተመዘገባቹህ ሥራው ላይ በቂ ልምድ እና ለስራው አስፈላጊ የሆኑ ማሺነሪዎች እና ማቴሪያሎች ማቅረብ የሚችል እያንዳንዱ ተጋባዥ ተጫራች የሚሰሩበትን የማቴሪያል አይነት ሳምፕል ማቅረብ አለባቸው የሚሠራውን ሥራ በአካል በመገኘት ማየት ይችላሉ በስራው ላይ ለሚደርስ ማንኛውም እንከን እና ውድቀት የሰሪው ኃላፊነት እና ኪሳራ ሲሆን አሰሪው በምንም ኣይነትና ሁኔታ የማይጠየቅ እና ስራውን በአግባቡ ሰርቶ ማስረከብ የአሸናፊው ድርጅት ኃላፊነትና ግዴታ ይሆናል ስለሆነም ሥራውን የሚገልጽ ሰነድ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ሸማ ተራ ህንጻ ላይ በሚገኘው ጊዚያዊ ቢሮ የጨረታ ሰነዱን ብር 500.00 (አምስት መቶ)በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000184750507 በመክፈል ደረሰኙን በመያዝ ከሰኞ 21/07/2018 ጀምሮ መውሰድ እና መወዳደር የምትችሉ ሲሆን የጨረታ ሰነዱን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ በቀን 24/08/2018 የነባር አ/ማ ህንጻው 2ኛ ፎቅ ላይ በመቅረብ 4፡00 ላይ የጨረታ ሰነዱን በማስገባት ከጠዋቱ 4፡30 የጫረታ ሰነዱ የድርጅቱ ባለቤት ወይም ህጋዊ ወኪል በተገኘበት ይከፈታል፡፡ ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብት አለው ለበለጠ መረጃ 0975339196 ወይም 0929092000 መደወል ይችላሉ፡፡
Closing Date
Check Details
ቡና ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ. 97/1990 (እንደተሻሻለው) በተሰጠው ስልጣን መሠረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር፤ ቡባ/ሕአዳ/ሐራጅ/029/2018 ቡና ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ. 97/1990 (እንደተሻሻለው) በተሰጠው ስልጣን መሠረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተ.ቁ. የተበዳሪ ስም የንብረት አስያዥ ስም አበዳሪ ቅርንጫፍ ለጨረታ የቀረበው ንብረትና የቦታ ስፋት የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር ጨረታው የሚከናወንበት ጨረታው የወጣው ለጨረታ የቀረበው ንብረት ከተማ/ክ/ከተማ/ ቀበሌ ወረዳ/ የቤት ቁጥር የካርታ ቁጥር የቦታ ስፋት ቀን ሰዓት 1 ላማክ አስመጪ እና ላኪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር አቶ መክብብ ደበበ አበጋዝ ኢምፔሪያል የመኖሪያ ቤት G+2 ን/ስ/ላፍቶ ክ/ከተማ ወረዳ 11 ሃና ማርያም ወረዳ 11 ጤና ጣቢያ አካባቢ ዴ2/16/184/9369/000756/01 147.69 ካ.ሜ 20,591,593.82 ግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም 4፡00- 5፡00 ለሦስተኛ ጊዜ 2 አቶ መላኩ አለሙ በዙ ተበዳሪ ዓብይ ኮንዶሚኒየም መኖሪያ ቤት በአዲስ አበባ ከተማ፣ ቦሌ ክ/ከተማ፣ አያት ኮንዶሚኒየም ብሎክ 99/12 AA000061007331990112 58.86 ካ.ሜ 3,355,020.00 ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም 5፡00-6፡00 ለመጀመሪያ ጊዜ 3 አቶ ሀብቱ እያቸው መንገሻ ተበዳሪ ጎንደር ፋሲል ኮንዶሚኒየም መኖሪያ ቤት በጎንደር ከተማ፣ አዘዞ ጠዳ ወረዳ፣ ቀበሌ 20 አባ ሳሙኤል አከባቢ 5388/14 40.13 ካ/ሜ 1,833,421.48 ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም 8፡00-9፡00 ለሦስተኛ ጊዜ 4 አቶ ተስፋሁን ታዘብኩ ታይቶ ተበዳሪ በቅሎ ቤት የመኖሪያ ቤት በኦሮሚያ ክልል፣ ሸገር ከተማ፣ ሱሉልታ ክ/ከ፣ አትሌት መንደር አከባቢ የሚገኝ OR00002031905016 400.41 ካ/ሜ 13,085,630.46 ግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም 5፡00-6፡00 ለሦስተኛ ጊዜ የሐራጅ ደንቦች፣ ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ (1/4ኛ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ.) ብቻ በቡና ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡ አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ አሸናፊ መሆኑ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ባሉት በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ ተጠቃሎ መከፈል አለበት፡፡ ካልተከፈለ የተያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል፡፡ በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሐራጅ ሲቀርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃሉ፡፡ ላላሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ በዕለቱ ይመለስላቸዋል፡፡ በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪ እና ንብረት አስያዥ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ብቻ ናቸው፡፡ ተበዳሪ እና ወኪሎቻቸው ባይገኙም ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል፡፡ የተጫራቾች ምዝገባ ከእያንዳንዱ የንብረት ሐራጅ መዝጊያ ሰዓት ከሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡ በሐራጁ የመጨረሻ ሰላሳ ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ አይካሄድም፡፡ የሐራጁ አሸናፊ /ገዢ/ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን፤ ግብር በዋጋው ላይ የሚታሰብ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (15%) ካለ ከስም ማዛወሪያ ክፍያ ጋር የተገናኙና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ታክስ እና ግብሮች ገዥው /አሸናፊው/ ይከፍላል፡፡ በሐራጁ የተዘረዘሩትን ንብረቶች ለማየት ከአበዳሪ ቅርንጫፉ ጋር በመነጋገር ፕሮግራም አስይዞ መጎብኘት ይቻላል፡፡ ተጫራቹ የጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው አሸናፊነቱን የሚገልፅ ደብዳቤ በጽሑፍ ሲደርሰው ብቻ ነው፡፡ ጨረታው በቡና ባንክ አ.ማ ዋናው መስሪያ
Closing Date
Check Details
Federal Houses Corporation invites sealed bids from eligible bidders for Procurement of consultancy service for (comprehensive legal, investment, logistics, and customs, Tax, business and trade domains) with tender Ref. Number Bid No FHC/ICB/PCS/02/0
Bid No. FHC/ICB/PCS/02/03/2018 The Federal Houses Corporation invites sealed bids from eligible bidders for Procurement of consultancy service for (comprehensive legal, investment, logistics, and customs, Tax, business and trade domains) with tender Ref. Number Bid No FHC/ICB/PCS/02/03/2018. Bidding will be conducted in accordance with the open international Tender procedures Contained in Federal Government Owned Enterprises Procurement Directive no.1070/2025 and is open to all bidders, from eligible source countries. Interested eligible bidders may obtain further information from Federal House Corporation and inspect the bidding document at the address given below at 7 (a) from 8:00 am to 5:00 pm from Corporate Procurement and property Administration A complete set of bidding documents in English may be purchased by interested bidders at the corporation head office located on Legahar from December 10, 2025 to December 22, 2025 including Saturday upon payment of a non-refundable fee of Birr 00 (five hundred Birr) or an equivalent amount in easily convertible currency. The method of payment will be in cash. Bid must be delivered to the Address below at 7(b) on or before 10:00 Am on December 25, 2025. All bids must be accompanied by a bid security as mentioned below in the table in the form of CPO or Bank counter guarantee in ETB or freely convertible currency from the Commercial Bank of Ethiopia. Lot No. Description Bid Security Amount in ETB Lot-1 consultancy Service (comprehensive legal, investment, logistics, customs and Tax, and trade domains) 30,000.00 Bids will be opened in the presence of the bidders or their representatives who choose to attend at the address below at 7(b) at 10:15 Am on December 25, 2025. (a) Documents will be issued at Federal House Corporation, head office 2nd floor Room No. 201 Telephones 011-8-55-36-17 / 011-8-55-38-79. (b) Bids must be delivered to, and will be opened at Federal House Corporation, head office located on Legahar 2ndfloor, procurement and property administration Directorate room number 201. Federal House Corporation reserves the right to reject any or all bids and any items on the bid. Federal House Corporation/FHC/ Tel.no 011-8-55-36-17 Website www.fhc.gov.et p.o box 299
Closing Date
Check Details
Norwegian Refugee Council NRC, Ethiopia invites qualified and eligible Contractors to submit their bids for the Construction of Semi-Permanent Gender- Segregated communal Latrines with 6 seats and washing facility (16 blocks) at Badhiwayn IDP, Dhunya
Construction of Semi-Permanent Gender- Segregated communal Latrines with 6 seats and washing facility (16 blocks) Ref: RFQ 200413557 – PR # 8604237, ETFM2636 NRC Ethiopia invites qualified and eligible Contractors to submit their bids for the Construction of Semi-Permanent Gender- Segregated communal Latrines with 6 seats and washing facility (16 blocks) at Badhiwayn IDP, Dhunyar Woreda, Siti Zone, Somali region. TENDER DETAILS The tender documents provide all relevant details, including requirements, BOQs, locations, and submission details. Interested vendors can obtain these documents: From the NRC link Address: https://eu.eu- supply.com/login.asp?B=NRC BID SUBMISSION DEADLINE Date: 14 April 2026 Time: 16:30 (GMT+3) Please note: Bids submitted after this deadline will not be accepted. SUBMISSION PROCESS All interested and eligible vendors are requested to submit their offers ONLY through the below link: https://eu.eu- supply.com/login.asp?B=NRC. Submissions via other methods will not be considered except for Original CPO which should be submitted in hard copy before the deadline. For further information, please contact the NRC contact persons using the provided contact details in the tender document. NRC reserves the right to reject any or all bids.
Closing Date
Check Details
Children Believe Ethiopia invites qualified and experienced videographers to apply for a short-term consultancy to support story-based communications under the Children Believe InsideRISE / CommRISE initiative. The assignment focuses on capturing aut
Hiring of Videographer for Story Development – Arsi Negele, Ethiopia Children Believe Ethiopia invites qualified and experienced videographers to apply for a short-term consultancy to support story-based communications under the Children Believe InsideRISE / CommRISE initiative. The assignment focuses on capturing authentic, human-centered stories related to hunger and nutrition from communities in Arsi Negele, Ethiopia where one of the partner Bole Bible Baptist Church/BBBC Langano is operating in. BackgroundChildren Believe Ethiopia implements monthly donor-focused storytelling products highlighting real community experiences. The videography assignment follows the organization’s ‘Raw & Real’ storytelling approach, emphasizing authenticity, ethical storytelling, and minimal staging. Objective of the AssignmentThe objective is to capture high-quality, unscripted video and photo content that truthfully reflects daily life, challenges, and resilience related to hunger and nutrition, in line with Children Believe safeguarding and consent standards. Scope of WorkThe videographer will conduct pre-field preparation, four days of field-based filming in Arsi Negele, and post-field organization and submission of all raw materials. Deliverables include a community walk-through video of approximately 15 minutes; two child selfie videos (one girl and one boy, 3-5 minutes each); a minimum of 30 minutes of b-roll footage capturing daily life, hunger and nutrition challenges; and at least 30 Raw & Real photographs, including portraits of the participating children. Duration of AssignmentThe assignment will be completed within seven (7) working days: four (4) days of fieldwork and three (3) days for post-field organization and submission. Required Qualifications and Experience• Proven experience in journalism, documentary, or news-style videography. • Strong portfolio demonstrating unscripted storytelling. • Experience working with children and vulnerable communities. • Ability to deliver well-organized raw video, audio, and photo files. Application and Submission RequirementsInterested candidates must submit a CV, portfolio demonstrating relevant videography news, documentary-style works, and a complete financial quotation for the assignment in a separate envelope until April 28/2026. Applications should be submitted to the Children Believe Fund – Ethiopia Country Office located at: Cape Verde Street / Bole Rwanda Area, Woreda 02 House Number 066, Floor 2, Bole Sub-city P.O. Box: 9123 Addis Ababa, Ethiopia Tel: +251 11 618 7875 during working hours. Closing Date:28 April 2026, no later than 5:00 PM. Children Believe Fund reserves the right to partially or fully cancel this advertisement at its discretion.
Closing Date
Check Details