Tender Notice Board
Discover the latest public procurement and private sector tenders from across Ethiopia. Register to unlock full details.
Search Tenders
አቢሲንያ ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር በመያዣ የያዛቸውንናበሠንጠረዡ የተመለከቱትንንብረቶችበአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) እና 1147/2011 መሠረት ባሉበትሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ አቢሲንያ ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር በመያዣ የያዛቸውንናበሠንጠረዡ የተመለከቱትንንብረቶችበአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) እና 1147/2011 መሠረት ባሉበትሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል። ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ንብረት የጨረታ መነሻ ዋጋውን ¼ (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ በአቢሲንያ ባንክ ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ። የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ ከባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ በጨረታ ያሸነፈውን ንብረት መረከብ ይኖርበታል። በእነዚህ ቀናት ውስጥ የሚፈለግትን ክፍያ ከፍሎ ንብረቱን ካልተረከበ ጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል። በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ ወዲያው ይመለስላቸዋል። ተበዳሪ/መያዣ ሰጪ በሐራጁ ቀንና ሰዓት በቦታው መገኘት ይችላሉ። ነገር ግን ባይገኙ ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል። የጨረታው አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን፣ ግብር፣ በሽያጩ ዋጋ ላይ የሚታሰብ የተጨማሪ እሴት ታክስ 15% እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውም ወጪዎችን ይከፍላል። ንብረቶቹን በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አስይዞ መጎብኘት ይቻላል። በባንኩ የብድር ፖሊሲ እና መመሪያ መሰረት መስፈርቱን ለሚያሟላ የጨረታው ከፍተኛ ዋጋ አቅራቢ /አሸናፊ/ ባንኩ ከፊል ብድር ሊያመቻች ይችላል። ጨረታው የሚካሄደው አዲስ አበባ ቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 7 ለገሀር በሚገኘው የአቢሲንያ ባንክ አ.ማ ዋና መስሪያ ቤት 4ኛ ፎቅየፎርክሎዠርና ዴት ሊቲጌሽን ለጨረታ ባዘጋጀው ቢሮ ውስጥ ነው። ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011515 0711 ወይም 011 515 1153በመደወል መጠየቅ ይቻላል። ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። ማሳሰቢያ፡- መጋዘኖቹ እና ማሽነሪዎቹ ተነጣጥለው አይሸጡም። ተ.ቁ የተበዳሪው ስም የመያዣ ሰጪው ስም የንብረቱ አይነት እና አገልግሎት የቦታው አጠቃላይ ስፋት በካ.ሜ የካርታ ቁጥር ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ የጨረታው መነሻ ዋጋ በብር ጨረታው የሚካሄድበት ቀን የምዝገባ ሰዓት የጨረታ ሰዓት የጨረታው ሁኔታ 1. ቡሬ የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ኃ/የተ/የግ/ማበር ተበዳሪው ለኢንዱስትሪ/ማኑፋክቸሪንግ አገልግሎቶች የሚውሉ 3 የተለያየ ስፋት ያላቸው መጋዘኖች 30,000 (ሰላሳ ሺህ) ካ.ሜ ገ/መ/አስ/መ14/2013 አማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ ሰርቲ ቀበሌ የመጋዘኖቹ በድምሩ ብር 61,854,744.00 ሚያዝያ 21 ቀን 2018 ዓ.ም 4:30-5:30 5፡30 -6፡00 በድጋሚ ዘመናዊ የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ማሽን —– የደረሰኝ ቁጥር 063፣057፣076፣081 እና 053 የማሽኑ ብር 12,000,000.00 ለመጀመሪያ ጊዜ 2. ምሳሌ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ተበዳሪው ለኢንዱስትሪ አገልግሎቶች የሚውሉ 5 የተለያየ ስፋት ያላቸው መጋዘኖች 50,000 (ሀምሳ ሺህ) ካ.ሜ ገ/መ/አስ/መ07/2013 አማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ ሰርቲ ቀበሌ የመጋዘኖቹ በድምሩ ብር 63,735,635.18 ሚያዝያ 21 ቀን 2018 ዓ.ም 8:30-9:30 9፡30 -10፡00 ለመጀመሪያ ጊዜ ዘመናዊ የወተት እና የወተት ተዋጽኦ ማቀነባበሪያ ማሽን —– የደረሰኝ
Closing Date
Check Details
Norwegian Church Aid invites qualified consultants to participate in the procurement procedure for the following tender
Call For Design, Supply, Installation and Commissioning of Solar Power System for Burra Town Water Supply Scheme with IGA Integration Norwegian Church Aid invites qualified consultants to participate in the procurement procedure for the following tender Ø Design, Supply, Installation and Commissioning of Solar Power System for Burra Town Water Supply Scheme with IGA Integration, Sidama Region, Ethiopia Reference: NCA/SPS/017/05/2026 -PC2989 Requirements and Instructions to Bidders: Envelope Formatting: For each tender, the bidder must submit a Technical Proposal a Financial Proposal and Tender Guarantee (Bid bond) in separate, wax-sealed envelopes clearly marked with the specific Tender Title and the Reference Number. Pricing: All prices must be quoted in ETB only. Bidders MUST use the official NCA Proposal Submission Form. Failure to use the NCA template will result in automatic rejection. Eligibility: Bidders must attach a valid VAT Registration and TIN Certificate (renewed for 2026 G.C). Tender Guarantee (Bid bond): 2% of the total tender amount in CPO or bank guarantee in separate sealed envelope. Tender document collection: Documents must be obtained directly from NCA via the email below to avoid disqualification. Interested tenderers may obtain the Tender Dossier in English at no cost from the Contracting Authority mentioned below email. Attention: Mahilet Girma Phone: +251 919320103 Email: girma.asemu@nca.no Important Dates & Procedures: Tender Documents Available……………… From May 4, 2026. Inquiries Deadline…………………………… May 13 , 2026 (Written only). Submission Deadline: ……………………… May 15, 2026, at 4:30 PM Tender Opening Date………………………. From May18 , 2026. Late bids will be rejected. The bidder or their representative shall not attained on the bid opening session. Address Wello Sefer, Ethio-China Friendship Avenue, Opposite Tebaber Berta Residence P.O. Box 1248, Addis Ababa, Ethiopia Telephone: +251 (0) 115512922, Fax: +251 (0) 115518167 NCA Ethiopia reserves the right to accept or reject any or all bids.
Closing Date
Check Details
Elziklag Trading PLC invites eligible and qualified consulting firms/ technology companies to submit Technical and Financial Proposals for the development of a:
BID ANNOUNCEMENT Invitation for Technical&Financial Proposal Elziklag Trading PLC invites eligible and qualified consulting firms/ technology companies to submit Technical and Financial Proposals for the development of a: Scalable, Safe&Innovative Next-Generation Ride-Hailing and Mobility Platform Project Name: Elziklag Mobility&Logistics Platform (EMLP) The project includes the design, development, testing, deployment, training, and support of a modern digital mobility platform with rider app, driver app, admin dashboard, payment integration, GPS tracking, safety systems, and advanced technology solutions. Interested Applicants Can Collect Terms of Reference (ToR) and Submit Proposals At: Elziklag Trading PLC Lideta, federal higher court building, basement floor Addis Ababa, Ethiopia Submission Deadline: May 19, 2026 at 4:30 PM EAT Important Notes: Technical and Financial Proposals must be submi ted separately. Bid Security of 2% of total bid amount is required (It will be refunded) Selection will be based on Technical and Financial evaluation criteria. Elziklag Trading PLC Come, Register, Collect the ToR, and Be Part of Ethiopia’s Digital Fut Contact: +251917814982 or +251907880708
Closing Date
Check Details
አዲስ ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር ማካካሻ በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ስልጣን መሠረት የተረከበውን ከዚህ በታች በሠንጠረዥ የተመለከተውን ንብረት በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
አዲስ ባንክ አ.ማ የሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ አዲስ ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር ማካካሻ በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ስልጣን መሠረት የተረከበውን ከዚህ በታች በሠንጠረዥ የተመለከተውን ንብረት በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡በዚሁ መሰረት ተጫራቾች ጨረታው በሚከናወንበት ቦታ በመገኘት በጨረታው መወዳደር ይችላሉ፡፡ ተ.ቁ ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ የቦታ ስፋት የንብረቱ ዓይነት የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር ጨረታው የሚከናወንበት ቀንና ሰዓት ከተማ ክ/ከተማ 1 አዳማ ደምበላ ኢሬቻ ወረዳ 1000 ካሬ.ሜ G+4 ቅይጥ አገልግሎት 72,361,436.71 ሚያዚያ 15 ቀን 2018ዓ.ም ከሰዓት 8፡00- 9፡00 ሰዓት ማሳሰቢያ ፡- ቤቱን ለማየት የሚፈልጉ ተጫራቾች ሚያዝያ 8፤9 እና 10 ቀን 2018ዓ.ም አዳማ ዲስትሪክት ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ላይ በመገኘት ንብረቱን ማየት ይቻላል፡፡ ስልክ ቁጥር 0222 111562/0115570319፡፡ የጨረታው ማስከበሪያ የጨረታ መነሻ ዋጋ ¼ ወይም 25 % በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ /ሲ.ፒ.ኦ/ በጨረታው ዕለት ይዞ በመምጣት መወዳደር ይቻላል፡፡ አሸናፊ የሚሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ገንዘብ በ15 /አስራ አምስት/ ተካታታይ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ይኖርበታል ፡፡ ጨረታውን ላላሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የክፍያ ሰነድ አሸናፊው ከተለየ በኋላ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡ ጨረታው ሚያዝያ 15 ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ንብረቱ ባለበት ቦታ ይከናወናል፡፡ ንብረቱ በገዥው ስም እንዲዘዋወር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል፡፡ የጨረታው አሸናፊ ለመንግስት የሚከፈለውን አስፈላጊ ግብር እና ተጨማሪ እሴት ታክስ ይከፍላል፡፡ ባንኩ ላሸነፉ ተጫራቾች ብድር ያመቻቻል፡፡ ለበለጠ ማብራሪያ አዲስ ባንክ አ.ማ ዋና መ/ቤት በስልክ ቁጥር 0115 570319 ደውሎ መረዳት ይቻላል፡፡ ባንኩ ንብረቱን ለመሸጥ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፡፡ አዲስ ባንክ አ.ማ
Closing Date
Check Details
አፍሪካ ኢንሹራንስ ኩባንያ /አ.ማ/ የተለያየ መጠን ያላቸውን የፅህፈት መሣሪያዎች ፣ የፅዳትና የሪፍሬሽመንት ዕቃዎች እንዲሁም የህትመት ውጤቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የፅህፈት መሣሪያዎች ፣ የፅዳትና የሪፍሬሽመንት ዕቃዎች እንዲሁም የህትመት ውጤቶች ግዥ ጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር AIC፡-0014/2026 ኩባንያችን የተለያየ መጠን ያላቸውን የፅህፈት መሣሪያዎች ፣ የፅዳትና የሪፍሬሽመንት ዕቃዎች እንዲሁም የህትመት ውጤቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ሀ. ሎት -1 የፅህፈት መሣሪያዎች ለ. ሎት-2 የፅዳትና የሪፍሬሽመንት ዕቃዎች ሐ. ሎት-3 የህትመት ውጤቶች ስለሆነም ተጫራቾች ከዚህ በታች በተገለፀው መሰረት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩበትን ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን እና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ እንዲሁም ከሚመለከተው የመንግስት ተቋም የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡ ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 50,000.00 (ሃምሳ ሺ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ የጨረታው አሸናፊ ባቀረበው ሰነድ መሰረት እቃዎቹን ሳያቀርብ ቢቀር ያስያዘው በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) ለኩባንያው ገቢ ይደረጋል ወይም ተመላሽ አይሆንም፡፡ ከላይ በተራ ቁጥር 2 ላይ የተገለጸው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚሆን ሲፒኦ (CPO) ሙሉ ለሙሉ ተመላሽ የሚሆነው አሸናፊው ድረጅት ያሸነፋቸውን እቃዎች ለኩባንያው ገቢ ካደረገ በኋላ ኩባንያው የገቡትን እቃዎች በሳምፕላቸው መሰረት መሆኑን ካረጋገጠ በኋላ ነው፡፡ በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት በኩባንያው ዋና መ/ቤት በመገኘት የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ) በመክፈል የጨረታ ሠነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ከተጨማሪ እሴት ታክስ ጋር መሆን ወይም አለመሆኑን መግለፅ ይኖርባቸዋል፡፡ ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ሚያዚያ 5 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ሚያዚያ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ድረስ ቦሌ በሚገኘው የአፍሪካ ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ ዋና መ/ቤት ህንፃ 11ኛ ፎቅ በስራ ሰዓት በመቅረብ ለዚሁ ጨረታ አገልግሎት በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡ ጨረታው ሚያዚያ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡30 ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኩባንያው ዋና መ/ቤት ህንፃ 11ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የስብሰባ/ስልጠና አዳራሽ ይከፈታል፡፡ ተጫራቾች የሚያስገቡት የጨረታ ሰነድ የእቃው ዝርዝር መግለጫ (Specification) የያዘ ሊሆን ይገባል እንዲሁም በሚያቀርቡት ናሙና (Sample) ላይ የድርጅታቸው ማህተም ሊኖር ይገባል፡፡ አንዱ ተጫራች በሌላው ተጫራች ዋጋ ላይ ተንተርሶ መጫረት ከጨረታው የሚያሳግድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ አሸናፊው ተጫራች የጨረታው አሸናፊ መሆኑ ከተገለፀለት ወይም የጨረታ ውጤት ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ የፅህፈት መሣሪያዎች፣ የፅዳትና የሪፍሬሽመንት ዕቃዎች ከ7 ቀን ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ እንዲሁም የህትመት ውጤቶች ከ15 ቀን ባልበለጠ ጊዜ ወይም በውሉ መሰረት ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ተጫራቾች የሚያቀርቡት የፅህፈት መሣሪያዎች፣ የፅዳትና የሪፍሬሽመንት ዕቃዎች ሲወዳደሩ ባስገቡት (ባቀረቡት) ሳምፕል / ናሙና እንዲሁም የህትመት ውጤት በኩባንያው ናሙና መሰረት መሆን አለበት፡፡ ተጫራቶች ያሸነፉትን እቃ እንዲሁም የህትመት ውጤቶች የኩባንያው ዋና መ/ቤት ድረስ በማምጣት ማስረከብ ይኖርባቸዋል፡፡ ኩባንያው የተሻለ አማራጭ ካገኘ በማንኛውም ጊዜ በከፊል ወይም በሙሉ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለበለጠ መረጃ ፡- በስልክ ቁጥር 0116 611877 / 0116 637485 / 0116 63
Closing Date
Check Details
Action for Social Development and Environmental Protection Organization (ASDEPO), in partnership with its donors, want to purchase Fresh food items for School Feeding Program for the Strengthening the Nutrition Sensitivity of Social Protection in Eth
Action for Social Development and Environmental Protection Organization (ASDEPO) Invitation to Bid Procurement Number: ASDEPO/ITB /017/ 2026 Action for Social Development and Environmental Protection Organization (ASDEPO), in partnership with its donors, want to purchase Fresh food items for School Feeding Program for the Strengthening the Nutrition Sensitivity of Social Protection in Ethiopia through School Feeding and Productive Safety Nets Programs in East Harerge Zone Babile and Chinaksen Woreda. Hence, ASDEPO invites interested & eligible bidders located at East Harerghe Zone, Chinaksen Woreda that are qualified, technically competent, and have a valid trade license for the current Ethiopian FY to participate in the bid. Bid Requirement Bidding will be conducted in accordance with the open tendering procedures contained in the Directives of the Organization and other Relevant Laws of the Country, and is open only to East Harerghe Zone, Babile and Chinaksen Woreda eligible bidders. Bidders shall present a copy of the renewed Trade license, Certificate of registration, Tax Clearance certification, VAT Registration Certificate, and TIN Registration Certificate as part of the technical proposal. Local aggregator based in East Harerghe Zone, preferably operating within Babile or Chinaksen Woredas. Demonstrate previous experience in supplying similar food items to institutions (such as schools, NGOs, or government programs). Provide a recommendation letter from the respective local government authority. Show commitment to sourcing from local farmers, with preference given to aggregators who are willing /able to collect products from PSNP beneficiary households of the project under implementation. Have an established local presence in Babile/Chinaksen, including warehouse/storage facilities, which will be visited and verified during the bid evaluation process. The bid document submission must be accompanied by a Bid Bond Amount 50,000.00 birr in the form of an Unconditional Cashier’s Payment Order (C.P.O). Bidders should indicate whether the price includes or excludes VAT. Bid should be submitted in two separate sealed envelopes, Financial and Technical proposals, addressed to ASDEPO. The envelopes should clearly indicate the Invitation to bid reference number Ref. “ASDEPO/ITB /017/ 2026” Bid document must be deposited in the bid box prepared for this purpose at our Babile field office, located on nearest to Elephant office, on or before May 07, 2026, 03:00PM (Afternoon) Bid opening shall be held by May 07, 2026, 03:30 PM (Afternoon)with the presence of bidders and/or their representatives who want to attend. Winners shall deliver the items within a maximum of one week after the Award letteris received. The delivery location of fresh food items shall be transport at East Harerghe Zone, Chinaksen Woreda five schools. Interested and eligible aggregators are inviting to collect the bid document from ASDEPO’s Babile field office during working hours. The eligible bidders shall submit their Bid Quotationin the bid submission table presented below. Interested eligible bidders may obtain further information from ASDEPO Head office or through +251116685262, or through email, biniyam.a@asdepo.org and banche.a@asdepo.org Failure to comply with any of the conditions stated above shall entail automatic rejection. ASDEPO retains the right to fully or partially cancel the bid, if better options are availed. Financial Proposal Submission Table # Items Description UoM. Qty. Unit price Total Price 1 Tomato Kg 1 2 Egg Pcs 1 3 Kale Kg 1 4 Banana Kg 1 5 Onion Kg 1 Grand Total
Closing Date
Check Details
WaterAid is a global federation working to improve access to clean water, sanitation, and hygiene (WASH). As a leading WASH actor, WaterAid has played a key role in transforming the lives of poor and marginalised communities. In Ethiopia, WaterAid ha
Bid Invitation for Consultancy Service (Ref. WAE/CONS/CRVB/2026/008) Background WaterAid is a global federation working to improve access to clean water, sanitation, and hygiene (WASH). As a leading WASH actor, WaterAid has played a key role in transforming the lives of poor and marginalised communities. In Ethiopia, WaterAid has been active in the WASH sector since 1991, driven by the vision that everyone, everywhere has access to sustainable WASH services. To further its commitment, WaterAid Ethiopia (WAE) invites eligible and qualified consultancy firms to submit bids for the Consultancy service to generate robust evidence to inform advocacy, policy dialogue, and partnership frameworks on Public–Private Action or Water Source Protection and Climate-Resilient WASH in the Central Rift Valley Basin, Ethiopia, in accordance with the Terms of Reference (ToR). Bid Participation and Submission Guidelines Terms of Reference (ToR): The Terms of Reference will be provided to interested bidders who register their email addresses at the registration desk located at WaterAid Ethiopia’s reception between May 18 and May 26, 2026, during working hours (08:30 AM – 12:30 PM and 01:30 PM – 05:00 PM). Online Access: Alternatively, bidders may download the bid invitation and Terms of Reference from the WaterAid Ethiopia website: www.wateraid.org/et Eligibility Documents: Bidders must submit the following valid documents as part of the technical proposal: Renewed business license, Company registration certificate, TIN registration certificate Bid Submission Deadline: All bids must be submitted in sealed envelopes to the WaterAid Ethiopia office no later than May 27, 2026, at 1:30 PM. Bid Security: A bid bond equivalent to 2% of the total consultancy fee is required, in the form of a bank guarantee or Certified Payment Order (CPO) valid for at least three (3) months from the date of bid opening. The original bid bond must be attached to the original financial proposal. Envelope Identification: Each envelope must clearly display: Bidder’s name and address, Legal stamp and signature, Reference number: Ref. WAE/CONS/CRVB/2026/001 Proposal Format: Bidders must submit their proposals in two separate sealed envelopes: Technical Proposal (Original and Copy), Financial Proposal (Original and Copy). Each envelope must be clearly marked “ORIGINAL” and “COPY”, stamped and sealed. In case of discrepancy, the original version shall prevail. Bid Opening: in the presence of bidders or their representatives who wish to attend on May 27, 2026, at 8:00 PM, at the WaterAid Ethiopia office. Bid Evaluation and Award Procedure: The bid evaluation shall be conducted using a Quality- and Cost-Based Selection (QCBS) method and will follow a two-stage evaluation process: Stage One: Technical Evaluation Technical proposals will be evaluated first, strictly in accordance with the criteria outlined in the Terms of Reference. Technical proposals will be scored out of a maximum of 70 points. Bidders must obtain a pass technical score to be considered technically responsive. Only bidders who meet or exceed the minimum technical score will qualify for the financial evaluation stage. Stage Two: Financial Evaluation Financial proposals shall be opened and evaluated only for bidders who have passed the technical evaluation. Financial proposals of bidders who do not meet the minimum technical score will not be opened and will be returned unopened. Contract Award: The contract shall be awarded to the bidder who achieves the highest combined technical and financial score, based on a technical weighting of 70% and a financial weighting of 30%, in accordance with WaterAid Ethiopia’s procurement policies and procedures. Disclaimer: WaterAid Ethiopia reserves the right to accept or reject any or all bids, to annul the bidding process, or to cancel the procurement at any time before contract award, without incurring any liability to bidders. Late submissions shall not be accepted. Bid Submission Address WaterAid Ethiopia Bole Sub-City, in front of Bole Medhanialem Church, next to Edna Mall United Insurance Building, 3rd Floor, Addis Ababa, Ethiopia Tel: +251 11 669 5965 Email: ethiopiaprocurementho@wateraid.org / waethiopia@wateraid.org
Closing Date
Check Details
ኦሮሚያ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለሰጠው ብድር በዋሰትና የያዘዉን በሰንጠረዡ ላይ የተዘረዘሩትን ተሽከርካሪዎችን ባሉበት በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የሐራጅ ማስታወቂያ ኦሮሚያ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለሰጠው ብድር በዋሰትና የያዘዉን በሰንጠረዡ ላይ የተዘረዘሩትን ተሽከርካሪዎችን ባሉበት በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተ.ቁ የተበዳሪው ስም የንብረት አስያዥ ስም የተሸከርካሪው አይነት የሚገኝበት አድራሻ የሰሌዳ ቁጥርና ሞተር ቁጥር የጨረታ መነሻ ዋጋ የጨረታዉ ቀንና ሰዓት ጨረታው የወጣው የመኪና ዓይነት የሚገኝበት ቦታ የሰሌዳ ቁጥር የተሰራበት ዘመን የሻንሲ ቁጥር የሞተር ቁጥር 1 አቶ ይድነቃቸዉ ተሰማ ወልደማርያም ተበዳሪው ህንድ-ሱዙኪ ዲዛይር አዲስ አበባ፣ሜክሲኮ(ሰንጋ ተራ) በሚገኘው የባንኩ ቅጥር ግቢ ውስጥ የሚገኝ፤ አአ-03-B79598 2022 MBHCZF63S00335952 K12MP4350817 3,020,000.00 ሚያዚያ 07 ቀን 2018 ዓ.ም ከ 3:30-4:30 ሰዓት በድጋሚ 2 አልፋ ትሬድንግ ፓርትነርስ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ተበዳሪዉ ሃዩንዳይ ቫን የጭነት ተሽከርካሪ አአ-3-A19890 2014 (ኢኤ.አ) KMFGA17CPFC284874 D4DCFJ591267 1,500,000.00 ሚያዚያ 07 ቀን 2018 ዓ.ም ከ 4:30-5:30 ሰዓት በድጋሚ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ/ሲ.ፒ.ኦ በኦሮሚያ ባንክ ስም አሰርተው ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በጨረታው ከፍተኛ ዋጋ ላልሰጡ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያዉኑ ይመለስላቸዋል፡፡ ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት ቦሌ መንገድ ኦሎምፒያ አካባቢ አምራን ሆቴል ጎን የኦሮሚያ ባንክ ህግ አገልግሎት ቢሮ የሚገኝበት ናትሩት ሀውስ (ህንፃ) 9ኛ ፎቅ ላይ የሚገኝ የጨረታ አዳራሽ ውስጥ ባለዕዳዎቹ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው እና ታዛቢዎች በተገኙበት ይካሄዳል፡፡ ባለ ዕዳዎቹ ባይገኙም ጨረታው ይካሄዳል፡፡ የተጨራቾች ምዝገባ ከሐራጅ መዝግያ ስዓት 5 ደቅቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡ የጨረታ መጠናቀቂያ ሰዓት ድረስ ከፍተኛ ዋጋ የሰጠ ተጫራች ካልተለየ አስኪለይ ድረስ ጨረታው የሚቀጥል ይሆናል፡፡ በጨረታው ከፍተኛ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ከባንኩ ህግ አገልግሎት ሲደርሰው ብቻ አሸናፊ ይባላል፡፡ ጨረታውን ያሸነፈ ተጫራች አሸናፊ መሆኑ በጽሁፍ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀን ውስጥ ለባንኩ አጠቃሎ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል፡፡ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ የማያደርግ የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው ሲፒኦ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ጨረታው ይሰረዛል፡፡ በተጨማሪም ንብረቱ በድጋሚ ለሐራጅ ሲቀርብ ለሚፈጠረው ልዩነት ይጠየቃል፡፡ በባንኩ ብድር ፖሊሲ መሰረት የሚፈለገውን ማስረጃ አሟልቶ ለቀረበ የጨረታ አሸናፊ ባንኩ ብድር ሊያመቻች ይችላል፡፡ ጨረታውን ያሸነፈ ተጫራች ንብረቱን በማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች፣ ግብር፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ፤ የስም ማዘወሪያ እና ማናቸዉም ከጨረታው ጋር በተገናኘ መንግስት የሚጠይቀው ታክስ ክፍያ ይከፍላል፡፡ ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይጽፋል፡፡ ተጨራቾች ለጨረታ የቀረቡትን ተሽከርካሪዎች በስራ ሰዓት ፕሮግራም አስይዞ ለመጎብኘት ይችላሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 557 13 72 ዋና መ/ቤት ሕግ አገልግሎት፣ወይም ለተራ ቁ.1 በ 011-667-27-24 ኦሮሚያ ባንክ ቡርቃ ቅርንጫፍ፣ለተ.ቁ 2 በ 0115/504330 ቦሌ ቅርንጫፍ ደውለው መጠየቅ ይቻላል፡፡ ባንኩ ጨረታውን በማንኛውም ጊዜ በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ኦሮሚያ ባንክ አ.ማ
Closing Date
Check Details
Action For Development (AFD), a local organization, invites interested bidders to Supply Emergency Shelter and Non-Food Items for its project entitled Integrated Multi-Sectoral Response to Address the Priority Needs of Internally Displaced Population
Invitation to Bid Bid Ref No: AFDO-33/2026 Supply of Emergency Shelter & Non-Food Items Action For Development (AFD), a local organization, invites interested bidders to Supply Emergency Shelter and Non-Food Items for its project entitled Integrated Multi-Sectoral Response to Address the Priority Needs of Internally Displaced Population in East Borena Zone, Oromia Region, which is envisaged to be implemented in partnership with WHH. Financing by: WHH/EHF Type and quantity of Items to be supplied. S.no Description Unit Qty 1 Emergency Shelter kit 1.1 Plastic sheet/tarpaulin pcs 874 1.2 Rope (20m) pcs 760 2 kitchen set 2.1 Cooking pot pcs 760 2.2 Kettle pcs 760 2.3 Cup pcs 3040 2.4 Plate pcs 2280 2.5 Cooking ladle pcs 760 3 Bedding set 3.1 Blanket pcs 1634 3.2 Bed matt pcs 1520 3.3 Bag Pcs 760 4 WASH items 4.1 Jerry cans pcs 1520 4.2 Bucket pcs 760 4.3 Washing basin pcs 760 4.4 Body soap 175-200mg pcs 11400 4.5 Laundry soap 250mg pcs 11400 Detail specifications of the items to be procured are provided in the Bid document. A complete tender document in English is available at WHH eTender portal/ RFT 200408871 https://eu.eu-supply.com/ctm/supplier/publictenders The tender terms and conditions are available in the official document published on our website https://eu.eu-supply.com/login.asp?B=Welthun Baseline Survey gerhilfe, https://www.welthungerhilfe.org/tenders/ Might you be a new applicant, to be able to use the EU Supply web Portal and to submit your application through the tender portal, you will have to register as a New Supplier through the following web thread: https://eu.eu-supply.com/ctm/Company/CompanyRegistration/RegisterCompany?OID=21&B=WELTHUNGERHILFE Submission of tender documents/offers: All bid submission application must be performed online through the EU Supply Web Tendering Portal that is accessible through the following web thread ONLY: https://eu.eu-supply.com/ctm/supplier/publictenders, no later than the 12th of May, 2026 at 3:00 PM Please note that the tender should be uploaded ONLINE ONLY, and NOT in Hard Copy Action For Development (AFD) reserves the right to accept or reject any or all bids without providing any reason thereof. All the inquiries about the concerned open bid can be submitted through the EU Supply platform directly. Action For Development (AFD) Tel: # +251116625976/+251939655371 Addis Ababa, Ethiopia
Closing Date
Check Details
VSF Germany, is an International Non-Governmental Organization, invites interested bidders to supply 12,148.50 quintals mash for sheep/goat and 1,320 quintals of mash feed for cattle for ‘Action for Lifesaving Emergency Response in Tigray & Afar
INVITATION TO TENDER FOR THE SUPPLY OF CONCENTRATED PELLET/MASH FOR SHOAT AND CATTLE Tender Reference No: VSF-G/ETH/2026/12 /UN-OCHA Afar and Tigray Project, Ethiopia VSF Germany, is an International Non-Governmental Organization, invites interested bidders to supply 12,148.50 quintals mash for sheep/goat and 1,320 quintals of mash feed for cattle for ‘Action for Lifesaving Emergency Response in Tigray & Afar (ALERT)’ project. Bidders are expected to supply 12,148.50 quintals for goat/sheep and 1,320 quintals for cattle which totals 13,468.50 quintals with the required specifications within three-weeks’ time from the date of signing of the contract. Sub-contracting out of the assignment is strictly forbidden. Details are provided in the tender document. Financing by: UN-OCHA Eligible bidders are invited to participate in the bid upon submission of copies of all relevant renewed licenses, VAT & tax payer’s registration certificate Tendering will be conducted through open local tender procedure The tender document can be obtained from VSF Germany Country Office located in Addis Ababa, Yeka Sub City, Woreda 7, House No. 749, around Wuha Limat, behind Holiday Hotel, tel. +2516662451/0911164089 from May 13, 2026 to May 21, 2026 during working hours, 8:30am -12:30pm and 1:30pm – 5:00pm free of charge. Bid must be clearly marked by ‘’bidders name, address, legal stamp and reference number: VSF-G/ETH/2026/11 UN-OCHA Project, Ethiopia. All bids must be accompanied by a tender guarantee amounting to one percent (1%) of the total bid amount including VAT in the form of C.P.O. Any other form of tender guarantee shall not be accepted. CPO must be attached in the original technical document. Bidders must submit one original marked “original” and one copy signed in the same way as the original and marked “copy” for technical and financial proposal by stating the title with sealed envelope at or before 2:00 P.M. (afternoon) on Friday May 22, 2026 to VSF Germany Addis Ababa Office. Bids will be opened in the presence of bidders and/or their official representatives who wish to attend, on Friday May 22, 2026 at 2:30 PM (afternoon) at VSF Germany Addis Ababa office. Failure to comply with any of the conditions indicated above will result in automatic rejection. The Organization reserves the right to accept or reject any or all bids. Veterinaires Sans Frontieres Germany (VSF -Germany)
Closing Date
Check Details
Vision Fund would like to invite and hire qualified and legally registered Canteen Service Provider on contractual agreement basis at its Head Office-Addis Ababa that shall provide food and non-alcoholic drinking to its staffs with fair price with th
INVITATION TO BID for the Procurement of Canteen Services VisionFund Micro Finance Institution S.C is financial institution established according to the proclamation No. 40/96. Its mission is to provide financial services for micro entrepreneurs and small holding farmers in the rural and urban settings of Ethiopia. Currently the institution is operating in Oromia, Amhara, Sidama, Central Ethiopia regions and at Addis Ababa City administration with a total of 121 branches. Vision Fund would like to invite and hire qualified and legally registered Canteen Service Provider on contractual agreement basis at its Head Office-Addis Ababa that shall provide food and non-alcoholic drinking to its staffs with fair price with the intention to uplift the performance of its employees with healthy food supply. Thus, Eligible Canteen Service provider should strictly follow the following instructions and can submit their proposals as follows: – A complete set of bidding documents can be purchased by interested bidders from the stated address upon payment of non-refundable fee of Birr 200.00 (Two Hundred Birr). Bidders have to submit their documents in two Sealed Envelopes ONE ORIGINAL and ONE COPY to the address below on or before May 28, 2026 at 10:30AM. The technical and financial proposals MUST BE COMPLETELY SEPARATED and submitted in separate sealed envelopes, clearly marked on the outside as either TECHNICAL PROPOSAL or FINANCIAL PROPOSAL. All financial information shall be included only in the Financial Proposal. No Financial proposal, quotes or any other related financial information should appear in the Technical Proposal. Bids will be opened on May 28, 2026 at 11:00 AM in the presence of bidders or their representatives who choose to attend at Vision Fund Microfinance Head Office 4th floor meeting room. The bidder must accompany the bid document with the copy of its Certificate of Registration from relevant Authority, Renewed and valid Trade License, TIN Registration Certificate, and VAT registration, and other relevant document pertinent to the bid. Interested bidders can collect the bid document from VisionFund Supply Chain & Logistic Department office, for further information, you may Contact with the telephone address indicated here under. All bidders should adhere to the rules and regulations stated in the bid documents, otherwise would not be considered for evaluation. VisionFund Micro Finance Institution S.C reserves the right to accept or reject part or all of the bidding process. Address: – VisionFund Micro Finance Institution S.C Bole sub city, Woreda 06, Gerjie Mebrat Hail P.O. BOX 31478 Tel: 011-6733674 Addis Ababa, Ethiopia
Closing Date
Check Details
ሕብረት ባንክ አ.ማ. በቅርንጫፎቹ በኩል ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥሮች 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በግልፅ ሐራጅ(ጨረታ) አወዳድሮ ይሸጣል፡፡
የሐራጅ ማስታወቂያ ሕብረት ባንክ አ.ማ. በቅርንጫፎቹ በኩል ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥሮች 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በግልፅ ሐራጅ(ጨረታ) አወዳድሮ ይሸጣል፡፡ ተራ ቁ. የተበዳሪ ስም የአስያዥ ስም አበዳሪው ቅርንጫፍ ቤቶቹ የሚገኙበት አድራሻና የቦታ ስፋት የንብረቱ የይዞታ ማረጋገጫ ቁጥር የሐራጅ መነሻ ዋጋ በብር ሐራጁ የሚካሄድበት ቀንና ሰዓት 1 አቶ ብርሃኑ በላይ መኳንንት አቶ ብርሃኑ በላይ መኳንንት አብነት ሞጆ ከተማ፣ቀበሌ 02፣የቦታ ስፋት 160 ካ.ሜ፣አገልግሎቱ ለመኖሪያ የሆነ ቤት 344/07 1,643,980.00 ግንቦት 04 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡00 እስከ 6፡00 ሰዓት 2 አቶ ፈንታሁን በዜ ሽፈራው አቶ ፈንታሁን በዜ ሽፈራው ሞጣ ጎጃም፣ሞጣ ከተማ፣ቀበሌ 01፣የቦታ ስፋት 250 ካ.ሜ፣ አገልግሎቱ ለመኖሪያ የሆነ ቤት 5005/2013 1,697,059.00 ግንቦት 04 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡00 እስከ 6፡00 ሰዓት 3 አቶ ይዘዘው ይላቅ ሞላ አቶ ይዘዘው ይላቅ ሞላ ገንደውሃ ጎንደር ከተማ፣ማራኪ ክፍለ ከተማ፣ቀበሌ 20፣የቦታ ስፋት 200 ካ.ሜ፣አገልግሎቱ ለመኖሪያ የሆነ ቤት 14264/11 5,410,515.00 ግንቦት 07 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡00 እስከ 6፡00 ሰዓት 4 ወ/ሮ ውባገኝ መልኬ ታደሰ ወ/ሮ በልጣ እጂጉ ገንደውሃ ጎንደር፣ገንደውሃ ከተማ፣ቀበሌ 02፣የቦታ ስፋት 192 ካ.ሜ፣ አገልግሎቱ ለሆቴል(ለንግድ) የሆነ ቤት በ 279/99 716,987.00 ግንቦት 07 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ ከ8፡00 እስከ 9፡00 ሰዓት 5 አቶ ነገስታት አንበርብር አወቀ አቶ ባበይ ቦጋለ እጂጉ ገንደውሃ ጎንደር፣ገንደውሃ ከተማ፣ቀበሌ 02፣የቦታ ስፋት 200 ካ.ሜ፣ አገልግሎቱ ለቅይጥ የሆነ ቤት በ=617/2011 770,376.00 ግንቦት 07 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 እስከ 10፡00 ሰዓት 6 ወ/ሮ ስምረት አብረሃ ገብረስላሴ ወይ/ ዓለምነሽ ዓሊ ገንደውሃ ጎንደር፣ገንደውሃ ከተማ፣ቀበሌ 01፣የቦታ ስፋት 200 ካ.ሜ፣ አገልግሎቱ ለንግድ የሆነ ቤት አ=1833/2009 342,251.00 ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡00 እስከ 6፡00 ሰዓት ወይ/ ሃብታም ደሳለኝ ዳኘው ገንደውሃ ጎንደር፣ገንደውሃ ከተማ፣ቀበሌ 01፣የቦታ ስፋት 200 ካ.ሜ፣ አገልግሎቱ ለመኖሪያ የሆነ ቤት ሀ=340/2009 2,027,553.00 ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ ከ8፡00 እስከ 9፡00 ሰዓት 7 አቶ ፍቃዱ ለውጤ ዓለሙ አቶ ፍቃዱ ለውጤ ዓለሙ ደባርቅ ጎንደር፣ደባርቅ ከተማ፣ቀበሌ 03፣የቦታ ስፋት 250 ካ.ሜ፣ አገልግሎቱ ለመኖሪያ የሆነ ቤት 69/960/2006 1,580,845.00 ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ ከ9፡00 እስከ 10፡00 ሰዓት የሐራጅ ደንቦች፡- የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ በሕብረት ባንክ አ.ማ.(Hibret Bank C) ስም የተሰራ የባንክ ክፍያ ማዘዣ(ሲ.ፒ.ኦ.) ብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡ከባንክ ክፍያ ማዘዣ(ሲ.ፒ.ኦ) ውጭ የሚቀርብ የጨረታ ማስያዣ ተቀባይነት የለውም፡፡ ለሐራጅ የቀረበውን ንብረት ለመጎብኘት የሚፈልግ ተጫራች ከቅርንጫፎቹ ወይም ከሕግ አገልግሎት መምሪያ ጋር አስቀድሞ ቀጠሮ በመያዝ ከጨረታው ዕለት ሶስት ቀናት አስቀድሞ መጎብኘት ይችላል፡፡ በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ተበዳሪ እና አስያዥ ብቻ ናቸው፡፡ተጫራቾች በሐራጅ ለመሳተፍ ሲመጡ መታወቂያ መያዝ ይገባቸዋል፡፡ተጫራቾች የሕግ ሰውነት የተሰጣቸው አካላት ከሆኑ ደግሞ ሕጋዊ ሰውነት ያገኙበትን የዋና ምዝገባ ምስክር ወረቀት እና ሐራጁን ለመሳተፍ የቀረበው ሰው ስልጣኑን የሚያሳይ በሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ወይም በተመሳሳይ አካል የፀደቀ መመስረቻ ፅሁፍ(የመተዳደሪያ ደንብ)፣ቃለ ጉባኤ ወይም የውክልና ሰነድ ይዞ መቅረብ አለበት፡፡ በተራ ቁጥር 1 የተጠቀሰው ንብረት ሐራጅ የሚካሄደው ንብ
Closing Date
Check Details