Tender Notice Board
Discover the latest public procurement and private sector tenders from across Ethiopia. Register to unlock full details.
Search Tenders
ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አ.ማ አሶሳ፣ ጎዴ፣ ፍላቂት ገረገራ እና አዲግራት መስመር የዳሽን ቢራ ምርቶችን ለማከፋፈል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አ.ማ አሶሳ፣ ጎዴ፣ ፍላቂት ገረገራ እና አዲግራት መስመር የዳሽን ቢራ ምርቶችን ለማከፋፈል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም፡- በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለው በቂ ተሽከርካሪ ማቅረብ የሚችል (የራሱ ቢሆን ይመረጣል) ምርቱን ለማከማቸት የሚሆን መጋዘን (የራሱ ቢሆን ይመረጣል) በዘርፉ ተዛማጅ የስራ ልምድ ያለው የስራ ማስኬጃ በቂ ካፒታል ያለው መሆኑን የሚያሳይ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ በአካባቢው ለረጅም ጊዜ ነዋሪ የሆነና በአካባቢው ማህበረሰብ መልካም ስም ያላቸው፤ ማህበራዊ እና ህጋዊ ግዴታዎችን በአግባቡ እየተወጣ ያለና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤ ተጫራቾች ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ ቀናት ውስጥ አስፈላጊውን ሠነድ አሟልተው አዲስ አበባ፣ ዳሽን ቢራ ፋብሪካ ዋና መስሪያ ቤት (22 የቱሪስት ንግድ ስራ ድርጅት አጠገብ) ከሚገኘው የድርጅቱ ቢሮ ለዚህ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ በብር 1000 (አንድ ሺ ብር) ገዝቶ በመሙላት ጨረታውን መሳተፍ የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን:: ጨረታው ከመጋቢት 09 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ መጋቢት 25 2018 ዓ.ም ድረስ አየር ላይ የሚቆይ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ጨረታው መጋቢት 25 ቀን 2018 ዓ/ም ጠዋት 4:00 ተዘግቶ በዚያው እለት 4፡30 የሚከፈት ሲሆን ቀጣይ ባሉት ተከታታይ 5 (አምስት) ቀናት ውስጥ ውጤቱን የምናሳውቅ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አ.ማ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብት አለው፡፡ ከሠላምታ ጋር
Closing Date
Check Details
ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አ.ማ አሶሳ፣ ጎዴ፣ ፍላቂት ገረገራ እና አዲግራት መስመር የዳሽን ቢራ ምርቶችን ለማከፋፈል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አ.ማ አሶሳ፣ ጎዴ፣ ፍላቂት ገረገራ እና አዲግራት መስመር የዳሽን ቢራ ምርቶችን ለማከፋፈል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም፡- በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለው በቂ ተሽከርካሪ ማቅረብ የሚችል (የራሱ ቢሆን ይመረጣል) ምርቱን ለማከማቸት የሚሆን መጋዘን (የራሱ ቢሆን ይመረጣል) በዘርፉ ተዛማጅ የስራ ልምድ ያለው የስራ ማስኬጃ በቂ ካፒታል ያለው መሆኑን የሚያሳይ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ በአካባቢው ለረጅም ጊዜ ነዋሪ የሆነና በአካባቢው ማህበረሰብ መልካም ስም ያላቸው፤ ማህበራዊ እና ህጋዊ ግዴታዎችን በአግባቡ እየተወጣ ያለና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤ ተጫራቾች ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ ቀናት ውስጥ አስፈላጊውን ሠነድ አሟልተው አዲስ አበባ፣ ዳሽን ቢራ ፋብሪካ ዋና መስሪያ ቤት (22 የቱሪስት ንግድ ስራ ድርጅት አጠገብ) ከሚገኘው የድርጅቱ ቢሮ ለዚህ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ በብር 1000 (አንድ ሺ ብር) ገዝቶ በመሙላት ጨረታውን መሳተፍ የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን:: ጨረታው ከመጋቢት 09 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ መጋቢት 25 2018 ዓ.ም ድረስ አየር ላይ የሚቆይ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ጨረታው መጋቢት 25 ቀን 2018 ዓ/ም ጠዋት 4:00 ተዘግቶ በዚያው እለት 4፡30 የሚከፈት ሲሆን ቀጣይ ባሉት ተከታታይ 5 (አምስት) ቀናት ውስጥ ውጤቱን የምናሳውቅ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አ.ማ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብት አለው፡፡ ከሠላምታ ጋር
Closing Date
Check Details
የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ከሚያዝያ 01 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ሚያዝያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ከሚታረዱ የዳልጋ ከብት የሚገኝውን እርጥብ ቆዳ፣ ከበጎች እና ፍየሎች የሚገኝው እርጥብ ሌጦ፣ የስጋና አጥንት መኖ፣ የዳልጋ ከብት ቀንድ እና ለሳሙና መስሪያ ግብዓት የሚሆነውን የተነጠረ ሞራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
የተረፈ ምርት ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ከሚያዝያ 01 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ሚያዝያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ከሚታረዱ የዳልጋ ከብት የሚገኝውን እርጥብ ቆዳ፣ ከበጎች እና ፍየሎች የሚገኝው እርጥብ ሌጦ፣ የስጋና አጥንት መኖ፣ የዳልጋ ከብት ቀንድ እና ለሳሙና መስሪያ ግብዓት የሚሆነውን የተነጠረ ሞራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ማንኛውም ተጫራች፡- በመስኩ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ እና የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት ያለውና የዘመኑን ግብር የከፈለ ማስረጃ ኮፒ ማያያዝ አለበት፡፡ የጨረታ ማስከበሪያን በተመለከተ ለዳልጋ ከብት ቆዳ የጨረታ ማስከበሪያን የሚሆን ለሦስት የጨረታ ጊዜ ለእያንዳንዱ ብር 400,000.00 (አራት መቶ ሺህ ብር) እና በወር ውስጥ ለሚገኝው የበግና ፍየል ሌጦ የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ብር 200,000.00 (ሁለት መቶ ሺህ ብር) ማስያዝ ያለበት ሲሆን የዳልጋ ከብት ቆዳ ጨረታ ያሸነፈ ማንኛውም ተጫራች የቅድመ ክፍያ ለ10 ቀናት ብር 4,000,000.00 (አራት ሚሊዮን ብር) እና የበግና ፍየል ሌጦ ያሸነፈ ማንኛውም ተጫራች የቅድመ ክፍያ ብር 500,000.00 (አምስት መቶ ሺህ ብር) በጥሬ ገንዘብ መሰብሰቢያ ደረሰኝ ወይም በሲ.ፒ.ኦ ብቻ መክፈል የሚችል መሆን አለበት፡፡ ለስጋና አጥንት መኖ የጨረታ ማስከበሪያ ለሦስቱ የጨረታ ጊዜ ለእያንዳንዱ ብር 20,000.00 (ሃያ ሺህ ብር) ለዳልጋ ከብት ቀንድ የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) እና ለተነጠረ ሞራ ለሦስቱ የጨረታ ጊዜ ለእያንዳንዱ ብር 300,000.00 (ሦስት መቶ ሺህ ብር) በጥሬ ገንዘብ መሰብሰቢያ ደረሰኝ ወይም በሲ.ፒ.ኦ ብቻ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡ ጨረታውን ያሸነፈ ማንኛውም ተጫራች ለዳልጋ ከብት ቀንድ ምርቱን በሳምንት ሁለት ቀን እንዲሁም ለስጋና አጥንት መኖ ምርቱ በሚመረትበት በሳምንት ሦስት ቀን (ሰኞ፣ማክሰኞ እና ሐሙስ) እና ለተነጠረ ሞራ ምርቱ በተመረተበት ቀን ሙሉ በሙሉ የእጅ በእጅ ሽያጭ በማከናወን ማንሳት የሚችል መሆን አለበት፡፡ ምርቱን ለመግዛት የሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎች በጨረታ መመሪያ ላይ በተገለፀው መሰረት ይሆናል፡፡ አሸናፊው የሚኖረው መብትና ግዴታዎች በውል ውስጥ የሚካተት ይሆናል፡፡ ከቆዳና ሌጦ ውጪ ላሉት ምርቶች የተዘጋጀውን የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ብር 300.00 (ሦስት መቶ ብር) በመክፈል ከድርጅቱ ማርኬቲንግ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 2 መግዛት ይቻላል፡፡ ጨረታው ለዳልጋ ከብት ቆዳ እና ለበጎች እና ፍየሎች እርጥብ ሌጦ መጋቢት 17 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ለስጋና አጥንት መኖ መጋቢት 22 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ለዳልጋ ከብት ቀንድ መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም እና ለተነጠረ ሞራ መጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም በተመሳሳይ ሰዓት 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ዕለት 4:30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡ ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 01114-163978 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡ የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት!!!
Closing Date
Check Details
አዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ከሚያዝያ 01 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ሚያዝያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ከሚታረዱ የዳልጋ ከብት የሚገኝውን እርጥብ ቆዳ፣ ከበጎች እና ፍየሎች የሚገኝው እርጥብ ሌጦ፣ የስጋና አጥንት መኖ፣ የዳልጋ ከብት ቀንድ እና ለሳሙና መስሪያ ግብዓት የሚሆነውን የተነጠረ ሞራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
የተረፈ ምርት ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ከሚያዝያ 01 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ሚያዝያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ከሚታረዱ የዳልጋ ከብት የሚገኝውን እርጥብ ቆዳ፣ ከበጎች እና ፍየሎች የሚገኝው እርጥብ ሌጦ፣ የስጋና አጥንት መኖ፣ የዳልጋ ከብት ቀንድ እና ለሳሙና መስሪያ ግብዓት የሚሆነውን የተነጠረ ሞራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ማንኛውም ተጫራች፡- በመስኩ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ እና የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት ያለውና የዘመኑን ግብር የከፈለ ማስረጃ ኮፒ ማያያዝ አለበት፡፡ የጨረታ ማስከበሪያን በተመለከተ ለዳልጋ ከብት ቆዳ የጨረታ ማስከበሪያን የሚሆን ለሦስት የጨረታ ጊዜ ለእያንዳንዱ ብር 400,000.00 (አራት መቶ ሺህ ብር) እና በወር ውስጥ ለሚገኝው የበግና ፍየል ሌጦ የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ብር 200,000.00 (ሁለት መቶ ሺህ ብር) ማስያዝ ያለበት ሲሆን የዳልጋ ከብት ቆዳ ጨረታ ያሸነፈ ማንኛውም ተጫራች የቅድመ ክፍያ ለ10 ቀናት ብር 4,000,000.00 (አራት ሚሊዮን ብር) እና የበግና ፍየል ሌጦ ያሸነፈ ማንኛውም ተጫራች የቅድመ ክፍያ ብር 500,000.00 (አምስት መቶ ሺህ ብር) በጥሬ ገንዘብ መሰብሰቢያ ደረሰኝ ወይም በሲ.ፒ.ኦ ብቻ መክፈል የሚችል መሆን አለበት፡፡ ለስጋና አጥንት መኖ የጨረታ ማስከበሪያ ለሦስቱ የጨረታ ጊዜ ለእያንዳንዱ ብር 20,000.00 (ሃያ ሺህ ብር) ለዳልጋ ከብት ቀንድ የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) እና ለተነጠረ ሞራ ለሦስቱ የጨረታ ጊዜ ለእያንዳንዱ ብር 300,000.00 (ሦስት መቶ ሺህ ብር) በጥሬ ገንዘብ መሰብሰቢያ ደረሰኝ ወይም በሲ.ፒ.ኦ ብቻ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡ ጨረታውን ያሸነፈ ማንኛውም ተጫራች ለዳልጋ ከብት ቀንድ ምርቱን በሳምንት ሁለት ቀን እንዲሁም ለስጋና አጥንት መኖ ምርቱ በሚመረትበት በሳምንት ሦስት ቀን (ሰኞ፣ማክሰኞ እና ሐሙስ) እና ለተነጠረ ሞራ ምርቱ በተመረተበት ቀን ሙሉ በሙሉ የእጅ በእጅ ሽያጭ በማከናወን ማንሳት የሚችል መሆን አለበት፡፡ ምርቱን ለመግዛት የሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎች በጨረታ መመሪያ ላይ በተገለፀው መሰረት ይሆናል፡፡ አሸናፊው የሚኖረው መብትና ግዴታዎች በውል ውስጥ የሚካተት ይሆናል፡፡ ከቆዳና ሌጦ ውጪ ላሉት ምርቶች የተዘጋጀውን የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ብር 300.00 (ሦስት መቶ ብር) በመክፈል ከድርጅቱ ማርኬቲንግ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 2 መግዛት ይቻላል፡፡ ጨረታው ለዳልጋ ከብት ቆዳ እና ለበጎች እና ፍየሎች እርጥብ ሌጦ መጋቢት 17 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ለስጋና አጥንት መኖ መጋቢት 22 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ለዳልጋ ከብት ቀንድ መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም እና ለተነጠረ ሞራ መጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም በተመሳሳይ ሰዓት 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ዕለት 4:30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡ ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 01114-163978 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡ የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት!!!
Closing Date
Check Details
የእህል ማበጠሪያ ማሽን ሽያጭ ጨረታ ድርጅታችን ቫላም ግሎባል ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማ ቱርክ ሰራሽ የእህል ማበጠሪያ እና ማቀነባበሪያ ማሽነሪዎች ማለትም፤ ቅድመ ማበጠሪያ ማሽን ፤ዲስቶነር (ድንጋያማ ቆሻሻ መለያ) ፤ግራቪቲ መለያ ማሽን፤ የተበጠረ ማጠረቀሚያ ቋቶችና የመስፊያ ማሽን፤ የተለያዩ ለማሽኑ ያሚያስፈለጉ መሳሪያዎች…. የመሳሰሉትን በአሉበት ሁኔታ ድርጅታችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይ
በመሆኑም ማሽኖቹን ለመግዛት የሚፈልግ ተጫራች በጽሁፍ የተዘጋጀውን ዝርዝር የማሽን ዓይነት በመውሰድ ማሽኖቹን በመመልከትና የመግዣ ዋጋ (ተጨማሪ እሴት ታክስ በፊት) በታሸገ እንቨሎፕ ከአስር በመቶ የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ጋር አያይዞ ማቅረብ ይኖርብታል፡፡ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአስራ አምስት ተከታታይ ቀናት ለተጫራቾች ክፍት ሆኖ የሚቆይ ይሆናል፡፡ በአስራ ስድስተኛው እለት ጨረታው ተዘግቶ በእለቱ ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ በአራት ሰዓት ይከፈታል፡፡ አስራ ስድስተኛው ቀን በዓል ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን ላይ ይከፈታል፡፡ የጨረታውን ዶክመንት ለመውሰድና ማሽኖቹን ለማየት በሞባይል ቁጥር 0930175834፤0930175835 እና 0910314271 ላይ በመደወል መረጃ ማግኘት ይቻላል፡፡ ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው!! ቫላም ግሎባል ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማ
Closing Date
Check Details
አምባሰል የንግድ ሥራዎች ኃ.የተ.የግል ማህበር በአዲስ አበባ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 05 በሚገኘው በኩባንያው መጋዘን ውስጥ ያሉትን ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች፣ ሞተር ሳይክሎች፣የጥራጥሪ ማበጠሪያ ማሽን እንዲሁም በደሴ ቅርንጫፍ ኮምቦልቻ ከተማ ቦርከና ክ/ከተማ ቀበሌ 04 በኩባንያው መጋዘን የሚገኘውን ያገለገለ የጥራጥሬ የማበጠሪያ ማሽን ባለበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
Company Name: አምባሰል የንግድ ስራዎች ኃ.የተ.የግል ማህበር Ambasel Trading House Pvt. Ltd. Co Doc No.: OF/ATH/030 Import – Export, Wholesale Distribution& Business Representation) Issue No.: 3 Page 1 of 1 የጨረታ ማስታወቂያ ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው እንድትሳተፉ እንጋብዛለን፡፡ በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው ማንኛውም ተጫራች (ህጋዊ ሰውነት ያለው ማንኛውም አካል) መሳተፍ ይችላል፡፡ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 300/ ሶስት መቶ ብር/ በመክፈል በሻጭ አድራሻ ማለትም አ/አበባ ከተማ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 የቤት ቁጥር አዲስ ኢትዮ-ቻይና መንገድ (በተለምዶ ወሎ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ) አምባስል ሕንጻ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 503፣ በተጨማሪም ደሴ ከተማ መናሃሪያ ጀርባ አለበጅምላ አጠገብ አምባሰል የሚገለገልበት ቢሮ ቁጥር 03 ተገኝቶ የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡ ጨረታው አየር ላይ የሚቆየው በጋዜጣ ከታወጀበት እለት 06/07/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለ21 ተከታታይ የስራ ቀናት ሲሆን የጨረታው የአየር ግዜ ቆይታ ሲጠናቀቅ ማለትም በ30/07/2018 ዓ.ም ከቀኑ 4፡00 ሰዓት የጨረታ ሣጥኑ ይታሸጋል:: የኩባንያው ንብረት አስወጋጅ ኮሚቴ የጨረታ ሰነድ ከደሴ ከተማ የሚመጣበትን ጊዜ ታሳቢ በማድረግ ማለትም በ06/08/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት በሻጭ አድራሻ ማለትም አዲስ አበባ ወሎ ሰፈር ከሚገኘው አምባሰል ህንጻ 5ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 503 የጨረታ መከፈት ስነ- ስርዓቱን መከታተል የሚፈልጉ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ በጨረታ መክፈት ስነ-ስርዓቱ የተጫራቾች ያለመገኘት ጨረታውን ዋጋ አያሳጣውም፡፡ ኩባንያው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ ማብራሪያ፡- ስልክ ቁጥር – 0114700349 /0114700346 ደውሎ መረጃ መጠየቅ ይቻላል፤ አምባሰል የንንግድ ስራዎች ኃ/የተ/የግ/ማህበር
Closing Date
Check Details
የእናት ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውንና ከዚህ በታች በሰንጠረዡ የተመለከተውን ንብረት ባለበት ሁኔታ በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 ለባንኮች በተሰጠው ስልጣን መሰረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ የእናት ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውንና ከዚህ በታች በሰንጠረዡ የተመለከተውን ንብረት ባለበት ሁኔታ በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 ለባንኮች በተሰጠው ስልጣን መሰረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተ.ቁ የተበዳሪ ስም የንብረት አስያዥ ስም አበዳሪው ቅርንጫፍ ለጨረታው የቀረበው ንብረት የንብረቱዝርዝር የሐራጅ መነሻ ዋጋ በብር ሐራጁ የሚከናወንበት ቀንና ዓ.ም ሰዓት የሰሌዳ ቁጥር የስሪት ዘመን የሞተር ቁጥር የሻንሲ ቁጥር 1 አቶ ደሳለኝ ተፈራ ቢሰጥ አቶ ደሳለኝ ተፈራ ቢሰጥ ንግስት እሌኒ ሳሪስ ሱዙኪ ዲዛየር አአ- 3-B48458 2021 K12MP4310503 MBHZF6C1XNG191819 2,300,000.00 መጋቢት 29 ቀን 2018 ዓ/ም ከጧቱ 3:00-4:15 የሐራጅ ደንቦች 1 ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ (¼ኛ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ) ብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡ 2 የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጅ መዝጊያ ሰዓት አስራ አምስት ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡ በሐራጁ የመጨረሻ አስራ አምስት ደቂቃዎች የተጫራቾች ምዝገባ አይካሄድም፡፡ 3 አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ የጨረታው አሸናፊ መሆኑ ደብዳቤ ከደረሰው ቀን ጀምሮ በአስራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ አጠቃልሎ መከፈል አለበት፡፡ ባይከፍል ግን ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል፡፡ 4 ሐራጁ ከላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ንብረቶቹ ባሉበት በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ ሰንጋተራ ተብሎ በሚታወቀው በባንኩ የወደፊት ዋና መ/ቤት ህንፃ መገንቢያ ቦታ ይከናወናል፡፡ 5 በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪ እና ንብረት አስያዥ ወይም ሕጋዊ ተወካዮች ብቻ ናቸው፡፡ 6 በተሸከርካሪው ላይ ለመንግስት የሚከፈለው 15% የተ.እ.ታክስ እና ገዢ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ ክፍያዎችን የስም ማዛወሪያ ጨምሮ ገዢው / አሸናፊው ይከፍላሉ፡፡ 7 ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 8 ለሐራጅ የቀረበውን ንብረት ለመጎብኘት የሚፈልጉ ከአበዳሪው ቅርንጫፍ ጋር ቀጠሮ በመያዝ መጎብኘት ይችላሉ፡፡ 9 ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-5-58-65-68 በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡
Closing Date
Check Details
አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ የሰጠው ብድር ባለመከፈሉ የብድር መያዣ ንብረቶቹ ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ የሰጠው ብድር ባለመከፈሉ የብድር መያዣ ንብረቶቹ ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተ.ቁ የተበዳሪው ሙሉ ስም የመያዣ ስጪው ስም ከተበዳሪው የሚፈለግበት ቀሪ ዕዳ የንብረቱ ዓይነትና አገልግሎት የቦታው ስፋት የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር ጨረታው የሚካሄድበት ቀን የምዝገባ ሰዓት የጨረታ ሰዓት ጨረታው የወጣበት ጊዜ 1 አቶ በላይ ዳምጤ ተሾመ ተበዳሪው እስከ መጋቢት 09 ቀን 2018 ዓ.ም ብር 10,859,379.40 መኖሪያ ቤት 435 ካ.ሜ 46378/2014 ባህር ዳ ከተማ ጣና/ክ/ ከተማ ቀበሌ 16 20,667,474.00 ሚያዝያ 19 ቀን 2018 ዓ.ም 4:00-5:30 5:30-6:00 ለመጀመሪያ ጊዜ 2 ያሬንጃ የታሸጉ መጠጦች ጅምላ ንግድ ኃ/የተ/የግ/ማህር አቶ ተፈራ አላምራው ታዬ እስከ መጋቢት 09 ቀን 2018 ዓ.ም ብር 8,727,283.33 መኖሪያ ቤት 280 በቀድሞ 26085/2002 በአዲሱ የቁ/መ/ል/መለያ ኮድ AM00101041400 6 ባህር ዳር ከተማ አጼ/ቴዎድሮስ ክ/ከተማ ቀበሌ 11 26,915,670.48 ሚያዝያ 20 ቀን 2018 ዓ.ም 4፡00 5፡30-6፡00 ለመጀመሪያ ጊዜ 3 አቶ ይከበር ሞላ ሲሳይ ተበዳሪው እስከ መጋቢት 09 ቀን 2018 ዓ.ም ብር 12,624,837.22 መኖሪያ ቤት 200 በቀድሞ 32157/07 በአዲሱ የቁ/መ/ል/መለያ ኮድ AM00105410201 1 ባህር ዳር ከተማ ዳ/ም ክ/ከተማ፣ ቀበሌ ሰላም 13,142,404.18 ሚያዝያ 21 ቀን 2018 ዓ.ም 4፡00 5፡30-6፡00 ለመጀመሪያ ጊዜ በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል፡: ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ንብረት የጨረታ መነሻ ዋጋውን ¼ (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ በአቢሲንያ ባንክ (አ.ማ) ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው ለመሳተፍ ይችላሉ፡፡ የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ ከባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ በጨረታ ያሸነፈበትን ንብረት/ንብረቶች መረከብ ይኖርበታል፡፡ በእነዚህ ቀናት ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፡፡ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡ ተበዳሪው/መያዣ ሰጪው በሐራጁ ቀንና ሰዓት በቦታው መገኘት ይችላሉ፡፡ ነገር ግን ባይገኙ ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል፡፡ የጨረታው አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን ፣ እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውም ወጪዎችንም ገዢ ይከፍላል፡፡ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ካለ ባንኩ የሚከፍል ሲሆን ቀሪ የሊዝ ክፍያ ገዢ ከሚመለከተው የመንግስት አካል ጋር ይዋዋላል፡፡ ንብረቶቹን በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አሲዞ ለመጎብኘት ወይም ለማየት ይቻላል፡፡ በባንኩ ብድር ፖሊሲ እና መመሪያ መሠረት መስፈርቱን ለሚያሟሉ የጨረታው ከፍተኛ ዋጋ አቅራቢዎች ባንኩ ከፊል ብድር ሊሰጥ ይችላል፡፡ የጨረታው የሚከናወነው ንብረቶቹ በሚገኙበት ስፍራ ነው፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 058-320-96-60/ ወይም 09- 53-84-70-04 ባህር ዳር በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡ ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Closing Date
Check Details
ወጋገን ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 መሰረት ከዚህ በታች የቀረበውን የመያዣ ንብረት በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
ወጋገን ባንክ አ.ማ ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር፡ ወጋገን 017/2018 ወጋገን ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 መሰረት ከዚህ በታች የቀረበውን የመያዣ ንብረት በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል ተቁ የተበዳሪው ስም የንብረት አስያዥ ስም አበዳሪው ቅርንጫፍ የንብረቱ አድራሻ የቦታው ስፋት የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር የንብረቱ ዓይነት/የይዞታው አገልግሎት የጨረታ መነሻ ዋጋ ጨረታው የሚከናወንበት ቀን ከተማ/ ክልል ክ/ከተማ/ ከተማ/ዞን ወረዳ /ቀበሌ 1 አቢሲንያ የቄራ አገልግሎት ኃ/የተ/ የግ/ማህበር አቶ ቴዎድሮስ ታደሰ በቅሎቤት አዲስ አበባ የካ 13 500 ካ/ሜትር AA000051306364 መኖሪያ ቤት (G+2) 30,627,626.14 ሚያዝያ13 ቀን 2018 ዓ.ም ከጧቱ 3፡00 – 6፡00 ሰዓት ማሳሰቢያ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው የጨረታ መነሻ ዋጋ ¼ (አንድ አራተኛ) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (C.P.O) በወጋገን ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት በጨረታው ዕለት በመቅረብና በመመዝገብ በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡፡ የጨረታ አሸናፊ ከባንኩ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ከተሰጠው ቀን ጀምሮ ቀሪውን ገንዘብ በ15 /አስራ አምስት/ ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፣ ላላሸነፉት ተጫራቾች ግን ያስያዙት ሲፒኦ ወዲያዉኑ ይመለስላቸዋል፡፡ ጨረታውን ላሸነፈ፤ የባንኩን የብድር ፖሊሲ፤ መመሪያ እና ቅድመ ሁኔታ ለሚያሟላ እንዲሁም ተጨማሪ የመያዣ ንብረት ለሚያቀርብ ተጫራች፤ ባንኩ በብድር መመሪያ መሰረት ብድር ሊያመቻች ይችላል፡፡ የተጫራቾች የምዝገባ ሰዓት፤ ከጧቱ 3፡00 – 4፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ ሲሆን ምዝገባው ከተጠናቀቀ በኋላ ለንብረቱ የሚመደበው የጥሪ ሰዓት 30 ደቂቃ ብቻ ነው፡፡ ሆኖም የጨረታው መጠናቀቂያ ሰዓት ድረስ አሸናፊው ካልተለየ አሸናፊ እስኪለይ ድረስ ጨረታው ይቀጥላል፡፡ በጨረታው የተሻለ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ጨረታውን ካካሄደው ከባንኩ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ሲደርሰው ብቻ አሸናፊ ይባላል፡፡ ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይጽፋል፡፡ ጨረታው የሚካሄደው በወጋገን ባንክ ዋና መስርያ ቤት ህንጻ 13ኛ ወለል ላይ በሚገኘው የመሰብሰብያ አዳራሽ ይሆናል፡፡ ለሀራጅ ጨረታ የቀረበውን ንብረት ለመጎብኘት የሚፈልግ ተጫራች የጨረታው ቀን ከመድረሱ በፊት ከባንኩ ጋር ቀጠሮ በማስያዝ መጎብኘት ይችላል፡፡ ተበዳሪው /ንብረት አስያዥ/ ወይም ሁለቱም በጨረታው ቀን እና ሰዓት በቦታው ላይ መገኘት ይችላሉ፡፡ ነገር ግን ተበዳሪው /ንብረት አስያዡ/ በጨረታ ቀን እና ሰዓት በቦታው ባይገኝ ጨረታው በሌለበት ይካሄዳል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ጨረታው ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች ወይም የተጫራቾች ህጋዊ ተወካዮች ብቻ ናቸው፡፡ ማንኛውንም ለመንግስት ሊከፈል የሚገባውን ክፍያ ተጨማሪ እሴት ታክስን ጨምሮ ሙሉ በሙሉ የጨረታው አሸናፊ የሚከፍል ይሆናል፡፡ ለበለጠ ማብራሪያ ወይም የጉብኝት ቀጠሮ ለማመቻቸት ወጋገን ባንክ አ.ማ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት 011-558-18-37፣ መደወል ይችላሉ፡፡ ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡ ወጋገን ባንክ አ.ማ
Closing Date
Check Details
የኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ ሲገለገልባቸው የነበሩ ያገለገሉ የተለያዩ አቅም ያላቸው ጀነሬተሮች፣ ካዝናዎች፣ኮምፒውተሮች፣ ፕሪንተሮች፣ ዩፒኤሶች ፣ የብር መቁጠሪያ ማሽኖች፣ የተለያዩ የቢሮ ወንበሮች (የመሽ ወንፊት፣ የፋቢሪክ እና የቆዳ)፣ ጠረጴዛዎች፣ የብረት ፋይል ካቢኔቶች፣ ካዉንተር እና ኬጂ፣ ያገለገሉ የመኪና ባትሪዎች፣ ያገለገሉ የመኪና ጎማዎች፣ አሮጌ ጋዜጣዎች፣ ባዶ የቶነር እቃዎች እና የ
የጨረታ ማስታወቂያ (ቁጥር FA- 07/2025/26) የዕቃዎቹ ዓይነትና ዝርዝር በጨረታው ሰነድ ላይ የሚገኝ በመሆኑ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት እስከ መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም 8፡00 ሰዓት ድረስ የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፊኬት ወይም የግብር መለያ ካርድ ያላችሁ ተጫራቾች ቦሌ መንገድ የኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ ኢጆ ቅርንጫፍ ወይም በአቅራቢያዎ በሚገኝ የባንኩ ቅርንጫፍ በመሄድ ላገለገሉ ዕቃዎች ጨረታ ሰነድ መግዣ ብር 300.00 (ሦስት መቶ) በሂሳብ ቁጥር ETB1446500010001 በማስገባት ደረሰኙን በመያዝ የጨረታ ሰነዱን ቦሌ መንገድ ከአፍሪካ ኢንሹራንስ ፊትለፊት፣ ራንግ ህንጻ 7ኛ ፎቅ ከባንኩ ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል መውሰድ ይችላሉ። የዕቃዎቹን ዓይነትና ዝርዝር ሁኔታ በአካል ማየት ለሚፈልጉ ተጫራቾች የከፈሉበትን ስሊፕ እና የጨረታ ሰነዱን በመያዝ ሱሉልታ አካባቢ ሁለት ቦታ በሚገኙት የባንኩ መጋዘኖች ሹፉኔ ቻይና ጋራጅ 100 ሜትር ገባ ብሎ አነን ሰላሌ የወተት ማቀነባበሪያ ቅጥር ግቢ ውስጥ እና ሱሉልታ አዲስ የተሰራዉ ክ/ከተማ ከዋና መንገዱ ወደ ቀኝ 200 ሜትር ገባ ብሎ በሚገኘው ፒልከን ተብሎ በሚታወቀው የባንኩ ግምጃ ቤት ውስጥ በመገኘት ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነዱን የገዙ ተጫራቾች ብቻ በተቀመጠው ፕሮግራም መሠረት የካቲት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ፣ መጋቢት 2 እና መጋቢት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከጧቱ 3፡00 ሰዓት እስከ 10፡00 ሰዓት ድረስ እንዲሁም መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ከጧት 3፡00 ሰዓት እስከ 6፡00 ሰዓት መጎብኘት ይችላሉ። ገዢዎች የሚገዙበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቬሎፕ እስከ ጨረታ መዝጊያ መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም 8፡00 ሰዓት ድረስ ቦሌ መንገድ ራንግ ህንጻ ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል በአካል ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውን በመላክ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ በማስገባት መጫረት ይችላሉ። ባንኩ የሚከተለው የማወዳደሪያ ዘዴ በሰነዱ ሰንጠረዥ ላይ ንብረቶቹ እንደተዘረዘሩት ዓይነት በተናጠል መስመር በመስመር ሲሆን ባንኩ የተሻለ ሆኖ ካገኘም በጥቅል ወይም በጅምላ ያወዳድራል። ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ንብረት የጠቅላላ መነሻ ዋጋ 10% (አስር በመቶ)ዉን በባንክ ክፍያ ማዘዣ (CPO) የጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፤ በተጨማሪም የጨረታ መነሻ ዋጋ ለሌላቸው የሚገዙበትን ጠቅላላ ዋጋ 10% ማስያዝ ይኖርባቸዋል። ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) 15% በተጨማሪነት መኖር አለመኖሩን በግልፅ በሰነዱ ላይ በፅሁፍ መግለፅ ይኖርባችዋል። የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ሳይያያዝ የሚቀርብ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት የለውም። አሸናፊ መሆናቸው የተገለፀላቸው ተጫራቾች ያሸነፉትን ንብረት ሙሉ ክፍያውን በአምስት ቀናት ውስጥ ከፍለው ማንሳት ይኖርባቸዋል፤ ካልሆነ ግን ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ሲፖኦ ውርስ ይደረጋል። ጨረታው ሰኞ መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም በ 8፡00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በዛው ዕለት ሰኞ መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ላይ ራንግ ህንጻ 7ኛ ፎቅ የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ ተጫራቾች በተገኙበት የጨረታ ሰነዱ የሚከፈት መሆኑን እንገልፃለን። ባንኩ የተሸለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። የኦሮሚያ ኅብረት ሥራ ባንክ (አ.ማ) ስልክ ቁጥር 0115576174 ፖ.ሣ.ቁ 16936 ማህበረሰቡን ማጎልበት፣ ህይወትን መለወጥ!
Closing Date
Check Details
የኢትዮጵያ ጠለፋ መድን አ.ማ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ያገለገሉ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ጠለፋ መድን አ.ማ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር፡ኢጠመ/0005/2018 ያገለገሉ የተለያዩ እቃዎችን ለመሸጥ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ ኩባንያችን የኢትዮጵያ ጠለፋ መድን አ.ማ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ያገለገሉ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተ.ቁ የዕቃዎች ስም ዝርዝር ምርመራ 1 የተለያዩ የቢሮ ተሽከርካሪ ወንበሮች የዕቃዎች ብዛትና መጠን በጨረታ ሰነድ ውስጥ በዝርዝር ተጠቅሰዋል 2 የቢሮ ጠረጴዛ 3 ኪችን ካብኔት 4 የኪችን ወንበሮች 5 የመስታወት መጋረጃ 6 የተለያዩ የቀላል መኪና ጎማዎችና መለዋወጫዎች 7 UPS ባትሪዎች 8 የተለያየ ብዛት እና መጠን ያላቸው የኤጋ ቆርቆሮዎች 9 ትራንስፓረንት ቆርቆሮዎች 10 መስታወቶች 11 ጣውላዎች 12 ፕላስቲክ የበር ፍሬሞች 13 ኮንዲት 14 አንጉላር ብረት 15 አልሙኒየም ክላዲንግ 16 የመስኮት አልሙኒየም ክላዲንግ ፍሬም 17 ቶነር ካርትሬጅ 18 ልዩልዩ እቃዎች በዚሁ መሠረት በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት የሚሸጡትን እቃዎች ልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 9 ጆሳንሰን አካባቢ በሚገኘው የድርጅቱ ህንፃ 7ኛ ፎቅ በመምጣት የሚሸጡትን እቃዎች ዝርዝር የያዘ ሰነድ ከመጋቢት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ መጋቢት 25 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ባሉት አስር (10) የሥራ ቀናት በስራ ሰዓት በመገኘት ማየት እና ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ፡፡ ሰለሆነም ፍላጎት ያላችሁ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች እና ሰነዶች በማሟላት እንድትወዳደሩ እንጋብዛለን፡- ተጫራቾች የታደሰ ህጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ፤ የንግድ ምዝገባ ፈቃድ፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ምስክር ወረቀት፤ የግብር ከፋይ ምዝገባ ምስክር ወረቀት እና የመሳሰሉትን ሰነዶች በማያያዝ ማቅረብ አለባችሁ፡፡ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ቀናት ከጠዋት 2፡00 እስከ 11፡00 ሰዓት ባለዉ ጊዜ ዉስጥ ለሽያጭ የቀረቡትን እቃዎች ልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 09 ጆሳንሰን አካባቢ በሚገኘው የድርጅቱ ህንፃ 7ኛ ፎቅ በአካል በመምጣት መመልከት ትችላላችሁ፡፡ ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት እቃዎች ለሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ 10 ፕርሰንት የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ከጨረታ ሰነድ ጋር በማያያዝ በታሸገ ኤንቨሎፕ ለዚሁ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ ጨረታዉ ከመዘጋቱ በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ የጨረታዉ መገምገሚያ መስፈርት ዋጋዉ፤ የተሟላ ጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና(ሲፒኦ) እንዲሁም በሰነዱ የተገለጹትን ዶክመንቶች አሟልቶ መገኘት ነዉ፡፡ ከላይ በተራ ቁጥር 4 የተገለጸዉን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ያላስያዘ እና የተዘረዘሩትን ሌሎች ነጥቦች ያላሟላ ተጫራች ከጨረታዉ ዉድቅ ይደረጋል፡፡ የጨረታ ሳጥኑ ጨረታዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ክፍት ሆኖ የሚቆይ ሲሆን በ10ኛዉ ቀን ማለትም አርብ መጋቢት 25 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ በ8፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያኑ ቀን በ8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በኩባንያዉ መሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡ ተጫራቹ በራሱ ዉሳኔ ጨረታዉ በሚከፈትበት ጊዜ ሳያገኝ ቢቀር የጨረታዉን መከፈት አያስተጓጉልም፡፡ በጨረታዉ አሸናፊ ተጫራቾች ጨረታዉን ማሸነፋቸዉ ከተነገረበት ወይም የስማቸዉ ዝርዝር በማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር ከ2 /ሁለት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ዉስጥ የዉል ማስከበሪያ የዉል ዋጋዉን 10 በመቶ በማቅረብ ኩባንያዉ ጋር ዉል መፈራረምና ያሸነፉበትን ዋጋ ሙሉ መክፈል ይኖርባችዋል፡፡ ሆኖም ከላይ በተገለጸዉ መሰረት ዉል ካልፈረሙ ወይም ሙሉ ክ
Closing Date
Check Details
International Committee of the Red Cross ICRC, LIST OF USED VEHICLES AND GENERATORS FOR SALE
International Committee of the Red Cross ICRC Ethiopian Delegation Logistics Unit /Addis Ababa Bole Sub City Kebele 12/13 Around Agricultural Research Institute or Egziabher Ab Chruch Tel.: +251 011 647 83 00 Email: add_logistics_services@icrc.org LIST OF USED VEHICLES AND GENERATORS FOR SALE Lot No. & Description Code Model Type/Name Year of Production Mileage KM/HR Lot No. 01 – PEUGEOT_ RIFTER _ EC9HPA_ 1.6_DL_M/T_4x2, DL 22447 EC9HPA 15.04.2019 67 970 Lot No. 02 – TOYOTA LC HARDTOP HZJ76L-RKMRS (Accidented / Damaged) 17510 HZJ76L-RKMRS 01.03.2019 92 346 Lot No. 03 – RENAULT TRUCK KERAX 330.19 4X4 30987 KERAX 330.19 4X4 MD 01.06.2013 250 250 Lot No. 04 – RENAULT TRUCK KERAX 440.34 6X4 30988 KERAX 440.34 6X4 HD 01.06.2013 287 325 Lot No. 05 – DOLL 3 AXLE DRAW BAR TRAILER 40391 TRAILER 01.06.2013 N/A Lot No. 06 – ZORDAN GENERATOR LMDE 22PM0 22 KVA _DL 84696 LMDE 22PM0 01.02.2021 55 Lot No. 07 – ZORDAN GENERATOR LMDE 22PM0 22 KVA_DL 84723 LMDE 22PM0 01.03.2021 2 Lot No. 08 – ZORDAN GENERATOR LMDE 15PM0 15 KVA _DL 84762 LMDE 15PM0 01.07.2021 402 Lot No. 09 – ZORDAN GENERATOR LMDE 15PM0 15 KVA _DL 84763 LMDE 15PM0 01.07.2021 555 Lot No. 10 – ZORDAN GENERATOR LMDE 15PMO 15 KVA_DL 84497 LMDE 15PM0 01.01.2019 1112 Lot No. 11 – ZORDAN GENERATOR LMDE 15PMO 15 KVA_DL 84554 LMDE 15PM0 01.01.2020 2437 Lot No. 12 – ZORDAN GENERATOR LMDE 15PMO 15 KVA_DL 84691 LMDE 15PM0 01 02 2021 141 Lot No. 13 – ZORDAN GENERATOR LMDE 15PMO 15 KVA_DL 84721 LMDE 15PM0 01.03.2021 130 ATTENTION!!! ALL ASSETS ANNOUNCED FOR SALE ARE TAX & DUTY UNPAID Conditions and Procedures: All vehicles are sold in their present condition (“as is & where is”) on the basis of no guarantee or warranty given in condition of usability. Lots cannot be divided or combined, and price should be submitted for each lot separately. The auction winner or buyer will be responsible to pay taxes, customs duties and other charges of public nature levied by the government and must be paid to the government when assessed (except for Organizations or Companies with duty-free privileges, which must obtain the required duty-free customs clearance for the purchased items and submit the relevant documentation prior to collection). ICRC bears no responsibility for these charges in any manner. All Lots can be viewed during working hours from Monday 23rd of March to Monday 30th of March 2026, 12:00 PM at ICRC Logistic Compound Unit located along Egziabher Ab to Meta Road around KAKI Trading next to UNICEF Warehouse. Everybody interested in bidding for the vehicles and generators, shall submit his/her offer in a sealed Envelope marked “Confidential & Lot N°xx” before Tuesday 31st of March 2026 12:00 PM at ICRC logistic Unit (see on the top). The opening of the bids is not public, it will take place at the ICRC Logistics office within ten working days after the auction closing date. ICRC Delegation in Ethiopia has the right to reject any or all bids without explaining the reason. Each bidder must deposit 10% of his/her offer amount, by the name of International Committee of The Red Cross as a bid bond by CPO cheque (Only CPOs issued by Commercial Bank of Ethiopia (CBE) is accepted), which will be deducted from the sales price if the bidder becomes successful. Within 15 days of auction result announcement, the winner should process the final payment & sign a sales agreement. Tax and duties must be processed within 15 days after name transfer permit letter is issued to Customs Office by Ministry of Foreign Affair MoFA. Asset handing over will be done only upon submission of custom declaration document. The bid bond will not be refunded if the auction winner doesn’t fulfill all the mentioned conditions or refuses to make the final payment (it will result in forfeiture of the bid bond deposit). The bid bond CPO of the non-winners will be refunded within five days after the announcement of the auction result. Anybody who does not agree with the above-mentioned conditions and procedures shall not bid.
Closing Date
Check Details