Tender Notice Board
Discover the latest public procurement and private sector tenders from across Ethiopia. Register to unlock full details.
Search Tenders
ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ.97/1990 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር አባይ 71/2018 ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ.97/1990 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተቁ የተበዳሪው ስም የንብረት አስያዥ ስም የንብረቱ አድራሻ የቦታው ስፋት የባለቤትነት ማረጋገጫ/የይዞታ ልዩ መለያ/ ሰነድ (ካርታ)ቁጥር የንብረቱ አይነት የጨረታ መነሻ ዋጋ ጨረታው የሚከናወንበት ጊዜ አበዳሪው ቅ/ፍ ከተማ ወረዳ ቀበሌ የቤት.ቁ ቀን ሰዓት 1 ሙልጌታ ሽፈራው ሽፈራው ገላው ቁጭ ቁጭ 01 – 200ካ ሜ 522/2012 የንግድ 753,452.00 ግንቦት 28 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 2 ሙልጌታ ሽፈራው ሽፈራው ገላው ቁጭ ቁጭ 01 190ካ/ሜ 30/08 ለመኖሪያ 747,577.00 ግንቦት 28 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 3 ሙልጌታ ሽፈራው ሙልጌታ ሽፈራው ቁጭ ቁጭ 01 300.00ካ/ሜ 84/07 ለመኖሪያ 1,529,840 .00 ግንቦት 29 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 4 አያሌው ዱጋሳ የተበዳሪው ቁጭ ቁጭ 01 – 300ካ/ሜ 99/2014 ለመኖሪያ 1,848,281.00 ግንቦት 29 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 5 አዝመራው አንዱአለም የተበዳሪው ቁጭ ቁጭ 01 – 180.00 ካ/ሜ 258/06 ለመኖሪያ 1,473,713.00 ሰኔ 1 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 6 አእምሮ መኮንን የተበዳሪው ቁጭ ቁጭ 02 200.00 ካ/ሜ 199/2010 ለመኖሪያ 770,964.00 ሰኔ 1 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 7 ቻላቸው አለምነህ የተበዳሪው ቁጭ ቁጭ 01 200ካ/ሜ 202/09 ለመኖሪያ 480,525.00 ሰኔ 2 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 8 ካሳዬ ዘውዴ የተበዳሪው ቁጭ ቁጭ 01 250.00 ካ/ሜ 747/2012 ለመኖሪያ 534,930.00 ሰኔ 2 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 9 ፋሲካ እስከመቼ ተናኜ ፀጋዬ ቁጭ ቁጭ 01 250ካ/ሜ 448/2011 ለመኖሪያ 444,377.00 ሰኔ 3 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 10 ዳኜ መላክ የተበዳሪው ቁጭ ቁጭ 01 200 ካ/ሜ 119/2011 ለመኖሪያ 532, 126.00 ሰኔ 3 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 11 ጌትነት የኔአለም ጌትነት የኔአለም ቡሬ ቡሬ 03 250ካ/ሜ 6117/2007 የመኖሪያቤት 1,970,388.00 ሰኔ 4 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 12 መንግስቴ ታደሰ መንግስቴ ታደሰ ቡሬ ቡሬ 01 150ካ/ሜ 18020/2015 የመኖሪያቤት 652,923.00 ሰኔ 4 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 13 መንግስቴ ታደሰ የተበዳሪው ቡሬ ቡሬ 04 201.56ካ/ሜ 16822/2013 የመኖሪያቤት 3,752,491.00 ሰኔ 5 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 14 በልስቲ ፀሀይ ዘመናይ ጌታሁን ቡሬ ቡሬ 03 200ካ/ሜ 10843/09 የመኖሪያቤት 812,354.00 ሰኔ 5 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 15 ግርማው ወርቁ ያለምወርቅ ይታይህ ቡሬ ቡሬ 07 172.88 ካ/ሜ 46/ቡከ01/61 የመኖሪያቤት 1,025,988.00 ሰኔ 6 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 16 አማረ ደሴ የተበዳሪው እንጅባራ እንጅባራ 02 450ካ/ሜ 512/08 የንግድ 4,261,596.00 ሰኔ 6 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 17 መዝገቡ ጥላሁን የተበዳሪው አዴት አዴት 01 180ካ/ሜ ከአገ/5686/09 የመኖሪያ ቤት 756,703.00 ሰኔ 8 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 18 መዝገቡ ጥላሁን ደጀኔ አምባው አዴት አዴት 01 200ካ/ሜ ከአገ/113202/13 የመኖሪያቤት 704,030.00 ሰኔ 8 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 19 ተመስገን አስሬ የተበዳሪው መሀል ገበያ ባሕርዳር 14 510ካ/ሜ 04/001/3367 የመኖሪያቤት 7,632,770.00 ሰኔ 8 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 የተሸከርካሪ ጨረታ ተ/ቁ ተበዳሪ ንብረት አስያዥ አበዳሪ ቅርንጫፍ የተሸከርካሪው ዓይነት የሻንሲ ቁጥር ሞተር ቁጥር የሠ/ቁጥር ስሪት የጨረታ መነሻ የጨረታው ቀን ሰዓት 1 ጃፋር መሀመድ ተበዳሪው ዋና መስሪያቤት ሲኖትራክ LZZ5BLSFPN036072 WP1254400E2011423D021175 ኢት03-A24566 2023 3,028,992
Closing Date
Check Details
ፀደይ ባንክ አ.ማ ለአቶ እንግዳየሁ ፋንታሁን ለሰጠው ብድር በመያዣ የያዘውን በአብክመ ክልል በእንጅባራ ከተማ 02 ቀበሌ የካርታ ቁጥር 77/2010 በአቶ አክሊሉ መኮንን ያለው ስም ተመዝግቦ የሚገኘውን 1ሄክታር ስፋት ያለው ሲራሚክ ፋብሪካ በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ ፀደይ ባንክ አ.ማ ለአቶ እንግዳየሁ ፋንታሁን ለሰጠው ብድር በመያዣ የያዘውን በአብክመ ክልል በእንጅባራ ከተማ 02 ቀበሌ የካርታ ቁጥር 77/2010 በአቶ አክሊሉ መኮንን ያለው ስም ተመዝግቦ የሚገኘውን 1ሄክታር ስፋት ያለው ሲራሚክ ፋብሪካ በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል፡፡ የቤቱ የጨረታ መነሻ ዋጋ ግምት ብር 51,094,692.50 (አምሳ አንድ ሚሊየን ዘጠና አራት ሺህ ስድስት መቶ ዘጠና ሁለት ብር ከ50 ሳንቲም) ነው፡፡ ተጫራቾች የቤቱን የጨረታ መነሻ ዋጋ ¼ (በጥሬ ገንዘብ ወይም በሲፒኦ) በፀደይ ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት ለጨረታ መስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ በጨረታው የሚሳተፈው በሕግ ሰውነት ያገኘ ሰው ከሆነ የድርጅቱን መመስረቻ ጽሑፍ ወይም መተዳደሪያ ደንብ ፤ሕጋዊ ሰውነት ያገኘበትን የምዝገባ የምስክር ወረቀት እንዲሁም ሕጋዊ ውክልና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ የሚረጋገጠው የጨረታው ውጤት በሚመለከተው አካል ጸድቆ በባንኩ ደብዳቤ ሲሰጠው ይሆናል፡፡ የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ በባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈልና በጨረታ ያሸነፈውን ንብረት መረከብ ይኖርበታል፡፡ አሸናፊው በ15 ቀናት ውስጥ ገንዘቡን ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ያሆናል፡፡ በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ይመለስላቸዋል፡፡ የጨረታ አሸናፊው ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች ፣ግብር፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ 15% ይከፈልበታል እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማንኛውንም ወጭዎች ይሸፍናል፡፡ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ካለ ባንኩ የሚከፍል ሆኖ ለቀረው የሊዝ ክፍያ ገዡ ከሚመለከተው የመንግስት አካል ጋር ይዋዋላል፡፡ ተጫራቾች ቤቱን በባንኩ አማካኝነት መጎብኘት ወይም ማየት ይችላሉ፡፡ ጨረታው ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 3፡00 እስከ 6፡00 በእንጅባራ ከተማ በፀደይ ባንክ አ.ማ እንጅባራ ዲስትሪክት ቢሮ ላይ ይደረጋል፡፡ ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0918779825
Closing Date
Check Details