National Opportunities

Tender Notice Board

Discover the latest public procurement and private sector tenders from across Ethiopia. Register to unlock full details.

Search Tenders

Browse Categories

Showing 25 to 31 of 31 opportunities
A House & Building SaleBank RelatedForeclosureHouse & Building Foreclosuresale Recently

ብርሃን ባንክ አ.ማ ከባለእዳዎቹ ላይ ለሚፈልገው ገንዘብ በዋስትና የያዛቸውን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረትቶች በአዋጅ ቁጥር 97/1990 እና በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 216/92 ለባንኮች በተሰጠው ስልጣን መሠረት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

Birhan international bank s.c

 ብርሃን ባንክ አ.ማ                    እንደ ስማችን ብርሃን ነው ስራችን!                      BERHAN BANK S.C                      የሐራጅ ማስታወቂያ          ብርሃን ባንክ አ.ማ ከባለእዳዎቹ ላይ ለሚፈልገው ገንዘብ በዋስትና የያዛቸውን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረትቶች በአዋጅ ቁጥር 97/1990 እና በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 216/92 ለባንኮች በተሰጠው ስልጣን መሠረት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች በመገንዘብ ማክበር ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋውን የ1/4 (አንድ አራተኛ) (ሲፒኦ) በብርሃን ባንክ አ.ማ ስም ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡ የጨረታው አሸናፊ ጨረታውን እንዳሸነፈ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ ንብረቱን መረከብ አለበት፡፡ በእነዚህ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፡፡ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ ይመለስላቸዋል፡፡ የመኖሪያ ቤቶቹ  ጨረታ ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ ይከናወናል፡፡ የጨረታ አሸናፊው በሚገዛው ንብረት ላይ የሚፈለግ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ግብር፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ፣ የስም ማዛወሪያ ክፍያዎች እና የሊዝ ክፍያዎች ይመለከተዋል፡፡ መያዣ ሰጪዎች ሐራጁ በሚከናወንበት ቦታ ቀንና ሰዓት መገኘት ይችላሉ፡፡ ባይገኙ ግን ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል፡፡ በባንኩ ብድር መምሪያ መስፈርት መሰረት እና በተሰጠው ጊዜ ውስጥ የሚፈለግበትን ለሚያሟላ ተጫራች ባንኩ 50% ብድር ሊያመቻች ይችላል፡፡ ለጨረታ የቀረቡትን ንብረቶች በስራ ሰዓት ኘሮግራም አስይዞ ለመጐብኘት ይቻላል፡፡ ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው፡፡   የመኖሪያ ቤት   ተ.ቁ   የተበዳሪዉ ስም   የመያዣ ሰጭዉ ስም   መኖሪያ/ የንግድ ቤት የሚገኝበት አድራሻ   የቦታው ስፋት በካሬ ሜትር   የንብረቱ አገልግሎት   የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር   የጨረታ መነሻ ዋጋ   ጨረታዉ የሚካሄድበት ቀን እና ሰዓት፤ 1. ዮረዳኖስ ተመስገን ጥሩነሸ ደመቀ እና ተመሰገን አያለዉ ሀዋሳ ከተማ ታቦር ክ/ከተማ ቀበሌ ፉራ ብሎክ-98 ብሎክ/ቁ1954 201.63 ካ.ሜ መኖሪያ ቤት SD00120081003 9,300,000.00 ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 2. ተገኘ ደንታሞ ተገኘ ደንታሞ ሆሳዕና ከተማ አራዳ ቀበሌ 235.75 ካ.ሜ መኖሪያ ቤት 1684/06 5,700,000.00 ግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡30 ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥሮች 011-6506900 እና 011-6506276 በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡

Closing Date

Check Details

A House & Building SaleBank RelatedForeclosureHouse & Building ForeclosureIndustry & Factory Foreclosuresale Recently

ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ. ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በመያዣ የያዛቸውን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 መሠረት በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል፡፡  

Nib International Bank

የሐራጅ ማስታወቂያ የሐራጅ ቁጥር – 028/18   ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ. ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በመያዣ የያዛቸውን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 መሠረት በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል፡፡              ተ.ቁ የተበዳሪው  ስም የንብረት አስያዥ ስም አበዳሪው ቅርንጫፍ                                                                                                             የመያዣ ንብረቱ መለያ የሐራጁ መነሻ ዋጋ በብር የሐራጁ ቀንና ሰዓት        አድራሻ የንብረቱ ዓይነት የካርታ ቁጥር የቦታ ስፋት (በካ.ሜ) 1 ኢኖክ ኃ/የተ/የግል ማህበር ተበዳሪው አራት ኪሎ ፕሪሚዬም አዳማ ከተማ፣ ጨፌ ቀበሌ ለፋብሪካ አገልግሎት የሚውል መጋዘን 490/84 27,000  190,000,000.00 14/09/2018 ዓ.ም ከ4:00-6:00 ሰዓት 2 ጎዶሊያስ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር አስቻለው አለሙ ተ/ሀይማኖት አዲስ አበባ ከተማ፣ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 1 2B+G+11 ለንግድ አገልግሎት የሚውል ህንፃ AA000020101860 376  158,486,011.67 14/09/2018 ዓ.ም ከ8:00-10:00 ሰዓት  ማሳሰቢያ፦ ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (C.P.0) በንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት በሐራጁ ቀን፣ ሰዓትና ቦታ በመገኘት መሣተፍ ይችላሉ፡፡ የሐራጁ አሸናፊ ያሸነፈበትን ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል የሚገባው ሲሆን ካልከፈለ ግን ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡ ባንኩስመንብረቱለገዥውእንዲዛወርለሚመለከተውየመንግስትአካልተገቢውንየድጋፍደብዳቤይጽፋል፡፡ገዥውከሽያጩእናከስምማዛወርጋርበተያያዘሊከፈሉየሚገባቸውየመንግስትታክሶች፣የካፒታልእድገትታክስእናተጨማሪእሴትታክስንጨምሮየመክፈልየሕግግዴታአለበት፡፡ በሐራጁ ላይ ተበዳሪ/መያዣሰጪወይምህጋዊወኪሎቻቸውመገኘትየሚችሉሲሆን፣ባይገኙምሂደቱየሚቀጥልይሆናል፡፡ ሐራጁ የሚካሄደው በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት አዲስ አበባ ከተማ፣ ልደታ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 07፣ ሰንጋ ተራ ንግድ ስራ ትምህርት ኮሌጅ ፊት ለፊት ባለው ህንፃ 3ኛ ፎቅ አዳራሽ ነው፡፡ በባንኩ የብድር ፖሊሲ እና በብሄራዊ ባንክ መመሪያ መሰረት መስፈርቱን ለሚያሟላ የሐራጁ ከፍተኛ ዋጋ አቅራቢ ባንኩ በተራ ቁጥር 1 ለተጠቀሰው ንብረት እስከ 50% እንዲሁም በተራ ቁጥር 2 ለተጠቀሰው ንብረት እስከ 40% ብድር ሊያመቻች ይችላል፡፡ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት በስልክ ቁጥር 0115571685 ወይም 0114622032 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡ ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ሐራጁን በማንኛውም ጊዜ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡                                                                                                                        ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ  

Closing Date

Check Details

A House & Building SaleBank RelatedForeclosureHouse & Building Foreclosuresale Recently

ቡና ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ. 97/1990 (እንደተሻሻለው) በተሰጠው ስልጣን መሠረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

Bunna Bank

                        የሐራጅ ማስታወቂያ             ቁጥር፤ ቡባ/ሕአዳ/ሐራጅ/030/2018                    ቡና ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ. 97/1990 (እንደተሻሻለው) በተሰጠው ስልጣን መሠረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡   ተ.ቁ.   የተበዳሪ ስም   አበዳሪ ቅርንጫፍ   ለጨረታ የቀረበው ንብረትና የቦታ ስፋት   የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር   ጨረታው የሚከናወንበት     ጨረታው የወጣው     ለጨረታ የቀረበው ንብረት   ከተማ/ክ/ከተማ/ ቀበሌ ወረዳ/ የቤት ቁጥር   የካርታ ቁጥር   የቦታ ስፋት   ቀን   ሰዓት     1     አቶ አህመድ አብድሩፍ አልአሚን     ኢምፔሪያል   ለመኖሪያና ለድርጅት  አገልግሎት የሚውል ሕንጻ (B+G+12) (ያልተጠናቀቀ)   በአዲስ አበባ ከተማ፣ ቦሌ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 03     AA000060401394     658 ካ.ሜ     714,591,754.44       ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም       4፡00-5፡00     ለሁለተኛ ጊዜ የሐራጅ ደንቦች፣ ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ (1/4ኛ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ.) ብቻ በቡና ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡ አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ አሸናፊ መሆኑ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ባሉት በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ ተጠቃሎ መከፈል አለበት፡፡ ካልተከፈለ የተያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል፡፡ በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሐራጅ ሲቀርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃሉ፡፡ ላላሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ በዕለቱ ይመለስላቸዋል፡፡ በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪ እና ንብረት አስያዥ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ብቻ ናቸው፡፡ ተበዳሪ እና ወኪሎቻቸው ባይገኙም ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል፡፡ የተጫራቾች ምዝገባ ከእያንዳንዱ የንብረት ሐራጅ መዝጊያ ሰዓት ከሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡ በሐራጁ የመጨረሻ ሰላሳ ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ አይካሄድም፡፡ የሐራጁ አሸናፊ /ገዢ/ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን፤ ግብር በዋጋው ላይ የሚታሰብ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (15%) ካለ ከስም ማዛወሪያ ክፍያ ጋር የተገናኙና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ታክስ እና ግብሮች ገዥው /አሸናፊው/ ይከፍላል፡፡ በሐራጁ የተዘረዘሩትን ንብረቶች ለማየት ከአበዳሪ ቅርንጫፉ ጋር በመነጋገር ፕሮግራም አስይዞ መጎብኘት ይቻላል፡፡ ተጫራቹ የጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው አሸናፊነቱን የሚገልፅ ደብዳቤ በጽሑፍ ሲደርሰው ብቻ ነው፡፡ ጨረታው በቡና ባንክ አ.ማ ዋናው መስሪያ ቤት ቦሌ ክፍለ ከተማ፤ ከወሎ ሰፈር አደባባይ ወደ ቦሌ ሲሄዱ ሩዋንዳ መታጠፊያ ሳይደርሱ በሚገኘው የባንኩ ሕንፃ 9ኛ ፎቅ በሚገኘው አዳራሽ ውስጥ የሚካሄድ ይሆናል፡፡ የባንኩን የብድር ፖሊሲ እና መመሪያ መስፈርት ለሚያሟሉ ተጫራቾች ባንኩ ብድር ያመቻቻል፡፡ ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ መረጃ ፣ ሕግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ስ.ቁ 011-1-58-08-63/011-1-26-36-09 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።

Closing Date

Check Details

A House & Building SaleBank RelatedForeclosureHouse & Building Foreclosuresale Recently

ቡና ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ. 97/1990 (እንደተሻሻለው) በተሰጠው ስልጣን መሠረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

Bunna Bank

                       የሐራጅ ማስታወቂያ             ቁጥር፤ ቡባ/ሕአዳ/ሐራጅ/029/2018                    ቡና ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ. 97/1990 (እንደተሻሻለው) በተሰጠው ስልጣን መሠረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡   ተ.ቁ.   የተበዳሪ ስም   የንብረት አስያዥ ስም   አበዳሪ ቅርንጫፍ   ለጨረታ የቀረበው ንብረትና የቦታ ስፋት   የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር   ጨረታው የሚከናወንበት     ጨረታው የወጣው     ለጨረታ የቀረበው ንብረት   ከተማ/ክ/ከተማ/ ቀበሌ ወረዳ/ የቤት ቁጥር   የካርታ ቁጥር   የቦታ ስፋት   ቀን   ሰዓት     1     ላማክ አስመጪ እና ላኪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር       አቶ መክብብ ደበበ አበጋዝ     ኢምፔሪያል     የመኖሪያ ቤት G+2     ን/ስ/ላፍቶ ክ/ከተማ ወረዳ 11 ሃና ማርያም ወረዳ 11 ጤና ጣቢያ አካባቢ     ዴ2/16/184/9369/000756/01     147.69 ካ.ሜ       20,591,593.82   ግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም   4፡00- 5፡00     ለሦስተኛ ጊዜ   2     አቶ መላኩ አለሙ በዙ     ተበዳሪ     ዓብይ     ኮንዶሚኒየም መኖሪያ ቤት     በአዲስ አበባ ከተማ፣ ቦሌ ክ/ከተማ፣ አያት ኮንዶሚኒየም ብሎክ 99/12     AA000061007331990112       58.86 ካ.ሜ       3,355,020.00       ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም       5፡00-6፡00       ለመጀመሪያ ጊዜ     3     አቶ ሀብቱ እያቸው መንገሻ     ተበዳሪ     ጎንደር ፋሲል     ኮንዶሚኒየም መኖሪያ ቤት       በጎንደር ከተማ፣ አዘዞ ጠዳ ወረዳ፣ ቀበሌ 20 አባ ሳሙኤል አከባቢ     5388/14       40.13 ካ/ሜ       1,833,421.48       ግንቦት 11 ቀን 2018 ዓ.ም       8፡00-9፡00     ለሦስተኛ  ጊዜ         4         አቶ ተስፋሁን ታዘብኩ ታይቶ     ተበዳሪ     በቅሎ ቤት     የመኖሪያ ቤት     በኦሮሚያ ክልል፣ ሸገር ከተማ፣ ሱሉልታ ክ/ከ፣ አትሌት መንደር አከባቢ የሚገኝ     OR00002031905016     400.41 ካ/ሜ       13,085,630.46       ግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም       5፡00-6፡00     ለሦስተኛ ጊዜ   የሐራጅ ደንቦች፣ ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ (1/4ኛ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ.) ብቻ በቡና ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡ አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ አሸናፊ መሆኑ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ባሉት በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ ተጠቃሎ መከፈል አለበት፡፡ ካልተከፈለ የተያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል፡፡ በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሐራጅ ሲቀርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃሉ፡፡ ላላሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ በዕለቱ ይመለስላቸዋል፡፡ በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪ እና ንብረት አስያዥ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ብቻ ናቸው፡፡ ተበዳሪ እና ወኪሎቻቸው ባይገኙም ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል፡፡ የተጫራቾች ምዝገባ ከእያንዳንዱ የንብረት ሐራጅ መዝጊያ ሰዓት ከሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡ በሐራጁ የመጨረሻ ሰላሳ ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ አይካሄድም፡፡ የሐራጁ አሸናፊ /ገዢ/ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን፤ ግብር በዋጋው ላይ የሚታሰብ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (15%) ካለ ከስም ማዛወሪያ ክፍያ ጋር የተገናኙና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ታክስ እና ግብሮች ገዥው /አሸናፊው/ ይከፍላል፡፡ በሐራጁ የተዘረዘሩትን ንብረቶች ለማየት ከአበዳሪ ቅርንጫፉ ጋር በመነጋገር ፕሮግራም አስይዞ መጎብኘት ይቻላል፡፡ ተጫራቹ የጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው አሸናፊነቱን የሚገልፅ ደብዳቤ በጽሑፍ ሲደርሰው ብቻ ነው፡፡ ጨረታው በቡና ባንክ አ.ማ ዋናው መስሪያ

Closing Date

Check Details

A House & Building SaleBank RelatedForeclosuresaleVehicle Foreclosure Recently

ወጋገን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 መሰረት ከዚህ በታች የቀረቡትን የመያዣ ንብረቶች በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

Wegagen bank

                                           ወጋገን ባንክ አ.ማ                         ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሀራጅ ጨረታ ማስታወቂያ                               ቁጥር፡ ወጋገን 023/2018        ወጋገን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 መሰረት ከዚህ በታች የቀረቡትን የመያዣ ንብረቶች በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡            ተ.ቁ የተበዳሪው ስም ንብረት አስያዥ አበዳሪ ቅርንጫፍ የተሽከርካሪ            ዓይነት የሰሌዳ ቁጥር የሻንሲ/ሴሪያል/ ቁጥር የሞተር ቁጥር ዘመን የነዳጅ አይነት የጨረታ መነሻ        ዋጋ ጨረታው የሚከናወንበት ቀን ቀን ሰዓት 1 ኤን ኬ ኤች ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማ/ ተበዳሪው ሰባራ ባቡር ድርብ ተግባር አአ-03-B33009 MR0DB9CD7M5151328 2GD-5010093 2021 ናፍጣ 7,200,000.00   ግንቦት 13/2018     ዓ.ም   ከጧቱ 3፡00-6፡00 ሰዓት 2 አቶ አማኑኤል አብርሃ ተበዳሪው ባምቢስ ድርብ ተግባር አአ-03-A29336 MROKOB8C0G1111217 2GD-0042332 2016 ናፍጣ 6,000,000.00   ማሳሰብያ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው የጨረታ መነሻ ዋጋ ¼ (አንድ አራተኛ) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (C.P.O) በወጋገን ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት በጨረታው ዕለት በመቅረብና በመመዝገብ በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡፡ የጨረታ አሸናፊ ከባንኩ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ከተሰጠው ቀን ጀምሮ ቀሪውን ገንዘብ በ15 /አስራ አምስት/ ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፣ ላላሸነፉት ተጫራቾች ግን ያስያዙት ሲፒኦ ወዲያዉኑ ይመለስላቸዋል፡፡ በጨረታው አሸናፊ ለሆነ፤ የባንኩን የብድር ፖሊሲ፤ መመሪያ እና ቅድመ ሁኔታ ለሚያሟላ ተጫራች ባንኩ በውስጥ መመሪያ መሰረት ብድር ሊያመቻች ይችላል፡፡ የተጫራቾች የምዝገባ ሰዓት፤ ከጧቱ 3፡00 – 4፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ ሲሆን ምዝገባው ከተጠናቀቀ በኋላ ለእያንዳንዱ ንብረት የሚመደበው የጥሪ ሰዓት 30 ደቂቃ ብቻ ነው፡፡ ሆኖም የጨረታው መጠናቀቂያ ሰዓት ድረስ አሸናፊው ካልተለየ አሸናፊ እስኪለይ ድረስ ጨረታው ይቀጥላል፡፡ በጨረታው የተሻለ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ጨረታውን ካካሄደው ከባንኩ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ሲደርሰው ብቻ አሸናፊ ይባላል፡፡ ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይጽፋል፡፡ ጨረታው የሚካሄደው፡ በወጋገን ባንክ ዋና መስርያ ቤት 13ኛ ፎቅ ባለው የመሰብሰብያ አዳራሽ ይሆናል፡፡ ለሀራጅ ጨረታ የቀረቡትን ንብረቶች ለመጎብኘት የሚፈልግ ተጫራች የጨረታው ቀን ከመድረሱ ከ7 የሥራ ቀናት በፊት ከባንኩ ጋር ቀጠሮ በማስያዝ መጎብኘት ይችላል፡፡ ተበዳሪው /ንብረት አስያዥ/ ወይም ሁለቱም በጨረታው ቀን እና ሰዓት በቦታው ላይ መገኘት ይችላሉ፡፡ ነገር ግን ተበዳሪው /ንብረት አስያዡ/ በጨረታ ቀን እና ሰዓት በቦታው ባይገኝ ጨረታው በሌለበት ይካሄዳል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ጨረታው ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች ወይም የተጫራቾች ህጋዊ ተወካዮች ብቻ ናቸው፡፡ ማንኛውንም ለመንግስት ሊከፈል የሚገባውን ክፍያ ሙሉ በሙሉ የጨረታው አሸናፊ የሚከፍል ይሆናል፡፡ ለበለጠ ማብራሪያ ወይም የጉብኝት ቀጠሮ ለማመቻቸት ወጋገን ባንክ አ.ማ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት 011-558-18-37፣ ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡   ወጋገን ባንክ አ.ማ

Closing Date

Check Details

A House & Building SaleBank RelatedForeclosureHouse & Building ForeclosuresaleVehicle Foreclosure Recently

ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ.97/1990 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

Abay Bank

    የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር አባይ 71/2018 ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ.97/1990 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተቁ     የተበዳሪው ስም   የንብረት አስያዥ ስም   የንብረቱ አድራሻ       የቦታው ስፋት     የባለቤትነት ማረጋገጫ/የይዞታ ልዩ መለያ/ ሰነድ (ካርታ)ቁጥር     የንብረቱ            አይነት     የጨረታ መነሻ ዋጋ   ጨረታው የሚከናወንበት                 ጊዜ አበዳሪው ቅ/ፍ ከተማ ወረዳ ቀበሌ የቤት.ቁ ቀን ሰዓት 1 ሙልጌታ ሽፈራው ሽፈራው ገላው ቁጭ ቁጭ   01 –   200ካ ሜ 522/2012 የንግድ 753,452.00 ግንቦት 28 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 2 ሙልጌታ ሽፈራው ሽፈራው ገላው ቁጭ ቁጭ   01   190ካ/ሜ 30/08 ለመኖሪያ 747,577.00 ግንቦት 28 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 3 ሙልጌታ ሽፈራው ሙልጌታ ሽፈራው ቁጭ ቁጭ   01   300.00ካ/ሜ 84/07 ለመኖሪያ 1,529,840 .00 ግንቦት 29 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 4 አያሌው ዱጋሳ የተበዳሪው ቁጭ ቁጭ   01 – 300ካ/ሜ 99/2014 ለመኖሪያ 1,848,281.00 ግንቦት 29 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 5 አዝመራው አንዱአለም የተበዳሪው ቁጭ ቁጭ   01 – 180.00 ካ/ሜ 258/06 ለመኖሪያ 1,473,713.00 ሰኔ 1 /2018 ዓ.ም   ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 6 አእምሮ መኮንን የተበዳሪው ቁጭ ቁጭ   02   200.00 ካ/ሜ 199/2010 ለመኖሪያ 770,964.00 ሰኔ 1 /2018 ዓ.ም   ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 7 ቻላቸው አለምነህ የተበዳሪው ቁጭ ቁጭ   01   200ካ/ሜ 202/09 ለመኖሪያ 480,525.00 ሰኔ 2 /2018 ዓ.ም   ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 8 ካሳዬ ዘውዴ የተበዳሪው ቁጭ ቁጭ   01   250.00 ካ/ሜ 747/2012 ለመኖሪያ 534,930.00 ሰኔ 2 /2018 ዓ.ም   ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 9 ፋሲካ እስከመቼ ተናኜ ፀጋዬ ቁጭ ቁጭ   01   250ካ/ሜ 448/2011 ለመኖሪያ 444,377.00 ሰኔ 3 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 10 ዳኜ መላክ የተበዳሪው ቁጭ ቁጭ     01   200 ካ/ሜ 119/2011 ለመኖሪያ 532, 126.00 ሰኔ 3 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 11 ጌትነት የኔአለም ጌትነት የኔአለም ቡሬ ቡሬ   03   250ካ/ሜ 6117/2007 የመኖሪያቤት 1,970,388.00 ሰኔ 4 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 12 መንግስቴ ታደሰ መንግስቴ ታደሰ ቡሬ ቡሬ   01   150ካ/ሜ 18020/2015 የመኖሪያቤት 652,923.00 ሰኔ 4 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 13 መንግስቴ ታደሰ የተበዳሪው ቡሬ ቡሬ   04   201.56ካ/ሜ 16822/2013 የመኖሪያቤት 3,752,491.00 ሰኔ 5 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 14 በልስቲ ፀሀይ ዘመናይ ጌታሁን ቡሬ ቡሬ   03   200ካ/ሜ 10843/09 የመኖሪያቤት 812,354.00 ሰኔ 5 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 15 ግርማው ወርቁ ያለምወርቅ ይታይህ ቡሬ ቡሬ   07   172.88 ካ/ሜ   46/ቡከ01/61 የመኖሪያቤት 1,025,988.00 ሰኔ 6 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 16 አማረ ደሴ የተበዳሪው እንጅባራ እንጅባራ   02   450ካ/ሜ   512/08 የንግድ 4,261,596.00 ሰኔ 6 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 17 መዝገቡ ጥላሁን የተበዳሪው አዴት አዴት   01   180ካ/ሜ   ከአገ/5686/09 የመኖሪያ ቤት 756,703.00 ሰኔ 8 /2018 ዓ.ም ጠዋት ከ4፡00 – 6፡00 18 መዝገቡ ጥላሁን ደጀኔ አምባው አዴት አዴት   01   200ካ/ሜ   ከአገ/113202/13 የመኖሪያቤት 704,030.00 ሰኔ 8 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00 19 ተመስገን አስሬ የተበዳሪው መሀል ገበያ ባሕርዳር   14   510ካ/ሜ   04/001/3367 የመኖሪያቤት 7,632,770.00 ሰኔ 8 /2018 ዓ.ም ከሰዓት ከ8፡00 – 10፡00                                                                                                       የተሸከርካሪ ጨረታ   ተ/ቁ ተበዳሪ ንብረት አስያዥ አበዳሪ ቅርንጫፍ የተሸከርካሪው ዓይነት የሻንሲ ቁጥር   ሞተር ቁጥር   የሠ/ቁጥር   ስሪት   የጨረታ መነሻ   የጨረታው ቀን    ሰዓት   1 ጃፋር መሀመድ ተበዳሪው ዋና መስሪያቤት ሲኖትራክ LZZ5BLSFPN036072 WP1254400E2011423D021175 ኢት03-A24566 2023 3,028,992

Closing Date

Check Details

Bank RelatedForeclosureIndustry & Factory Foreclosuresale Recently

ፀደይ ባንክ አ.ማ ለአቶ እንግዳየሁ ፋንታሁን ለሰጠው ብድር በመያዣ የያዘውን በአብክመ ክልል በእንጅባራ ከተማ 02 ቀበሌ  የካርታ ቁጥር 77/2010 በአቶ አክሊሉ መኮንን ያለው ስም ተመዝግቦ የሚገኘውን 1ሄክታር ስፋት ያለው ሲራሚክ ፋብሪካ በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

Tsedey Bank S.C

         ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ ፀደይ ባንክ አ.ማ ለአቶ እንግዳየሁ ፋንታሁን ለሰጠው ብድር በመያዣ የያዘውን በአብክመ ክልል በእንጅባራ ከተማ 02 ቀበሌ  የካርታ ቁጥር 77/2010 በአቶ አክሊሉ መኮንን ያለው ስም ተመዝግቦ የሚገኘውን 1ሄክታር ስፋት ያለው ሲራሚክ ፋብሪካ በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል፡፡ የቤቱ የጨረታ መነሻ ዋጋ ግምት ብር 51,094,692.50 (አምሳ አንድ ሚሊየን ዘጠና አራት ሺህ ስድስት መቶ ዘጠና ሁለት ብር ከ50 ሳንቲም) ነው፡፡ ተጫራቾች የቤቱን የጨረታ መነሻ ዋጋ ¼ (በጥሬ ገንዘብ ወይም በሲፒኦ) በፀደይ ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት ለጨረታ መስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ በጨረታው የሚሳተፈው በሕግ ሰውነት ያገኘ ሰው ከሆነ የድርጅቱን መመስረቻ ጽሑፍ ወይም መተዳደሪያ ደንብ ፤ሕጋዊ ሰውነት ያገኘበትን የምዝገባ የምስክር ወረቀት እንዲሁም ሕጋዊ ውክልና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ የሚረጋገጠው የጨረታው ውጤት በሚመለከተው አካል ጸድቆ በባንኩ ደብዳቤ ሲሰጠው ይሆናል፡፡ የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ በባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈልና በጨረታ ያሸነፈውን ንብረት መረከብ ይኖርበታል፡፡ አሸናፊው በ15 ቀናት ውስጥ ገንዘቡን ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ያሆናል፡፡ በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ይመለስላቸዋል፡፡ የጨረታ አሸናፊው ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች ፣ግብር፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ 15% ይከፈልበታል እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማንኛውንም ወጭዎች ይሸፍናል፡፡ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ካለ ባንኩ የሚከፍል ሆኖ ለቀረው የሊዝ ክፍያ ገዡ ከሚመለከተው የመንግስት አካል ጋር ይዋዋላል፡፡ ተጫራቾች ቤቱን በባንኩ አማካኝነት መጎብኘት ወይም ማየት ይችላሉ፡፡ ጨረታው ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 3፡00 እስከ 6፡00 በእንጅባራ ከተማ በፀደይ ባንክ አ.ማ እንጅባራ ዲስትሪክት ቢሮ ላይ ይደረጋል፡፡ ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0918779825

Closing Date

Check Details