Tender Notice Board
Discover the latest public procurement and private sector tenders from across Ethiopia. Register to unlock full details.
Search Tenders
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
የሐራጅ ማስታወቂያ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተ.ቁ የተበዳሪው ስም የንብረት አስያዥ ስም የመያዣ ንብረቱ መለያ የሐራጅ መነሻ ዋጋ (ብር) ሐራጁ የሚከናወንበት ቀን እና ሰዓት አድራሻ የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር የይዞታው ስፋት (ካ.ሜ) የይዞታው አይነት/ የሚሰጠው አገልግሎት 1. አቶ ተመስገን ጫላ ጃለታ ተበዳሪው ሸገር ከተማ ፉሪ/ክ/ከ የቀድሞ ወረዳ 4 L/349/2003/B6/P1 468 መኖሪያ ቤት 21,582,351.71 28/9/2018 ዓ.ም 3፡00-4፡00 ጠዋት 2. አቶ በለጠ ማሞ ፈይሳ በአለቃ ማሞ ፈይሳ በአዲስ አበባ ከተማ፣የካ ክ/ከተማ ወረዳ 01 የካ/239500/12 346.21 መኖሪያ ቤት 9,488,058.72 28/9/2018 ዓ.ም 4፡00-5፡00 ጠዋት 3. አሌክሳንድራ ታደሰ ባዶ ተበዳሪዉ ሃዋሳ ከተማ፣ ታቡር ክ/ከተማ ሂማታ ቀበሌ 8580 150 መኖሪያ ቤት 2,724,365.26 28/9/2018 ዓ.ም 3፡00-4፡00 ጠዋት 4. አቶ ለገሰ ሙለታ ያሚ እና የሰውዘር አለበል ኃይሉ ተበዳሪዎች ሻሸመኔ ከተማ አለቼ ክ/ከተማ አዋሾ ወረዳ 01 ቀበሌ WBIFBG/A/L/937/09 5000 ለፋብሪካ አገልግሎት የሚውል ሕንጻ 38,071,965.73 28/9/2018 ዓ.ም 3፡00-4፡00 ጠዋት 5. ሃይለማሪያም ክንዴ ተበዳሪው በደብረ ማርቆስ ከተማ ተድላ ጓሉ ክ/ከተማ ቀበሌ 12 K/2004 200.00 የመኖሪያ ቤት 2,389,326.28 28/9/2018 ዓ.ም 3፡00-4፡00 ጠዋት 6. አቶ ሀብታሙ እንየው ምህረቴ ወይ አገሬ ደምለው በባህርዳር ከተማ፣ ጣና ክ/ከተማ፣ ቀበሌ 16 AM001060516004 255.98 መኖሪያ ቤት 6,814,310.66 28/9/2018 ዓ.ም 3፡00-4፡00 ጠዋት በመሆኑም፡- ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የሐራጁን መነሻ ዋጋ 1/4 ኛ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላል፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሲፒኦ ማቅረብ ተመራጭ ነው፡ ከተራ ቁጥር 1-2 ላይ የተጠቀሱት ንብረቶች ጨረታ የሚከናወነው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲሱ ዋናው መስሪያ ቤት 42ኛ (ወለል) ፎቅ ቢሮ ቁጥር 4203 ነው፤ በተራ ቁጥር 3 ላይ የተጠቀሰው ንብረት ጨረታ የሚከናወነው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሀዋሳ ዲስትሪክት ቅጥር ግቢ ፣በተራ ቁጥር 4 ላይ የተጠቀሰው ንብረት ጨረታ የሚከናወነው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሻሸመኔ ዲስትሪክት ቅጥር ግቢ፣ በተራ ቁጥር 5 ላይ የተጠቀሰው ንብረት ጨረታ የሚከናወነው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደብረ ማርቆስ ዲስትሪክት ቅጥር ግቢ ሲሆን በተራ ቁጥር 6 ላይ የተጠቀሰዉ ንበረት ጨረታዉ የሚከናወነዉ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባህር ዳር ዲስትሪክት ቅጥር ግቢ ዉስጥ ነው፡፡ የንግድ ማህበርን ወክሎ ለመጫረት የማህበሩን መመስረቻ እና መተዳደርያ ደንብ የያዘና በማህበሩ ስም ንብረት ለመግዛት ስልጣን ያለው መሆን ያለበት ሲሆን ይህንኑ የሚያረጋግጥ ሰነድ በማቅረብ ይሆናል፡፡ ከመኖሪያ ቤቶች በስተቀር ለጨረታ የቀረቡ ንብረቶችን በጨረታ አሸንፎ የገዛ በሽያጩ ገንዘብ ላይ 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ ይከፍላል፡፡ የጨረታ አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች፣ ግብር፣ እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውንም ወጪዎች ይከፍላል፡፡ ንብረቶቹን ለመጎብኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋናው መስሪያ ቤት 42 ፎቅ በአካል በመቅረብ ባንኩ በሚያመቻቸው ፕሮግራም መሰረት መጎብኘት ይቻላል፡፡ በጨረታው ከፍተኛ የሆነ የጨረታ ዋጋ የሰጠ ተጫራች በባንኩ የጨረታ አሸናፊነት ደብዳቤ ከደረሰው ቀን ጀምሮ ቀሪ የሽያጩን ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ክፍያውን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ካልከፈለ ለሐራጁ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፡፡ ንብረቶቹን በጨረታ
Closing Date
Check Details
Hijra Bank S.C hereby invites eligible and qualified suppliers to submit sealed Request for proposals (RFP) for the supply of Automated Teller Machines (ATMs). The detailed technical specifications and requirements are provided in the Bidding Documen
Hijra Bank S.C Invitation to Local Competitive Bid Date: March 30, 2026 Bid Name Automated Teller Machines (ATMs). Hijra Bank S.C hereby invites eligible and qualified suppliers to submit sealed Request for proposals (RFP) for the supply of Automated Teller Machines (ATMs). The detailed technical specifications and requirements are provided in the Bidding Document. Interested bidders may obtain the Bidding Document and submit their proposals in accordance with the instructions outlined therein. Description Bid Closing Date and Time Bid Opening Date and Time Amount of Bid Security Specification & Quantity Automated Teller Machine (ATM) April 15,2026 up to 11:00 local time April 16,2026 at 04:00 local time 500,000.00 As specified in the bid document Hence, eligible bidders are hereby invited to participate in the supply of the above-stated items and submit their Request for Proposal in accordance with the requirements of this bid. Interested and eligible bidders may collect the bidding document during office hours (Monday to Friday) from 8:00am–12:00pm and from 1:00pm–5:00pm and Saturday from 8:00am–12:00pm commencing from March 30, 2026 to April 15,2026 (bid closing date) from Olympia square road to Bambi’s 1st floor new building next to Hijra bank, Office of Facility and Supply management. A complete set of bidding document in English may be purchased by interested bidders upon payment of nonreturnable fee of Birr 300 (Birr three hundred only) for bid documents at Hijra Bank S.C Olympia Square Nejashi branch in cash. Bidders should provide copy of eligibility documents (Renewed Trade License, VAT Registration Certificate, Trade Registration certificate, Tax Clearance, TIN Certificate, FDRE registration supplier list and Manufacturing Authorization) A bid document must be accompanied by a bid security of birr stated in the table above. Bid bond shall be in the form of CPO or unconditional Bank guarantee in the name of Hijra Bank which is valid for 120 days in a separate envelop attached with the technical part of the bid document . Prices quoted shall remain valid for 90 days starting from the Technical bid document opening date. Bidder should submit a Completed Bid documents to be enclosed sealed envelopes marked with the bid name, Bid document for Delivery of Automated Teller Machine (ATM) and deposited in the Bid Box on or before March April 15,2026 upto 11:00 local time, late bids will not be accepted and will be returned unopened. The complete bid must be submitted in one original, clearly marked “ORIGINAL” and one copy also, clearly marked “COPY” and each envelops shall be separately signed and sealed which in the event of any discrepancy between them the Original will prevail – then both of which will be submitted in an envelope sealed and clearly marked with identifying the item. Bids will be opened on April 16, 2026 at the specified date and time on the above table at Hijra Bank Facility and Supply management office, located at Olympia square road to Bambis new building next to Hijra bank building on 1st Please be informed that the bank shall not facilitate foreign currency approval and LC So that, it expected from your own sources and the quotation should be in Ethiopian Birr. Interested bidders may participate on the bidding opening ceremony. The Bank reserves the right to accept or reject the bid either fully or partially as found appropriate. For further information please refer to. Hijra Bank S.C Facility and Supply management office Olympia square road to Bambis new building next to Hijra Bank Building on 1st floor Tel: 011-5584406 P.O Box 1537code1250 Addis Ababa, Ethiopia
Closing Date
Check Details
የኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ ሲገለገልባቸው የነበሩ ያገለገሉ የተለያዩ አቅም ያላቸው ጀነሬተሮች፣ ካዝናዎች፣ኮምፒውተሮች፣ ፕሪንተሮች፣ ዩፒኤሶች ፣ የብር መቁጠሪያ ማሽኖች፣ የተለያዩ የቢሮ ወንበሮች (የመሽ ወንፊት፣ የፋቢሪክ እና የቆዳ)፣ ጠረጴዛዎች፣ የብረት ፋይል ካቢኔቶች፣ ካዉንተር እና ኬጂ ከነ ጥበቃ ቤቶች እና ከሌሎች ቁርጥራጭ ብረቶች ጋር፣ አሉሚኒየም ፓርትሽኖች፣ የቅርንጫፍ ማስታወቂያ ታ
የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር FA- 10/2025/26 የኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ ሲገለገልባቸው የነበሩ ያገለገሉ የተለያዩ አቅም ያላቸው ጀነሬተሮች፣ ካዝናዎች፣ኮምፒውተሮች፣ ፕሪንተሮች፣ ዩፒኤሶች ፣ የብር መቁጠሪያ ማሽኖች፣ የተለያዩ የቢሮ ወንበሮች (የመሽ ወንፊት፣ የፋቢሪክ እና የቆዳ)፣ ጠረጴዛዎች፣ የብረት ፋይል ካቢኔቶች፣ ካዉንተር እና ኬጂ ከነ ጥበቃ ቤቶች እና ከሌሎች ቁርጥራጭ ብረቶች ጋር፣ አሉሚኒየም ፓርትሽኖች፣ የቅርንጫፍ ማስታወቂያ ታፔላዎች፣ ያገለገሉ የመኪና ባትሪዎች፣ ያገለገሉ የመኪና ጎማዎች፣ የተቃጠለ የመኪና ዘይት ከነ በርሜሎቹ ጋር፣ አሮጌ ጋዜጣዎች፣ ባዶ የቶነር እቃዎች፣ የሽንት ቤት መቀመጫዎች እና የእጅ መታጠቢያ ሲንኮች፣ የወለል የፕላስቲክ ታይልስ፣ ኮሪደሮች እና በረንዳ ላይ የሚቀመጡ የአበባ ማሳደጊያ ሳህኖች እና የመሳሰሉትን ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። ስለዚህ ለመግዛት ለሚፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን መመሪያዎች መከተል ይኖርባቸዋል: – የዕቃዎቹ ዓይነትና ዝርዝር በጨረታው ሰነድ ላይ የሚገኝ በመሆኑ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ከሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት እስከ ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም 8፡00 ሰዓት ድረስ የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፊኬት ወይም የግብር መለያ ካርድ ያላችሁ ተጫራቾች ቦሌ መንገድ የኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ ኢጆ ቅርንጫፍ ወይም በአቅራቢያዎ በሚገኝ የባንኩ ቅርንጫፍ በመሄድ ላገለገሉ ዕቃዎች ጨረታ ሰነድ መግዣ ብር 300.00 (ሦስት መቶ) በሂሳብ ቁጥር ETB1446500010001 በማስገባት ደረሰኙን በመያዝ የጨረታ ሰነዱን ቦሌ መንገድ ከአፍሪካ ኢንሹራንስ ፊትለፊት፣ ራንግ ህንጻ 7ኛ ፎቅ ከባንኩ ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል መውሰድ ይችላሉ። የዕቃዎቹን ዓይነትና ዝርዝር ሁኔታ በአካል ማየት ለሚፈልጉ ተጫራቾች የከፈሉበትን ስሊፕ እና የጨረታ ሰነዱን በመያዝ ሱሉልታ አካባቢ ሁለት ቦታ በሚገኙት የባንኩ መጋዘኖች ሹፉኔ ቻይና ጋራጅ 100 ሜትር ገባ ብሎ አነን ሰላሌ የወተት ማቀነባበሪያ ቅጥር ግቢ ውስጥ እና ሱሉልታ አዲስ የተሰራዉ ክ/ከተማ ከዋና መንገዱ ወደ ቀኝ 200 ሜትር ገባ ብሎ በሚገኘው ፒልከን ተብሎ በሚታወቀው የባንኩ ግምጃ ቤት ውስጥ በመገኘት ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነዱን የገዙ ተጫራቾች ብቻ በተቀመጠው ፕሮግራም መሠረት ግንቦት 3፣ 5 እና 7 ቀን 2018 ዓ.ም ከጧቱ 3፡00 ሰዓት እስከ 10፡00 ሰዓት ድረስ እንዲሁም ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም ከጧት 3፡00 ሰዓት እስከ 6፡00 ሰዓት መጎብኘት ይችላሉ። እንዲሁም የተቃጠለ የመኪና ዘይት ከነበርሜሉ ያለበትን ሁኔታ ለመጎብኘት ቄራ በረት ከአልማዝዬ ሜዳ ወደ ጎፋ በሚወስደው ዋናው መንገድ 100 ሜትር እንደተጓዙ በቀኝ በኩል የባንኩ ጋራጅ ቅጥር ግቢ ውስጥ በማንኛውም የሥራ ሰዓት እስከ ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም 6፡00 ሰዓት ድረስ መጎብኘት ይችላሉ። ገዢዎች የሚገዙበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቬሎፕ እስከ ጨረታ መዝጊያ ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም 8፡00 ሰዓት ድረስ ቦሌ መንገድ ራንግ ህንጻ ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል በአካል ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውን በመላክ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ በማስገባት መጫረት ይችላሉ። ባንኩ የሚከተለው የማወዳደሪያ ዘዴ በሰነዱ ሰንጠረዥ ላይ ንብረቶቹ እንደተዘረዘሩት ዓይነት በተናጠል መስመር በመስመር ሲሆን ባንኩ የተሻለ ሆኖ ካገኘም በጥቅል ወይም በጅምላ ያወዳድራል። ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ንብረት የጠቅላላ መነሻ ዋጋ 10% (አስር በመቶ)ዉን በባንክ ክፍያ ማዘዣ (CPO) የጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፤
Closing Date
Check Details
ስኬት ባንካ አ.ማ (የቀድሞ አዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም አ.ማ) ብድር ሲሰጥ በመያዣነት የያዛቸዉን ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በአዋጅ ቁጥር 97/1990 እና እንደተሻሻለዉ አዋጅ ቁጥር 216/92 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
የሐራጅ መስታወቂያ ስኬት ባንካ አ.ማ (የቀድሞ አዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም አ.ማ) ብድር ሲሰጥ በመያዣነት የያዛቸዉን ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በአዋጅ ቁጥር 97/1990 እና እንደተሻሻለዉ አዋጅ ቁጥር 216/92 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተ/ቁ የተበዳሪው ስም የዋሱ ስም የቤቱ ዓይነት ብድሩ የወጣበት ቅርጫፍ ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻና የቦታ ስፋት መነሻ ዋጋ ሐራጅ የሚካሄድበት ቦታ ምርመራ ክ/ከተማ ወረዳ የቤቱ ካርታ ቁጥር የቦታ ስፋት በካ.ሜ ቀን ሰዓት 1 ፋሲካ መላኩ በራሳቸዉ መኖሪያ ኮንዶሚኒዬም ቤት ቃሊቲ ዱከም መልካ MDMW/356/05 25.33 1,160,747.25 26/08/2018 ዓ.ም 5፡00 ለመጀመሪያ ጊዜ 2 ኤን.መብሬ.ኢንተ.ቢ.ግ.ሃ.የተ.የግ.ማ ሽታዬ ጋሻዉ ለንግድ ጎፋ አ/አ/ን/ስ/ላፍቶ 08 NL130141454109013347 109 3,728,791.79 28/08/2018ዓ.ም 4፡40 በድጋሚ 3 አብርሀም ፍቃዱ በራሳቸዉ መኖሪያ ቤት መርካቶ ፉሪ 01 Wt/24/2001 224 3,886,785.97 29/08/2018 5፡00 ለመጀመሪያ ጊዜ 4 ሰአዳ ነጋሽ በራሳቸዉ መኖሪያ ቤት ሰንዳፋ ሰንዳፋ በኬ 01 OR035011009012 205.10 2,104,205 30/08/2018ዓ.ም 5፡00 በድጋሚ 5 ፈለቀች ግርማ እሸት ከበደ መኖሪያ ቤት ኮ/ሴንተር ለገጣፎ/ ለገዳዲ ለገጣፎ/ ለገዳዲ OR00004092316005 143.66 5,294,534.72 04/09/2018ዓ.ም 4፡30 ለመጀመሪያ ጊዜ 6 ፈለቀች ግርማ ጊዜወርቅ ግርማ መኖሪያ ቤት ኮ/ሴንተር ለገጣፎ/ ለገዳዲ ለገጣፎ/ ለገዳዲ OR00004109818009 272.55 5,646,980.57 04/09/2018ዓ.ም 5፡30 ለመጀመሪያ ጊዜ ማሳሰቢያ ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የቤቱን ሐራጅ መነሻ ዋጋ ¼ኛውን በባንክ ክፍያ ማዘዣ /ሲፒኦ/ ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ መጫረት ይችላል ፡፡ አሸናፊው ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ ጨረታዉን ማሸነፉቸዉን በማስታወቂያ ሰሌዳ ከተለጠፈበት ቀን አንስቶ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ካልከፈሉ ለሐራጅ መነሻ ያስያዘው ገንዘብ ተመላሽ አይደረግለትም፡፡ የመኖሪያ ቤቶች ጨረታ መኖሪያ ቤቶቹ በሚገኙበት አድራሻ ይከናወናል፤የተጫራቾች ምዝገባ ከጨረታዉ መክፈቻ ስላሳ ደቂቃ ቀደም ብሎ ይጀመራል፡፡ ንብረቱ በገዢዉ ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተዉ መንግስት አካል ደብዳቤ ይፅፋል ፡፡ ቤቱን ለማየት ሚፈልጉ ተጫራቾች ጨረታዉ ከሚከናወንበት 5 (አምስት) ቀን በፊት በባንኩ ዋና መ/ቤት ህግ ክፍል በመመዝገብ ባንኩ በሚያመቻቸዉ ፕሮግራም ቤቶችን መጎብኝት ይቻላል ፤ በተጨማሪም ብድሩ በተሰጠበት ቅርጫፍ ፅ/ቤት በስራ ቀናት በመሄድ ቅርንጫፉ በሚሰጠዉ ፕሮግራም መሰረት መጎብኝት ይቻላል፡፡ ስም ማዘዋወሪያ፤የሊዝ ክፍያ እና ሌሌች ዉዝፍ ክፍያዎች እንዲሁም ገዥ እንዲከፈላቸዉ በህግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮችን ገዥዉ/አሸናፊዉ ይከፍላል፡፡ በተራ ቁጥር 2 ላይ የተጠቀሰዉ ቤት ላይ ካፒታል ጌን ታክስ አሸናፊዉ የሚከፈል ይሆናል፡፡ በጨረታዉ የተሻለ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ጨረታውን ካካሄደዉ የባንኩ የሕግ አገልግሎት ሲደርሰው ብቻ አሸናፊ ይሆናል፡፡ በጨረታዉ ቀን የንብረቱ ባለቤት ወይም ህጋዊ ወኪሉ በመገኝት ጨረታዉን መከታተል ይችላሉ ባይገኙም ጨረታዉ ይካሄዳል፡፡ ባንኩ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥሮች 8342 ወይም 011-1-279028 በመደወል ወይም በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ሕግ አገልግሎት በግንባር ቀርቦ መጠየቅ ይቻላል፡፡
Closing Date
Check Details
Development Bank of Ethiopia invites interested bidders to participate on the bid for the supply of 18 pieces of Cash Safe.
DEVLOPMENT BANK OF ETHIOPIA Invitation for National Competitive Bid Bid Ref. No: DBE/NCB/ G/015/2025/26 (Re-Bid). Development Bank of Ethiopia invites interested bidders to participate on the bid for the supply of 18 pieces of Cash Safe. Therefore, Interested bidders are required to submit together with their bid documents:- Renewed Trade License TIN Certificate III. VAT Registration Certificate Tax clearance certificate Supplier Registration Certificate Interested bidders may purchase a soft copy of bidding document starting from April 13, 2026, upon payment of a non-refundable Birr 300 (Birr Three Hundred only) to Customer Transaction Service office, at DBE head office Tower II, Ground Floor and collect soft copy of the bid documents from Procurement Directorate located at Kiamed Building (Former Sugar Corporation Head Office), 1st floor, Near to DBE head office, during working hours. Bidders must furnish bid security of Birr 100,000.00 (One Hundred Thousand Birr Only) in the form of CPO or Unconditional Bank Guarantee from recognized bank. Bids shall be submitted into the tender box prepared for this purpose on or before April 28, 2026 at 10:00 A.M. or (4:00 Local Time, Morning) at Kiamed Building (Former Sugar Corporation Head Office), 1st floor. Bids shall be opened in the above mentioned address, on April 28, 2026 at 10:05 A.M or (4:05 Local time, Morning) in the presence of bidders and/or their authorized representatives. Interested bidders may obtain further information from procurement directorate located at Kiamed building, 1st floor, Near to DBE head office, during working hours Tel + 251115244042, ext 805; Bidders should present Original and Copy of their Financial and Technical documents separately in sealed envelope. The language of the tender is English. DBE reserves the right to accept or reject any or all bids. Development Bank of Ethiopia
Closing Date
Check Details
ዘመን ባንክ አ.ማ ብድር ሲሰጥ በመያዣነት የያዘውን ከዚህ በታች የተመለከተውን ቤት ባለበት ሁኔታ በአዋጅ ቁጥር 97/1990(እንደተሻሻለው) በተሰጠው ስልጣን መሠረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የመጀመሪያ የሐራጅ ማስታወቂያ ዘመን ባንክ አ.ማ ብድር ሲሰጥ በመያዣነት የያዘውን ከዚህ በታች የተመለከተውን ቤት ባለበት ሁኔታ በአዋጅ ቁጥር 97/1990(እንደተሻሻለው) በተሰጠው ስልጣን መሠረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተ.ቁ የተበዳሪው ስም የአስያዡ ስም የንብረቱ አድራሻ የቦታው ስፋት በሜትር ካሬ የይዞታ ልዩ መለያ ቁጥር የንብረቱ ዓይነት የሐራጅ መነሻ ዋጋ ሐራጅ የሚከናወንበት ከተማ ክ/ከተማ እና ወረዳ የቤት.ቁ ቀን የምዝገባ ሰዓት የጨረታው ሰዓት 1 ሽሬሻንሃይ ኢንዱስትሪ እና ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር አቶ አወል አብዱራሂም ኢብራሂም እና ወ/ሮ ባድራት አብደላ ኢብራሂም አዲስ አበባ ቦሌ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 08 አዲስ 175 ካ.ሜ AA000060806472 ለመኖሪያ ቤት አገልግሎት የሚውል (G+1) ቤት ብር 14,433,563.52 (አስራ አራት ሚሊዮን አራት መቶ ሰላሳ ሶስት ሺህ አምስት መቶ ስልሳ ሶስት ብር ከ52ሣ) ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ጠዋት 3፡30-5.00 ጠዋት 5.00-5.50 የሐራጅ ደንቦች፡- ተጫራቾች የንብረቱን የመነሻ ዋጋ ¼ (አንድ አራተኛ) የጨረታ ማስከበሪያ በዘመን ባንክ አ.ማ ስም የተዘጋጀ በባንክ በተመሰከረ የክፍያ ማዘዣ /ሲፒኦ/ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡ አሸናፊው/ዋ የሚለየው በደብዳቤ ሲገለጽ ነው፡፡ አሸናፊው/ዋ አሸናፊነታቸው በደብዳቤ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር 15 ቀናት ውስጥ ያሸነፉበትን ዋጋ አጠቃለው መክፈል አለባቸው፡፡ ይህንን ካላደረጉ ያስያዙት ሲፒኦ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ጨረታው ይሰረዛል፣ እንደገና ጨረታው ይካሄዳል፣ የዋጋ መቀነስ ከተከሰተ አግባብነት ባላቸው ህጎች መሰረት ልዩነቱን የመጀመሪያው አሸናፊ እንዲከፍሉ ይጠየቃሉ፡፡ ጨረታው በሚካሄድበት አዳራሽ ውስጥ መገኘት የሚችሉት ሲፒኦ ያስመዘገቡ ተጫራቾች ብቻ ናቸው፡፡ ንብረቱን አስመልክቶ ማንኛውንም ለመንግስት ሊከፈል የሚገባውን ክፍያ የንብረት ግብር፣ የቤት ማህበር መዋጮ፣ ውዝፍ ሊዝ ክፍያ፣ የአከራይ ተከራይ ግብር፣ ሌሎች ያልተከፈሉ ክፍያዎች ወዘተ (ካሉ) እነዚህን ክፍያዎች በሙሉ በጨረታው አሸናፊ የሚከፈል ይሆናል፡፡ የሐራጅ ሂደቱ ከተጀመረ በኃላ ማንም ተጫራች መውጣት እና መግባት አይፈቀድም፣ ተጫራቹ ሳይፈቀድለት ማናቸውንም ዓይነት ንግግር ማድረግ አይችልም፡፡ ይህንን ደንብ የማያከብር እና ጨረታውን የሚያውክ ተጫራች ካለ እንዲወጣ ተደርጎ ጨረታው በቀሩት ተጫራቾች ይቀጥላል፡፡ የባንኩን የብድር ፖሊሲ እና ሥነ-ሥርአት ለሚያሟሉ ተጫራቾች የንብረቱን የሐራጅ መነሻ ዋጋውን መጠን በከፊል የሚሸፍን ብድር ባንኩ ሊያመቻች ይችላል፡፡ ባንኩ ብድሩን በማናቸውም ሁኔታ ለአሸናፊው ባይፈቀድ/ባይሰጥ አሸናፊው በዚህ የሐራጅ ደንብ ተ.ቁ 2 ላይ ያለውን ግዴታ እና የተቀሩት ግዴታዎችን ቀሪ አያደርግላቸውም፡፡ ባንኩ ንብረቱን በገዥው ስም እንዲዞር ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል፡፡ ከስም ዝውውር ጋር ያሉ ማናቸውንም ክፍያዎች ገዥው ይከፍላል፡፡ የሐራጅ ሽያጩ የሚከናወነው ሰንጋ ተራ በሚገኘው በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት 18ኛ ፎቅ ላይ ነው፡፡ ባንኩ በሚያወጣው የጉብኝት ፕሮግራም መሰረት ተጫራቾች የሚሸጠውን ቤት መጎብኘት ይችላሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-6-68 62 16 ወይም 0911152490 ወይም 0911456203 ወይም 0919 60 26 48 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡ ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ዘመን ባንክ አ.ማ Sengatera, Ras. Abebe Aregay Street, P.O.Box 1212 Addis Ababa, Ethiopia
Closing Date
Check Details
Hibret Bank would like to invite interested Local and International Bidders to bid for the supply & related service of the following ATMs:
Bid No. HB/030/2026 Invitation to Bid Hibret Bank would like to invite interested Local and International Bidders to bid for the supply & related service of the following ATMs: S.No Description Unit Quantity 1 Standard Lobby ATM Pcs 30 2 Standard TTW ATM Pcs 20 3 Recycler Lobby ATM Pcs 5 Interested bidders shall submit their proposals as per the following conditions. The bid document shall be obtained commencing April 28, 2026 from Procurement Division, which is located at Lideta sub city, Woreda 08, Ras Abebe Aregay Street, in front of Addis Abeba University School Of Commerce, Hibir Tower, 19th floor against payment of a non-refundable fee of Birr 500.00 (five hundred Birr) or its equivalent US dollar in Account Number IN0403007 in any branch of Hibret Bank during office hours. Interested bidders are advised to review the bid document carefully before preparing & submitting their bids. Bids must be submitted on May 20, 2026 until 2:00 PM at Hibret Bank Head Office, Procurement Division Hiber Tower 19th floor. Each bid must be presented in a sealed envelope and strictly in accordance with the instruction to bidders indicated in the bid document. The bid will be opened at Hibret Bank Head Office located at Lideta sub city, Woreda 08, Ras Abebe Aregay street, Hibir Tower, 4th floor at presence of bidders or their representative who choose to attend in the bid opening on May 20, 2026 at 2:30 P.M Failure to observe the instructions & conditions provided in the bid document will constitute grounds for rejection of the bidder from competition. Bidders have to furnish the guarantee from other bank (out of Hibret Bank). The Bank reserves the right to accept or reject the bid partly or totally. For additional information bidders can contact by the following address. Tel. 011 465 5222 ext. 212 and 211 or 011 4673208 Hibret Bank
Closing Date
Check Details
ሀርቡ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ ከባለእዳዎቹ ላይ ለሚፈልገው ገንዘብ በዋስትና የያዛቸውን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና በተሻሻለው 216/92 ለባንኮችና ለማይክሮ ፋይናንስ በተሰጠው ስልጣን መሠረት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
ሀርቡ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ Harbu Micro Finance Institution S.Co. የጨረታ ማስታወቂያ ሀርቡ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ ከባለእዳዎቹ ላይ ለሚፈልገው ገንዘብ በዋስትና የያዛቸውን እና ከዚህ በታች የተመለከቱትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና በተሻሻለው 216/92 ለባንኮችና ለማይክሮ ፋይናንስ በተሰጠው ስልጣን መሠረት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች በመገንዘብ ማክበር ይኖርባቸዋል፡፡ ተ.ቁ የተበዳሪዉ ስም የመያዣ ሰጭዉ ስም መኖሪያ/ የንግድ ቤት የሚገኝበት አድራሻ የቦታው ስፋት በካሬ ሜትር የንብረቱ አገልግሎት የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር የጨረታ መነሻ ዋጋ ጨረታዉ የሚካሄድበት ቀን እና ሰዓት፤ ጨረታው የሚከናወንበት ቦታ 1 አየለ ቃሚሶ እና ኩሜ ቦሌ ባዩሽ በቀለ ባሌ ሐዋሳ ከተማ ታቦር ክ/ከተማ ፣ ጥልቴ ቀበሌ፣ የቤ.ቁ አዲስ 99 ካሬ መኖሪያ ቤት 3876 1,043,435.50/100(አንድ ሚሊዩን አርባ ሶስት ሺ አራት መቶ ሰላሳ አምስት ብር ከ50/100) ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡00 ሀዋሳ ቅ/ፅ/ቤት 2 ገረመው ነጋ ገረመው ነጋ ሐዋሳ ከተማ ቱራ ክ/ከተማ ፣ ዳቶ ቀበሌ፣ የቤ.ቁ አዲስ 200 ካሬ መኖሪያ ቤት የይዞታ ማረጋገጫ ቁጥር B143/4607 ፤ የቦታ መለያ B143/4607 ፤ 530,765.70/ አምስት መቶ ሰላሳ ሺ ሰባት መቶ ስልሳ አምስት ብር ከ70/100/ ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 8፡00-9፡00 ሀዋሳ ቅ/ፅ/ቤት 3 ንጉሴ አገኘውና መሰረት ጴጥሮስ ዘውዴ ሳርሚሶ ሐዋሳ ከተማ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ ፣ ዳካ ቀበሌ፣ የቤ.ቁ አዲስ 150 ካሬ መኖሪያ ቤት B6047/1228 4,000,000/አራት ሚሊዬን ብር/ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00-5፡00 ሀዋሳ ቅ/ፅ/ቤት ንብረቱ አይነት / መኖሪያ ቤት ማሳሰቢያ ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር00 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ከሚያዚያ 26 ቀን 2018 ጀምሮ እስከ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ባሉት የስራ ቀናት በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት አሊያም ደግሞ በተቋሙ ሀዋሳ ቅርንጫፍ መቀርቦ መውሰድ ይችላል፡፡ ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊወኪሉ የጨረታውን መነሻ ዋጋ ሀያ አምስት በመቶ (25%) የጨረታ ማስከበሪያ የባንክ ክፍያ ማዘዣ ሲፒኦ በተቋሙ ስም በማሰራትና በማስያዝ አሊያም በጥሬ ገንዘብ በአካል ቀርቦ በማስያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡ ከፍተኛ ዋጋ የሠጠው ተጫራች የጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው ከተቋሙ አሸናፊነቱን የሚገልፅ ደብዳቤ በፅኁፍ ሲደርሰው ብቻ ነው፡፡ የጨረታው አሽናፊ /ገዥ/ አሸናፊነታቸው ከተቋሙ በደብዳቤ ከተገለጸላቸው ቀን ጀምሮ ያሸነፉበትን ጠቅላላ ዋጋ በአስራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ በመክፈል ንብረቱን መረከብ ይኖርበታል፡፡ በተጠቀሰው ቀናት ውስጥ ንብረቱን ካልተረከበ ንብረቱ ላይ ለሚደርስ ጉዳት ተቋሙ ኃላፊነት አይወስድም፡፡ በተጠቀሱት ቀናት ቀሪውን ክፍያ አጠናቆ ከፍሎ ንብረቱን ባይረከብ ጨረታው ዉጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ/ሲፒኦ/ ለተቋሙ ገቢ ሆኖ ጨረታው በድጋሚ ይካሄዳል፡፡ በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ በእለቱ ይመለስላቸዋል፡፡ የጨረታው አሸናፊ/ ገዢ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች የሊዝ ክፍያን ጨምሮ ፤ ግብር ፣ በዋጋው ላይ የሚታሰብ ተጨማሪ እሴት ታክስ 15% እንዲሁም፣ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ እና ሌሎች ወጪዎች ገዢ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮች ገዢው ይከፍላል:: ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ሲመጡ ማንነታቸውን የሚገልፅ( የቀበሌ፤ የመንጃ ፈቃድ፤ እንዲሁም ብሄራዊ
Closing Date
Check Details
አማራ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም. ለሚያካሂደው የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር አማራ ባንክ/35/2018 ሚያዚያ 21 ቀን በወጣው የሪፖርተር ጋዜጣ ገጽ 17 ከተራ ቁጥር 5 እስከ 7 ያሉት የሀራጅ ማካሄጃ ቀን ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም. ተብሎ የተጻፈው በስህተት ስለሆነ ከዚህ በታች በተገለፀው መሰረት ግንቦት 21
የሐራጅ ማስታወቂያ ማስተካከያ አማራ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም. ለሚያካሂደው የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር አማራ ባንክ/35/2018 ሚያዚያ 21 ቀን በወጣው የሪፖርተር ጋዜጣ ገጽ 17 ከተራ ቁጥር 5 እስከ 7 ያሉት የሀራጅ ማካሄጃ ቀን ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም. ተብሎ የተጻፈው በስህተት ስለሆነ ከዚህ በታች በተገለፀው መሰረት ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም. ተብሎ የተስተካከለ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ ተ.ቁ የተበዳሪው ስም የንብረት አስያዥ ስም አበዳሪው ቅርንጫፍ የንብረቱ አድራሻ የቦታው ስፋት የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር የንብረቱ ዓይነት/የይዞታው አገልግሎት የጨረታ መነሻ ዋጋ /ብር/ ጨረታው የሚከናወንበት ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ ቀበሌ ቀን ሰዓት ቦታ 5 ሀይማኖት ፈቃዴ ቢሻው ሀይማኖት ፈቃዴ ቢሻው ባህርዳር – ባህርዳር 11 200 ካሬ ሜትር 30/07/05 መኖሪያ 8,095,805.05 ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4-5 ሰዓት አማራ ባንክ ባህርዳር ዲሰትሪክት ጽ/ቤት (ባህርዳር ) 6 ዮሴፍ ነጋ ጌቱ ዮሴፍ ነጋ ጌቱ ባህርዳር ቡሬ ቡሬ – – 6300 ካሬ ሜትር BIAIP/006/2012 ፋብሪካ 20,003,475.78 ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ከሰአት በኋላ ከ8- 9 ሰዓት አማራ ባንክ ባህርዳር ዲሰትሪክት ጽ/ቤት (ባህርዳር ) 7 አቮል የምግብ እና መጠጥ አቅራቢ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በላይነሽ ብርሃኑ ገ/ህወት በላይ ዘለቀ አፄ ቴዎድሮስ ባህርዳር – – 300 ካሬ ሜትር አፄቴ/9726/2015 መኖሪያ 22,312,051.97 ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ከሰአት በኋላ ከ9- 10 ሰዓት አማራ ባንክ ባህርዳር ዲሰትሪክት ጽ/ቤት (ባህርዳር )
Closing Date
Check Details
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተለያዩ ንብረቶችን ማለትም ተሽከርካሪ የመካኒካል መለዋወጫዎች፣ ተሽከርካሪ የኤሌክትሪካል መለዋወጫዎች፣ የሞተር ሳይክል መለዋወጫዎች፣ የሞተር ሳይክል ከመነዳሪዎች፣ የተለያዩ ያገለገሉ የአይቲ ዕቃዎች፣ የተለያዩ ያገለገሉ የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች እና የአውቶማቲክ ገንዘብ መክፈያ ማሽኖች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ COMMERCIAL BANK OF ETHIOPIA የጨረታ ማስታወቂያ የተለያዩ ያገለገሉ ንብረቶች ጨረታ ቁጥር 010/2025/26 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተለያዩ ንብረቶችን ማለትም ተሽከርካሪ የመካኒካል መለዋወጫዎች፣ ተሽከርካሪ የኤሌክትሪካል መለዋወጫዎች፣ የሞተር ሳይክል መለዋወጫዎች፣ የሞተር ሳይክል ከመነዳሪዎች፣ የተለያዩ ያገለገሉ የአይቲ ዕቃዎች፣ የተለያዩ ያገለገሉ የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች እና የአውቶማቲክ ገንዘብ መክፈያ ማሽኖች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ስለ አሻሻጡ የተዘጋጀውን ዝርዝር ሁኔታ የያዘውን ሰነድ ቄራ ፊት ለፊት በሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሕንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 211 የማይመለስ ብር 300.00 (ሦስት መቶ ብር ብቻ) በመክፈል ከሚያዝያ 26 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ግንቦት 11 ቀን 2018 ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት እስከ ቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ባሉት የስራ ቀናት ብቻ መግዛት ይችላሉ፡፡ ተጫራች ያገለገሉ ንብረቶችን ከሚያዝያ 26 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ግንቦት 12 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ያገለገሉ ንብረቶችን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቃሊቲ ቅርንጫፍ ትይዩ ባለው አስፓልት ወደ ውስጥ ገባ ብሎ በሚገኘው የቀድሞ ብራሌ ጥጥ መዳመጫ ግቢ ውስጥ እና የተሽከርካሪና የሞተር ሳይክል መለዋወጫ የሚገኘው ቃሊቲ ከመንገድ ትራንስፖርት የማሽከርከር ብቃት ማረጋገጫ እና ማሰልጠኛ ተቋም አጠገብ በሚገኘው የባንኩ ተሽከርካሪዎች ጥገና ጋራዥ /የቀድሞው አማልጋ ሜትድ/ ግቢ ውስጥ ከጠዋቱ ከ2፡00 ሰዓት እስከ ቀኑ 6፡00 ሰዓት ከሰዓት በኋላ ከቀኑ 7፡00 ሰዓት እስከ ቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ባሉት የስራ ቀናት በመገኘት ማየት ይችላል፡፡ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ሳጥን ግንቦት 13 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ላይ ታዛቢዎች በተገኙበት ይታሸጋል፡፡ ተጫራች ለንብረቱ የሚሰጠውን ዋጋ ከጨረታ ሰነዱ ላይ ባለው ክፍት ቦታ በመሙላት የጨረታ ማስከበሪያ እና ሌሎችም አስፈላጊ ሰነዶችን በፖስታ በማሸግ ቄራ ፊት ለፊት በሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሕንፃ 2ኛ ፎቅ በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ሳጥን ውስጥ ግንቦት 13 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት እስከ 4፡00 ሰዓት ብቻ ያስገባል፡፡ የአውቶማቲክ ገንዘብ መክፈያ ማሽኖች፣ የአይቲና የቢሮ መገልገያ ዕቃዎችን ለመጫረት የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን የማስወገድ ወይም መልሶ ለመጠቀም ከኢፌድሪ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ፈቃድ ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት፡ ግንቦት 13 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡15 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው እንዲሁም ታዛቢዎች በተገኙበት ቄራ ፊት ለፊት በሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 2ኛ በግልጽ ይከፈታል፡፡ ለጨረታ ማስከበሪያ የተያዘው ሲፒኦ አሸናፊ ለሚሆነው በሚገዛው ንብረት ክፍያ ላይ የሚታሰብ ሲሆን አሸናፊ ላልሆኑት ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ሲፒኦ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡ ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
Closing Date
Check Details
አቢሲንያ ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር በመያዣ የያዛቸውንናበሠንጠረዡ የተመለከቱትንንብረቶችበአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) እና 1147/2011 መሠረት ባሉበትሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ አቢሲንያ ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር በመያዣ የያዛቸውንናበሠንጠረዡ የተመለከቱትንንብረቶችበአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) እና 1147/2011 መሠረት ባሉበትሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል። ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ንብረት የጨረታ መነሻ ዋጋውን ¼ (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ በአቢሲንያ ባንክ ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ። የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ ከባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ በጨረታ ያሸነፈውን ንብረት መረከብ ይኖርበታል። በእነዚህ ቀናት ውስጥ የሚፈለግትን ክፍያ ከፍሎ ንብረቱን ካልተረከበ ጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል። በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ ወዲያው ይመለስላቸዋል። ተበዳሪ/መያዣ ሰጪ በሐራጁ ቀንና ሰዓት በቦታው መገኘት ይችላሉ። ነገር ግን ባይገኙ ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል። የጨረታው አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን፣ ግብር፣ በሽያጩ ዋጋ ላይ የሚታሰብ የተጨማሪ እሴት ታክስ 15% እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውም ወጪዎችን ይከፍላል። ንብረቶቹን በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አስይዞ መጎብኘት ይቻላል። በባንኩ የብድር ፖሊሲ እና መመሪያ መሰረት መስፈርቱን ለሚያሟላ የጨረታው ከፍተኛ ዋጋ አቅራቢ /አሸናፊ/ ባንኩ ከፊል ብድር ሊያመቻች ይችላል። ጨረታው የሚካሄደው አዲስ አበባ ቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 7 ለገሀር በሚገኘው የአቢሲንያ ባንክ አ.ማ ዋና መስሪያ ቤት 4ኛ ፎቅየፎርክሎዠርና ዴት ሊቲጌሽን ለጨረታ ባዘጋጀው ቢሮ ውስጥ ነው። ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011515 0711 ወይም 011 515 1153በመደወል መጠየቅ ይቻላል። ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። ማሳሰቢያ፡- መጋዘኖቹ እና ማሽነሪዎቹ ተነጣጥለው አይሸጡም። ተ.ቁ የተበዳሪው ስም የመያዣ ሰጪው ስም የንብረቱ አይነት እና አገልግሎት የቦታው አጠቃላይ ስፋት በካ.ሜ የካርታ ቁጥር ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ የጨረታው መነሻ ዋጋ በብር ጨረታው የሚካሄድበት ቀን የምዝገባ ሰዓት የጨረታ ሰዓት የጨረታው ሁኔታ 1. ቡሬ የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ኃ/የተ/የግ/ማበር ተበዳሪው ለኢንዱስትሪ/ማኑፋክቸሪንግ አገልግሎቶች የሚውሉ 3 የተለያየ ስፋት ያላቸው መጋዘኖች 30,000 (ሰላሳ ሺህ) ካ.ሜ ገ/መ/አስ/መ14/2013 አማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ ሰርቲ ቀበሌ የመጋዘኖቹ በድምሩ ብር 61,854,744.00 ሚያዝያ 21 ቀን 2018 ዓ.ም 4:30-5:30 5፡30 -6፡00 በድጋሚ ዘመናዊ የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ማሽን —– የደረሰኝ ቁጥር 063፣057፣076፣081 እና 053 የማሽኑ ብር 12,000,000.00 ለመጀመሪያ ጊዜ 2. ምሳሌ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ተበዳሪው ለኢንዱስትሪ አገልግሎቶች የሚውሉ 5 የተለያየ ስፋት ያላቸው መጋዘኖች 50,000 (ሀምሳ ሺህ) ካ.ሜ ገ/መ/አስ/መ07/2013 አማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ ሰርቲ ቀበሌ የመጋዘኖቹ በድምሩ ብር 63,735,635.18 ሚያዝያ 21 ቀን 2018 ዓ.ም 8:30-9:30 9፡30 -10፡00 ለመጀመሪያ ጊዜ ዘመናዊ የወተት እና የወተት ተዋጽኦ ማቀነባበሪያ ማሽን —– የደረሰኝ
Closing Date
Check Details
አዲስ ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር ማካካሻ በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ስልጣን መሠረት የተረከበውን ከዚህ በታች በሠንጠረዥ የተመለከተውን ንብረት በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
አዲስ ባንክ አ.ማ የሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ አዲስ ባንክ አ.ማ ለሰጠው ብድር ማካካሻ በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ስልጣን መሠረት የተረከበውን ከዚህ በታች በሠንጠረዥ የተመለከተውን ንብረት በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡በዚሁ መሰረት ተጫራቾች ጨረታው በሚከናወንበት ቦታ በመገኘት በጨረታው መወዳደር ይችላሉ፡፡ ተ.ቁ ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ የቦታ ስፋት የንብረቱ ዓይነት የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር ጨረታው የሚከናወንበት ቀንና ሰዓት ከተማ ክ/ከተማ 1 አዳማ ደምበላ ኢሬቻ ወረዳ 1000 ካሬ.ሜ G+4 ቅይጥ አገልግሎት 72,361,436.71 ሚያዚያ 15 ቀን 2018ዓ.ም ከሰዓት 8፡00- 9፡00 ሰዓት ማሳሰቢያ ፡- ቤቱን ለማየት የሚፈልጉ ተጫራቾች ሚያዝያ 8፤9 እና 10 ቀን 2018ዓ.ም አዳማ ዲስትሪክት ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ላይ በመገኘት ንብረቱን ማየት ይቻላል፡፡ ስልክ ቁጥር 0222 111562/0115570319፡፡ የጨረታው ማስከበሪያ የጨረታ መነሻ ዋጋ ¼ ወይም 25 % በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ /ሲ.ፒ.ኦ/ በጨረታው ዕለት ይዞ በመምጣት መወዳደር ይቻላል፡፡ አሸናፊ የሚሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ገንዘብ በ15 /አስራ አምስት/ ተካታታይ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ይኖርበታል ፡፡ ጨረታውን ላላሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የክፍያ ሰነድ አሸናፊው ከተለየ በኋላ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡ ጨረታው ሚያዝያ 15 ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ንብረቱ ባለበት ቦታ ይከናወናል፡፡ ንብረቱ በገዥው ስም እንዲዘዋወር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል፡፡ የጨረታው አሸናፊ ለመንግስት የሚከፈለውን አስፈላጊ ግብር እና ተጨማሪ እሴት ታክስ ይከፍላል፡፡ ባንኩ ላሸነፉ ተጫራቾች ብድር ያመቻቻል፡፡ ለበለጠ ማብራሪያ አዲስ ባንክ አ.ማ ዋና መ/ቤት በስልክ ቁጥር 0115 570319 ደውሎ መረዳት ይቻላል፡፡ ባንኩ ንብረቱን ለመሸጥ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፡፡ አዲስ ባንክ አ.ማ
Closing Date
Check Details